en
Feedback
Ministry of Mines- Ethiopia

Ministry of Mines- Ethiopia

Open in Telegram

ይህ የማዕድን ሚኒስቴር ትክክለኛ የTelegram Channel ነው።

Show more
1 583
Subscribers
+524 hours
+137 days
+3230 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+15
in 0 channels
August '26
+52
in 0 channels
Get PRO
July '26
+31
in 0 channels
Get PRO
June '26
+24
in 0 channels
Get PRO
May '26
+25
in 0 channels
Get PRO
April '26
+28
in 0 channels
Get PRO
March '26
+65
in 0 channels
Get PRO
February '26
+25
in 0 channels
Get PRO
January '26
+23
in 0 channels
Get PRO
December '25
+34
in 0 channels
Get PRO
November '25
+71
in 0 channels
Get PRO
October '25
+88
in 1 channels
Get PRO
September '25
+27
in 1 channels
Get PRO
August '25
+46
in 0 channels
Get PRO
July '25
+48
in 0 channels
Get PRO
June '25
+35
in 0 channels
Get PRO
May '25
+51
in 0 channels
Get PRO
April '25
+65
in 0 channels
Get PRO
March '25
+81
in 3 channels
Get PRO
February '25
+27
in 0 channels
Get PRO
January '25
+50
in 0 channels
Get PRO
December '24
+79
in 0 channels
Get PRO
November '24
+82
in 1 channels
Get PRO
October '24
+69
in 0 channels
Get PRO
September '24
+28
in 0 channels
Get PRO
August '24
+35
in 0 channels
Get PRO
July '24
+19
in 0 channels
Get PRO
June '24
+23
in 0 channels
Get PRO
May '24
+39
in 0 channels
Get PRO
April '24
+76
in 0 channels
Get PRO
March '24
+130
in 0 channels
Get PRO
February '24
+617
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
09 September0
08 September+5
07 September+4
06 September+3
05 September0
04 September0
03 September+3
02 September0
01 September0
Channel Posts
የህብር ቀን «በህብር እንደጋገፍ፤ አዲስ ዓመትን በአዲስ ተስፋ እንቀበል» በሚል መሪ ቃል ተከበረ፡፡ *************************************************************
+9
የህብር ቀን «በህብር እንደጋገፍ፤ አዲስ ዓመትን በአዲስ ተስፋ እንቀበል» በሚል መሪ ቃል ተከበረ፡፡ ********************************************************************** (ጳጉሜን 4 ቀን 2018 ዓ.ም) የማዕድን ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የህብር ቀንን በተለያዩ ዝግጅቶች አከበሩ፡፡ ለዝቅተኛ ደመወዝ ተከፋይ ሠራተኞችም መጪውን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ የማዕድ ማጋራት ተካሂዷል፡፡ የማዕድን ሚኒስቴር የዘንድሮ ጳጉሜን ቀናትን በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እያከበረ ይገኛል፡፡ ዛሬም የህብር ቀንም «በህብር እንደጋገፍ፤ አዲስ ዓመትን በአዲስ ተስፋ እንቀበል» በሚል መሪ ሃሳብ ተከብሯል፡፡ ቀኑን በማስመልከትም ሰራተኛውን ርስ በርስ የሚያቀራርቡ ዝግጅቶች ተደርገዋል፡፡ በዕለቱም ለማዕድን ሚኒስቴር፣ ለኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት እና የማዕድን ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው 80 በላይ ሠራተኞች ለአዲስ ዓመት የበዓል መዋያ የሚሆን ዱቄት፣ ዘይት፣ስኳር፣ዶሮ እና እንቁላል ድጋፍ ተደርጓል፡፡ የማዕድ ማጋራቱ የመደጋገፍ ባህልን የሚያሳድግ ነው፡፡ ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ድህረ-ገጾቻችን በመከተል ይወዳጁን ትዊተር፦ https://twitter.com/MinistryofMine_ ድረ ገጽ፦ www.mom.gov.et ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MinesandPetroleum/ Telegram: - https://t.me/+-aNetmkG-WY2YWM8 Email: info@mom.gov.et

2
የኢትዮጵያ የማዕድን ጉዞ ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ድህረ-ገጾቻችን በመከተል ይወዳጁን ትዊተር https://twitter.com/MinistryofMine_ ድረ ገጽ፦ www.mom.gov.et ፌስቡክ፡- ht
የኢትዮጵያ የማዕድን ጉዞ ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ድህረ-ገጾቻችን በመከተል ይወዳጁን ትዊተር https://twitter.com/MinistryofMine_ ድረ ገጽ፦ www.mom.gov.et ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MinesandPetroleum/ ቴሌግራም: - https://t.me/+-aNetmkG-WY2YWM8 ኢሜይል: - info@mom.gov.etk ይከታተሉ!
