cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

11:30(አሥራ አንድ ተኩል ላይ!!)

ኢየሱስ ዛሬም ይወድሃል(ይወድሻል) ወደ እሱ እንመለስ!!

Show more
Advertising posts
193
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-1130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

📖🎧የእግዚአብሔር ቃል🎧📖 በ ሜርሲ (software 2nd year) “እንግዲያስ እምነት ከመስማት ነው መስማትም በእግዚአብሔር ቃል ነው።”   — ሮሜ 10፥17 ፨@officaldbuecsf፨ ፨@officaldbuecsf
Show all...
ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 3 1 በቀረውስ፥ ወንድሞቼ ሆይ፥ በጌታ ደስ ይበላችሁ። ስለ አንድ ነገር መልሼ ልጽፍላችሁ እኔን አይታክተኝም ለእናንተ ግን ደኅና ነው። 2 ከውሾች ተጠበቁ፥ ከክፉዎችም ሠራተኞች ተጠበቁ፥ ከሐሰተኛም መገረዝ ተጠበቁ። 3 እኛ በመንፈስ እግዚአብሔርን የምናመልክ በክርስቶስ ኢየሱስም የምንመካ በሥጋም የማንታመን እኛ የተገረዝን ነንና። 4 እኔ ግን በሥጋ ደግሞ የምታመንበት አለኝ። ሌላ ሰው ማንም ቢሆን በሥጋ የሚታመንበት እንዳለው ቢመስለው፥ እኔ እበልጠዋለሁ። 5 በስምንተኛው ቀን የተገረዝሁ፥ ከእስራኤል ትውልድ፥ ከብንያም ወገን፥ ከዕብራውያን ዕብራዊ ነኝስለ ሕግ ብትጠይቁ፥ ፈሪሳዊ ነበርሁ፤ 6 ስለ ቅንዓት ብትጠይቁ፥ ቤተ ክርስቲያንን አሳዳጅ ነበርሁበሕግ ስለሚገኝ ጽድቅ ብትጠይቁ፥ ያለ ነቀፋ ነበርሁ። 7 ነገር ግን ለእኔ ረብ የነበረውን ሁሉ ስለ ክርስቶስ እንደ ጉዳት ቈጥሬዋለሁ። 9 አዎን፥ በእውነት ከሁሉ ይልቅ ስለሚበልጥ ስለ ክርስቶስ ኢየሱስ ስለ ጌታዬ እውቀት ነገር ሁሉ ጉዳት እንዲሆን እቈጥራለሁስለ እርሱ ሁሉን ተጐዳሁ፥ ክርስቶስንም አገኝ ዘንድ፥ በክርስቶስም በማመን ያለው ጽድቅ ማለት በእምነት ከእግዚአብሔር ዘንድ ያለው ጽድቅ እንጂ ከሕግ ለእኔ ያለው ጽድቅ ሳይሆንልኝ፥ በእርሱ እገኝ ዘንድ ሁሉን እንደ ጕድፍ እቈጥራለሁ፤ 11 እርሱንና የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ፥ በመከራውም እንድካፈል፥ ወደ ሙታንም ትንሣኤ ልደርስ ቢሆንልኝ፥ በሞቱ እንድመስለው እመኛለሁ። 12 አሁን እንዳገኘሁ ወይም አሁን ፍጹም እንደ ሆንሁ አይደለም፥ ነገር ግን ስለ እርሱ በክርስቶስ ኢየሱስ የተያዝሁበትን ያን ደግሞ እይዛለሁ ብዬ እፈጥናለሁ። 13 ወንድሞች ሆይ፥ እኔ ገና እንዳልያዝሁት እቈጥራለሁነገር ግን አንድ ነገር አደርጋለሁ፤ በኋላዬ ያለውን እየረሳሁ በፊቴ ያለውን ለመያዝ እዘረጋለሁ፥ 14 በክርስቶስ ኢየሱስ ከፍ ከፍ ያለውን የእግዚአብሔርን መጥራት ዋጋ እንዳገኝ ምልክትን እፈጥናለሁ። 15 እንግዲህ ፍጹማን የሆንን ሁላችን ይህን እናስብበአንዳች ነገርም ልዩ አሳብ ቢኖራችሁ፥ እግዚአብሔር ይህን ደግሞ ይገልጥላችኋል፤ 16 ሆኖም በደረስንበት በዚያ እንመላለስ። 17 ወንድሞች ሆይ፥ እኔን የምትመስሉ ሁኑ፥ እኛም እንደ ምሳሌ እንደምንሆንላችሁ፥ እንዲሁ የሚመላለሱትን ተመልከቱ። 18 ብዙዎች ለክርስቶስ መስቀል ጠላቶቹ ሆነው ይመላለሳሉናብዙ ጊዜ ስለ እነርሱ አልኋችሁ፥ አሁንም እንኳ እያለቀስሁ እላለሁ። 19 መጨረሻቸው ጥፋት ነው፥ ሆዳቸው አምላካቸው ነው፥ ክብራቸው በነውራቸው ነው፥ አሳባቸው ምድራዊ ነው። 20 እኛ አገራችን በሰማይ ነውና፥ ከዚያም ደግሞ የሚመጣ መድኃኒትን እርሱንም ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን እንጠባበቃለን፤ 21 እርሱም ሁሉን እንኳ ለራሱ ሊያስገዛ እንደሚችልበት አሠራር፥ ክቡር ሥጋውን እንዲመስል የተዋረደውን ሥጋችንን ይለውጣል።
Show all...