256
3
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ.ር) መልዕክት የኅብር ቀን ኢትዮጵያችን በሀገር በቀል እሴቶቿ፤ የነገውን ብሩህ ተስፋዋን በገዛ እጆቿ እየቀረጸች ትገኛለች! በትውልድ ቅብብሎሽ ያገኘናቸውን ድንቅ
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ.ር) መልዕክት የኅብር ቀን ኢትዮጵያችን በሀገር በቀል እሴቶቿ፤ የነገውን ብሩህ ተስፋዋን በገዛ እጆቿ እየቀረጸች ትገኛለች! በትውልድ ቅብብሎሽ ያገኘናቸውን ድንቅ የሀገር በቀል እሴቶቻችንን በማጎልበት እና በመደመር ፍልስፍና በመመራት፣ ለጽኑ ኅብረብሔራዊ አንድነታችን የማይናወጥ መሠረት ጥለናል። ታሪካዊውን ሀገራዊ ምክክር የመጀመር የታሪክ እጥፋት ተነስተን፣ የሁሉም ዜጎቻችንን ሕይወት ከሚለውጡ ሰው-ተኮር የኮሪደር ልማታችን፣ የበጎ ፈቃድ ስራዎቻችን እንዲሁም የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃግብርን በተግባር እውን እስከማድረግ ድረስ፤ ሁላችንም በአንድነት ስንቆም የጋራ ትርክቶቻችን ወደ ጋራ ስኬት እንደሚያሻግሩን በተግባር አሳይተናል። እኛ የምንገነባው አካታች የሆነች፣ በኢኮኖሚ ራሷን የቻለች፣ የአብሮነትና መረዳዳት ባህል የጎለበተባት ጠንካራ ሀገር ብቻ ሳይሆን የሁሉንም ኢትዮጵያውያን የጋራ ታላቅነትና እምቅ አቅም በተግባር እያረጋገጥን እንገኛለን። በአንድነት ወደ ብልጽግና ጉዟችን እንቀጥላለን። አንድ ህዝብ፣ ታላቅ ሀገር ኢትዮጵያ! 
286
4
የተገለጠው ሃብት ማዕድን ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ድህረ-ገጾቻችን በመከተል ይወዳጁን ትዊተር https://twitter.com/MinistryofMine_ ድረ ገጽ፦ www.mom.go
የተገለጠው ሃብት ማዕድን ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ድህረ-ገጾቻችን በመከተል ይወዳጁን ትዊተር https://twitter.com/MinistryofMine_ ድረ ገጽ፦ www.mom.gov.et ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MinesandPetroleum/ ቴሌግራም: - https://t.me/+-aNetmkG-WY2YWM8 ኢሜይል: - info@mom.gov.etk ይከታተሉ!
405
5
ወርቅ ብቻ አይደለም…
ወርቅ ብቻ አይደለም…
412
6
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት "የጽናት ቀን ኢትዮጵያን ስናስብ፣ ሌት ተቀን በጽናት በመቆም ሀገርን ከጠላት ለመጠበቅ ወጥተው ለሚያድሩት ብርቱ የፀጥታ ኃይሎቻችን ቅድሚያ ሳንሰጥ
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት "የጽናት ቀን ኢትዮጵያን ስናስብ፣ ሌት ተቀን በጽናት በመቆም ሀገርን ከጠላት ለመጠበቅ ወጥተው ለሚያድሩት ብርቱ የፀጥታ ኃይሎቻችን ቅድሚያ ሳንሰጥ ስለ ሁለንተናዊ ከፍታ ማሰብ ፈጽሞ አይቻልም፡፡ ለዚህም ነው በዚህ የጽናት ቀን፣ ለሀገረ-መንግሥታችን ዘላቂነትና ሉዓላዊነት ሲሉ ውድ ሕይወታቸውን የከፈሉትን የጀግኖቻችንን ታሪካዊ መስዋዕትነት በከፍተኛ ሀገራዊ ክብር የምንዘክረው፡፡ ዛሬ ላይ ሀገራችን በራሷ ዕውቀትና በልጆቿ አቅም የላቀ የቴክኖሎጂ ብቃት ያላቸውን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን፣ ዘመናዊ የታጠቁ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን፣ ከባድ መሣሪያዎችንና መድፎችን፣ እንዲሁም ተተኳሽ ጥይቶችን በራሷ ወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች ማምረት ችላለች፡፡ ይህ በራስ የመቆም አቅም፣ የሕዝባችን ሰላምና የሁለንተናዊ ኢኮኖሚ እድገታችን ጽኑ መሠረት በመሆኑ፣ ሀገራዊ ጽናታችንን በተጨባጭ ልማትና በጠንካራ የመጠበቅና የመከላከል አቅም እያረጋገጥን የኢትዮጵያን ዘላቂ ብልጽግና እናጸናለን!"
365
7
"የማንሰራራት ቀን" አስመልክቶ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ተምሳሌት የሆኑ ትላልቅ ፕሮጀክቶች ጉብኝት ተካሄደ፡፡ (ጳጉሜን 2ቀን 2018 ማዕድን ሚኒስቴር) የዘንድሮውን የጳጉሜ 2 "የማንሰራራት ቀን" አስ+5
"የማንሰራራት ቀን" አስመልክቶ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ተምሳሌት የሆኑ ትላልቅ ፕሮጀክቶች ጉብኝት ተካሄደ፡፡ (ጳጉሜን 2ቀን 2018 ማዕድን ሚኒስቴር) የዘንድሮውን የጳጉሜ 2 "የማንሰራራት ቀን" አስመልክቶ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ተምሳሌት የሆኑ ትላልቅ ፕሮጀክቶች በተለያዩ ተቋማት አመራሮች፣ ባለድርሻ አካላትና ተጽዕኖ ፈጣሪ የሕብረተሰብ ክፍሎች ተጎበኙ፡፡ የየማዕድን ሚኒስቴር፣ ከቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር፣ግብርና ሚኒስቴር፣፣የትራንስፖርትና ሊጂስቲክስ ሚኒስቴር እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እንዲሁም ከኢትዮጵያ አየር መንገድና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በጋራ የማስሰራራት ቀንን እያከበሩ ይገኛሉ፡፡ በሀገሪቱ እየተገነቡ ያሉ ትላልቅ ፕሮጀክቶችን የየተቋማቱን የባለድርሻ አካላትን በመጋበዝ ማስጎብኘት ተችሏል፡፡ ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ድህረ-ገጾቻችን በመከተል ይወዳጁን ትዊተር https://twitter.com/MinistryofMine_ ድረ ገጽ፦ www.mom.gov.et ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MinesandPetroleum/ ቴሌግራም: - https://t.me/+-aNetmkG-WY2YWM8 ኢሜይል: - info@mom.gov.etk ይከታተሉ!