ትንቢተ ኢሳይያስ 40:6 ፤ ጩኽ የሚል ሰው ቃል፤ ምን ብዬ ልጩኽ? አልሁ። ሥጋ ለባሽ ሁሉ ሣር ነው፥ ክብሩም ሁሉ እንደ ምድረ በዳ አበባ ነው። The voice said, Cry. And he said, What shall I cry? All flesh is grass, and all the goodliness thereof is as the flower of the field: ትንቢተ ኢሳይያስ 40:7 ፤ የእግዚአብሔር እስትንፋስ ይነፍስበታልና ሣሩ ይደርቃል አበባውም ይረግፋል፤ በእውነት ሕዝቡ ሣር ነው። The grass withereth, the flower fadeth: because the spirit of the LORD bloweth upon it: surely the people is grass. ትንቢተ ኢሳይያስ 40:8 ፤ ሣሩ ይደርቃል አበባውም ይረግፋል፥ የአምላካችን ቃል ግን ለዘላለም ጸንታ ትኖራለች። The grass withereth, the flower fadeth: but the word of our God shall stand for ever.
Show all...
መዝሙረ ዳዊት 27 1 እግዚአብሔር ብርሃኔና መድኃኒቴ ነውየሚያስፈራኝ ማን ነው? እግዚአብሔር የሕይወቴ መታመኛዋ ነው፤ የሚያስደነግጠኝ ማን ነው?
Show all...
1. ብርሃኔ ነው:- ጨለማው በዓለም ላይ ከቀድሞ በብዙ እጥፍ ይጨምራል።በእግዚአብሔር ብርሃን በሃይል ካልተጓዛችሁ ጨለማውን አታሸንፉትም 2.መድሐኒቴ ነው የሚለው:-በጣም ሳይኮሊጂያዊ እና ሥጋዊ ከባባድ በሽታዎች ስለሚከሰቱ ለነፍሳችሁም ለሥጋችሁም ብቸኛው መድሐኒት እግዚአብሔርን ካላደረጋችሁ የሚመጡትን ዘመናት እንዲሁ ችላ ብላችሁ ማለፍ አትችሉም 3.በዓለም ላይ በጣም ከባባድ አስደንጋጭ ክስተቶች ስለሚከሰቱ :-የያዛችሁት ገንዘብ:ዘመድ:ሥልጣን:ቤት :ንብረት እና እውቀታችሁ አያስጥላችሁም እግዚአብሔርን መታመኛችሁ ካደረጋችሁ ግን ታልፉታላችሁ።በሚያስደነግጡ ነገሮች መካከል ሳትደነግጡ። ውድ ቤተሰቦቼ ይኼንን መሪ ቃል በወርሐ ነሐሴ 2015 ላይ ነው መንፈስ ቅዱስ የነገረኝ ለ2016 ብቻ ሳይሆን በሕይወቴ ዘመን ሁሉ 1ብርሃኔ 2.መድሐኒቴ 3.መታመኛዬ እግዚአብሔርን ብቻ ማድረግ እንዳለብኝ መንፈስ ቅዱስ በጥብቅ አሳስቦኛል እናንተስ???
Show all...
መልዕክቱ ለዩኒቨሪሲቲ ፌሎሺፕ ለኮዬር አባላት ነው
Show all...
ሰበር online ብዙ ልጆች ትታዩኛላችሁ እናም ዛሬ ያለኝ ትንቢታዊ መልዕክት 1.ለጎንደር ክርስቲያን ፌሎሺፕ የኳየር አባላት አድርሱልኝ። በጸሎቴ ሰዓት መንፈስ ቅዱስ ስለ እናንተ የነገረኝን በውስጥ መስመር እነግራችኋለሁ።
Show all...
የማቴዎስ ወንጌል 5 13 እናንተ የምድር ጨው ናችሁጨው አልጫ ቢሆን ግን በምን ይጣፍጣል? ወደ ውጭ ተጥሎ በሰው ከመረገጥ በቀር ወደ ፊት ለምንም አይጠቅምም። 14 እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም። 15 መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል። 16 መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።
Show all...
1. ብርሃኔ ነው:- ጨለማው በዓለም ላይ ከቀድሞ በብዙ እጥፍ ይጨምራል።በእግዚአብሔር ብርሃን በሃይል ካልተጓዛችሁ ጨለማውን አታሸንፉትም 2.መድሐኒቴ ነው የሚለው:-በጣም ሳይኮሊጂያዊ እና ሥጋዊ ከባባድ በሽታዎች ስለሚከሰቱ ለነፍሳችሁም ለሥጋችሁም ብቸኛው መድሐኒት እግዚአብሔርን ካላደረጋችሁ የሚመጡትን ዘመናት እንዲሁ ችላ ብላችሁ ማለፍ አትችሉም 3.በዓለም ላይ በጣም ከባባድ አስደንጋጭ ክስተቶች ስለሚከሰቱ :-የያዛችሁት ገንዘብ:ዘመድ:ሥልጣን:ቤት :ንብረት እና እውቀታችሁ አያስጥላችሁም እግዚአብሔርን መታመኛችሁ ካደረጋችሁ ግን ታልፉታላችሁ።በሚያስደነግጡ ነገሮች መካከል ሳትደነግጡ። ውድ ቤተሰቦቼ ይኼንን መሪ ቃል በወርሐ ነሐሴ 2015 ላይ ነው መንፈስ ቅዱስ የነገረኝ ለ2016 ብቻ ሳይሆን በሕይወቴ ዘመን ሁሉ 1ብርሃኔ 2.መድሐኒቴ 3.መታመኛዬ እግዚአብሔርን ብቻ ማድረግ እንዳለብኝ መንፈስ ቅዱስ በጥብቅ አሳስቦኛል እናንተስ???
Show all...