361
8
በዘርፎች የተመዘገቡ ስኬቶችን የሚያሳይ የፎቶ ዐውደ-ርዕይ ተካሄደ፡፡ (ማዕድን ሚኒስቴር፣ ጳጉሜን 2፣ 2018ዓ.ም) የማንሰራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ የፎቶ ዐውደ-ርዕይ ተካሄደ፡፡ በዓውደ ርዕዩ+7
በዘርፎች የተመዘገቡ ስኬቶችን የሚያሳይ የፎቶ ዐውደ-ርዕይ ተካሄደ፡፡ (ማዕድን ሚኒስቴር፣ ጳጉሜን 2፣ 2018ዓ.ም) የማንሰራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ የፎቶ ዐውደ-ርዕይ ተካሄደ፡፡ በዓውደ ርዕዩ በተለያዩ የዘርፎች ማንሰራራትን የሚገልጹ ፕሮጀክቶች ቀርበዋል፡፡ የማንሰራራት ቀን የኢትዮጵያ ማንሰራራት በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ሲሆን የማዕድን ዘርፍ ለኢኮኖሚው ማንሰራራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከተ እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡ በዓውደ ርዕዩም በማዕድን የተመዘገቡ ስኬቶችን የሚያሳዩ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የያዙ ፎቶዎች ለዕይታ ቀርበዋል ፡፡ የማንሰራራት ቀንን የማዕድን ሚኒስቴር ፣ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ የግብርና ሚኒስቴር፣የቱሪዝም ሚኒስቴር፣ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር እና የውሃ እና ኢነርጅ ሚኒስቴር በጋራ በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበሩት ይገኛል፡፡ ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ድህረ-ገጾቻችን በመከተል ይወዳጁን ትዊተር https://twitter.com/MinistryofMine_ ድረ ገጽ፦ www.mom.gov.et ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MinesandPetroleum/ ቴሌግራም: - https://t.me/+-aNetmkG-WY2YWM8 ኢሜይል: - info@mom.gov.etk ይከታተሉ!
354
9
የማዕድን እመርታ ማዕድን የኢኮኖሚው አንቀሳቃሽ ሞተር ትዊተር https://twitter.com/MinistryofMine_ ድረ ገጽ፦ www.mom.gov.et ፌስቡክ፡- https://www.facebook.
የማዕድን እመርታ ማዕድን የኢኮኖሚው አንቀሳቃሽ ሞተር ትዊተር https://twitter.com/MinistryofMine_ ድረ ገጽ፦ www.mom.gov.et ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MinesandPetroleum/ ቴሌግራም: - https://t.me/+-aNetmkG-WY2YWM8 ኢሜይል: - info@mom.gov.etk ይከታተሉ!
406
10
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት "የማንሠራራት ቀን ከቃል ባለፈ በተጨባጭ ስኬት የቆመችው ኢትዮጵያ! ትናንት “ኢትዮጵያ ተነሥታለች” ስንል ምኞት ሳይሆን ዛሬ በተጨባጭ ያረጋገጥነው
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት "የማንሠራራት ቀን ከቃል ባለፈ በተጨባጭ ስኬት የቆመችው ኢትዮጵያ! ትናንት “ኢትዮጵያ ተነሥታለች” ስንል ምኞት ሳይሆን ዛሬ በተጨባጭ ያረጋገጥነው እውነት ነው! ከታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማማ እስከ ዘመናዊው የኮሪደር ልማት፣ ከቢሾፍቱ ሜጋ አውሮፕላን ማረፊያ እስከ ማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ድረስ ሀገራዊ መነቃቃታችን በተግባር ተመስክሯል። ይህ ለውጥ በዜጎቻችን የኑሮ ደረጃ፣ በከተሞች መዘመንና የሥራ ዕድል ላይ እውነተኛ ብርሃን ከመሆኑም በላይ ለልጆቻችን የነገ ብሩህ ተስፋን የሚሰንቅ ታላቅ ርዕይ ነው። ከእንግዲህ ወደኋላ አንመለስም! በጀመርነው ታሪካዊ የማንሠራራት ጉዞ የልማት ኃይላችንን ይበልጥ በማፋጠን የኢትዮጵያን ትንሣኤ ወደ ዘላቂ ብልጽግና ከፍ እናደርጋለን።"
360
11
መንግስት ለማዕድን ዘርፍ የሰጠው ትኩረት ለዘርፉ እመርታ ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ፡፡ (ጳጉሜን 1 ቀን 2018 ዓ.ም ማዕድን ሚኒስቴር) የእመርታ ቀንን ምክንያት በማድረግ በዘርፎች የተመዘገቡ እመርታዎች+6
መንግስት ለማዕድን ዘርፍ የሰጠው ትኩረት ለዘርፉ እመርታ ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ፡፡ (ጳጉሜን 1 ቀን 2018 ዓ.ም ማዕድን ሚኒስቴር) የእመርታ ቀንን ምክንያት በማድረግ በዘርፎች የተመዘገቡ እመርታዎች ላይ የፓናል ውይይት ተካሄደ፡፡ የዘንድሮው የእመርታ ቀን እመርታ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት በሚል መሪ በግብርና ሚኒስቴር ግቢ ተከብሯል፤ በተለያዩ ዘርፎች የተመዘገቡ እመርታዎች ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ መንግስት ለማዕድን ዘርፍ የሰጠው ትኩረት በዘርፉ ስኬቶች እንዲመዘገቡ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገልጿል፡፡ የማዕድን ዘርፍ በውጭ ምንዛሬ ግኝት፣ በትኪ ምርቶች እንዲሁም ለዜጎች የስራ እድል በመፍጠር ኢኮኖሚውን  በከፍተኛ ሁኔታ ያነቃቃ መሆኑ ተነስቷል፡፡ ባለፉት ዓመታት ትልልቅ የማዕድን ፕሮጀክቶች ተምርቀው ወደ ምርት መግባታቸውም አንዱ ማሳያ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡ በፓናል ውይይቱ ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች፣ የግሉ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት እና የልማት አጋሮች ተሳትፈዋል፡፡ ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ድህረ-ገጾቻችን በመከተል ይወዳጁን ትዊተር፦ https://twitter.com/MinistryofMine_ ድረ ገጽ፦ www.mom.gov.et ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MinesandPetroleum/ Telegram: - https://t.me/+-aNetmkG-WY2YWM8 Email: info@mom.gov.et
374
12
በማዕድን የተመዘገበው እመርታ ዘርፉ የኢኮኖሚው ዋነኛ ምሰሶ እየሆነ መምጣቱን ማሳያ መሆኑ ተገለጸ፡፡ (ጳጉሜን 1 ቀን 2018 ማዕድን ሚኒስቴር) የእመርታ ቀን እመርታ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት በሚል መ+5
በማዕድን የተመዘገበው እመርታ ዘርፉ የኢኮኖሚው ዋነኛ ምሰሶ እየሆነ መምጣቱን ማሳያ መሆኑ ተገለጸ፡፡ (ጳጉሜን 1 ቀን 2018 ማዕድን ሚኒስቴር) የእመርታ ቀን እመርታ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ ፡፡ የእመርታ ቀን በተለያዩ ዘርፎች የተመዘገቡ ስኬቶችን በመዘከር በፓናል ውይይት እና በኤግዚቪሽን ተከብሯል፡፡ የእመርታ ቀን የስኬቶቻችን ማሳያ ብቻ ሳይሆን፣ ወደሚቀጥለው ከፍተኛ የዕድገት ማዕረግ ለመሸጋገር የጋራ ቃል ኪዳናችንን የምናድስበት ዕለት ልናደርገው ይገባል ሲሉ የዕለቱ የክብር እንግዳ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናግረዋል፡፡ በማዕድን ዘርፍ የተገኘው እመርታ ማዕድን የኢኮኖሚው ዋነኛ ምሰሶ እየሆነ መምጣቱን ማሳያ ነው ብለዋል፡፡ የእመርታ ቀን በግብርና ሚኒስቴር ግቢ በደማቅ ሁኔታ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሮ ውሏል፡፡ በማዕድን ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶችን በኤግዚቪሽኑ ቀርበው በታዳሚው ተጎብኝተዋል፡፡ ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ድህረ-ገጾቻችን በመከተል ይወዳጁን ትዊተር፦ https://twitter.com/MinistryofMine_ ድረ ገጽ፦ www.mom.gov.et ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MinesandPetroleum/ Telegram: - https://t.me/+-aNetmkG-WY2YWM8 Email: info@mom.gov.et
384
13
No text...
365
14
https://fb.watch/JsXAtkmdZz/
1
15
+2
No text...
379
16
የኢትዮጵያ አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር፡- የማዕድን ዘርፉ ሀገራዊ እመርታ እና የ2019 ብሩህ ተስፋ ****** ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ጸጋ የታደለች እና በማዕድን ሀብት የከበረች ምድር ብትሆንም ለበርካታ ዓመታት ይህን እምቅ ሀብቷን በሚገባ ሳትጠቀምበት ቆይታለች። ይሁን እንጂ ይህን እምቅ ሀብት ወደ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም በመቀየር ረገድ አሁን ላይ ጠንካራ መሠረት ተጥሏል። አዲሱ ዓመት የዕድገታችንን ጉዞ ይበልጥ የምናፋጥንበት በተለይም የማዕድን ዘርፉን ወደ አዲስ ከፍታ የምናሸጋግርበት የብሩህ ተስፋ ዘመን መሆኑን የቅርብ ጊዜ አፈጻጸሞች በግልጽ ያሳያሉ። የማዕድን ዘርፉ ቀደም ሲል ለአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ያበረክት የነበረው ድርሻ አነስተኛ ቢሆንም፣ አሁን ግን በተወሰዱት የፖሊሲ እና የተቋማዊ ሪፎርም እርምጃዎች የኢኮኖሚ ዕድገታችን ወሳኝ ሞተር ሆኖ ብቅ ብሏል። በ2018 በጀት ዓመት የተመዘገበው አበረታች የውጭ ምንዛሪ ገቢ እና ከውጭ ይገቡ የነበሩ የኢንዱስትሪ ማዕድናትን በሀገር ውስጥ ምርት መተካት መቻሉ ዘርፉ ለኢኮኖሚ ዕድገት እያበረከተ ያለውን ወሳኝ እና ታሪካዊ ሚና በተግባር የሚያረጋግጡ ትልልቅ ስኬቶች ናቸው። በተለይም የድንጋይ ከሰልን ጨምሮ ሌሎች የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ በስፋት በማምረት በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር የውጭ ምንዛሪ ማዳን መቻሉ የንግድ ሚዛንን በማስተካከል በኩል የማይተካ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። ይህ የተጀመረው ስኬት የትልቁ ጉዟችን መጀመሪያ እንጂ መድረሻችን አይደለም። በቀጣይም ዘርፉ ለሀገር ውስጥ ምርት የሚያበረክተውን ድርሻ ይበልጥ ለማሳደግ እና ኢኮኖሚውን በጠንካራ መሠረት ላይ ለመገንባት ግልጽ ስትራቴጂካዊ አቅጣጫዎች ተይዘው እየተሠራ ነው። ከእነዚህም መካከል የማዕድን ሀብትን ከጥሬ ዕቃ አቅራቢነት ብቻ አውጥቶ እሴት ወደ ተጨመረበት ምርት የመቀየር ስትራቴጂ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል። ይህ አካሄድ የውጭ ምንዛሪ ግኝትን ከማሳደግ ባሻገር ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድልን ይፈጥራል፤ የሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪንም በጽኑ መሠረት ላይ ያቆማል። በተጨማሪም እንደ ወርቅ፣ እብነ በረድ፣ ጌጣጌጥ እና ሌሎች የኢንዱስትሪ ማዕድናት ላይ በማተኮር በዘመናዊ ቴክኖሎጂ፣ በግል ኢንቨስትመንት እና በተጠናከረ የመንግሥት ተቋማዊ አቅም በመደገፍ ለልማት የላቀ አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነው። ይህንኑ ጥረት ለማገዝ ዘመናዊ የማዕድን መሠረተ ልማት እና የተቀናጀ የመረጃ ሥርዓትን በመገንባት ኢትዮጵያ ካላት እምቅ ሀብት ጋር የሚመጣጠን ትልቅ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እንድታገኝ ሰፊ ሥራ በመሠራት ላይ ነው። የማዕድን ዘርፋችን ነገን አሻግሮ ለሚያይ ትውልድ የተዘረጋ ጠንካራ የኢኮኖሚ ድልድይ ነው። ከተፈጥሮ ጸጋችን ጋር ቴክኖሎጂን እና ጠንካራ የሰው ጉልበትን አዋህደን፣ የኢትዮጵያን ብልጽግና የምናረጋግጥበት ጊዜ አሁን ነው። አዲሱ 2019 ዓመት የሰላም፣ የፍቅር፣ የሥራ እና የማዕድን ዘርፉ በተስፋ አብቦ ታላቅ ሀገራዊ ዕድገት የምናስመዘግብበት የብሩህ ተስፋ ዓመት ይሁንልን! በለሚ ታደሰ #Ethiopia #EBC #Mining #EconomicGrowth #Investment #Africa #NewYear2019EC
349
17
ከጳጉሜን ቀናት አከባበር መርሐ ግብሮች አንዱ የሆነው "የእመርታ ቀን" ዛሬ ጳጉሜ 1 ቀን 2018 ዓ.ም "እመርታ ለኢትዮጵያ ማንሠራራት!" በሚል መሪ ሃሳብ በኢኮኖሚ ዘርፍ ተቋማት አዘጋጅነት በግብር+4
ከጳጉሜን ቀናት አከባበር መርሐ ግብሮች አንዱ የሆነው "የእመርታ ቀን"  ዛሬ ጳጉሜ 1 ቀን 2018 ዓ.ም "እመርታ ለኢትዮጵያ ማንሠራራት!" በሚል መሪ ሃሳብ በኢኮኖሚ ዘርፍ ተቋማት አዘጋጅነት በግብርና ሚኒስቴር የኮንፈረንስ ማዕከል በመካሔድ ላይ ነው። የእመርታ ቀንን የማዕድን ሚኒስቴር ከግብርና ሚኒስቴር ፣ገቢዎች ሚኒስቴር፣ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር፣ ገንዘብ ሚኒስቴር፣ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ብሔራዊ ባንክ ጋር በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡ ለበለጠ መረጃ ማህበራዊ ድህረ-ገጾቻችን በመከተል ይወዳጁን ትዊተር፦ https://twitter.com/MinistryofMine_ ድረ ገጽ፦ www.mom.gov.et ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MinesandPetroleum/ Telegram: - https://t.me/+-aNetmkG-WY2YWM8 Email: info@mom.gov.et
329
18
የቴሌቢዥን ፕሮግራም ጥቆማ በማዕድን ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች እና እመርታዎች  ዛሬ ጳጉሜን 1 ቀን 2018 ከቀኑ 10:00 እስከ 12:00 በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሚተላለፍ ይሆናል፡፡
313
19
No text...
356
20
የቴሌቢዥን ፕሮግራም ጥቆማ በማዕድን ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች እና እመርታዎች ዛሬ ጳጉሜን 1 ቀን 2018 ከቀኑ 10:00 እስከ 12:00 በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሚተላለፍ ይሆናል፡፡
82