Fedilu Dafis A/milki Law Office
Open in Telegram
Seera wollaaluun itti gaafatamummaa jalaa nama hin baasu!
Show moreThe country is not specifiedLaw4 520
606
Subscribers
+124 hours
+207 days
+7030 days
Posts Archive
Repost from Law students Union ️️️
የዳኝነት ክፍያ የማይከፈልባቸው ጉዳዮች ⚖️
በሌሎች ሕጎች የተደነገጉት እንደተጠበቀ ሆኖ ከዚህ በታች በተጠቀሱት ጉዳዮች ላይ የዳኝነት ክፍያ አይከፈልም 🚫💸
1. የቀለብ ክፍያና የልጅ አስተዳደግን አስመልክቶ የሚቀርብ አቤቱታ 👨👩👧
2. በሴቶች፣ በሕጻናት፣ በእረጋዊያን፣ ኣካል ጉዳተኞችን እንዲሁም ሌሎች ለመብት ጥሰት ተጋላጭ የሆኑ የኀብረተሰብ ክፍሎችን በተመለከተ የሚቀርብ የሕዝብ ጥቅምን ለማስክበር ወይም አካልን ነጻ ለማውጣት እና ሌሎች የወል ሰብዓዊ መብታቸዉን ለማስክበር በሲቪል ማኅበራት አማካይነት የሚቀርብ ክስ፤ 🤝
3. የአካባቢ ጥበቃና እንክብካቤን በሚመለከት የሚቀርቡ ጉዳዮችን፤ 🌱
4. በሕግ አግባብ በድሃ ደንብ እንዲከራከር በፍርድ ቤት የተወሰነለት ሰው 🏛️
5. በወንጀል ጉዳይ የሚቀርብ ክርክር 🚔
6. አግባብነት ባለዉ ሕግ መሰረት አንድ ሰራተኛ በግሉ በአስተዳደር አካል የተሰጠው ውሳኔ በፍርድ ቤት እንዲከለስለት ለሚያቀርበዉ እቤቱታ 📄
Repost from Gonfa Atoma
ልዩና የተመረጡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች:-
✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 200005
የሁከት ይወገድልኝ ክስ ጭብጥ ከመተላለፊያ መብት እና እይታ የማግኘት መብት ጋር የተያያዘ ከሆነ፣ ጉዳዩ ከይዞታ ክርክር አንፃር ሳይሆን ከንብረት አገልግሎት መብት (Servitude Right) አኳያ መፈተሽ ይኖርበታል።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 200021
ዋና ወንጀል ፈጻሚዎች ናቸው የተባሉ ተከሳሾች በነጻ በተሰናበቱበት ሁኔታ፣ ቀሪውን ተከሳሽ ጥፋተኛ መባሉ በአንድ ጉዳይ ላይ እርስ በእርሱ የሚጣረስ ውሳኔ ስለሚሆን መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ነው።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 200023
የንግድ ድርጅት ያልሆነ ነጋዴን በሚመለከት፣ መጥሪያ ለመቀበል ውክልና ለሌለው ሠራተኛ መጥሪያውን "አልቀበልም" ማለቱ ሕጋዊ ተግባር ነው። በመሆኑም ሠራተኛው አልቀበልም ብሏል በሚል ብቻ ክርክሩ በሌለበት መታየቱ የመደመጥ መብትን የሚጥስ ነው።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 200035
የሰበር ሰሚ ችሎት ስልጣን መሰረታዊ የህግ ስህተትን የማረም እንጂ፣ ማስረጃን በመመርመርና በመመዘን አከራካሪ የሆነውን የፍሬ ነገር ጭብጥ መኖር አለመኖሩን የማረጋገጥ ስልጣን የለውም።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 200116
የባለይዞታነት የምስክር ወረቀት የተሰጠው ከደንብ ውጭ በሆነ አሰራር ከሆነ የህሊና ግምቱ ፈራሽ ይሆናል (ፍ/ብ/ህ/ቁጥር 1196(1))።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 200117
ከስረ ነገሩ ፍርድ በፊት በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ላይ በተሰጠ ብይን ላይ ይግባኝ ለማለት ወይም የሰበር አቤቱታ ማቅረብ አይቻልም (ፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 320(3))።
➡️የሰበር መዝገብ ቁጥር 200144
የስጦታ ውል እንዲፈርስ የሚቀርብ ጥያቄ (በመንፈስ ጫና ስር መሆንን ጨምሮ) ሕጉ ባስቀመጣቸው ልዩ ሁኔታዎች (ፍ/ብ/ህ/ቁ 2437 - 2440) ላይ ተመስርቶ መረጋገጥ አለበት።
በስር ፍርድ ቤት ያልተነሳ ክርክር እና አዲስ ነገር በይግባኝ ሰሚ ችሎት ተቀባይነት የለውም (ፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁጥር 329/1)፤ ይህ መርህ ለሰበር ችሎትም ተፈጻሚነት አለው።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 200172
የሟች ቋሚ የቤተሰብ አባል መሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ ከተረጋገጠ፣ የአባትን የውርስ ይዞታ ድርሻ (በኦሮሚያ ገጠር መሬት አዋጅ 130/99) ከተጠሪዎች ጋር እኩል የመካፈል መብት አላት።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 200228
የፍርድ አፈጻጸም ትዕዛዝ ፍርዱን ተግባራዊ የሚያደርግና በፍርድ ባለእዳው የሚፈጸም መሆኑን ማረጋገጥ አለበት። የግንባታ ፈቃድ የመስጠት ሥልጣን የአስተዳደር አካልን የሚመለከት ሥራ እንጂ በፍርድ ባለእዳው የሚፈጸም አይደለም።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 201741 / 205748
የማይንቀሳቀስ ንብረት ሥልጣን ባለው አካል በአንድ ወገን ስም ተመዝግቦ የህግ ጥበቃ እየተደረገለት ሲገኝ፣ የስር ይግባኝ ሰሚው ፍ/ቤት ውሳኔውን በመሻር "ንብረቱን ልቀቅ" ብሎ መወሰኑ መሰረታዊ የህግ ስህተት ነው።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 201894
የኢ.ፌ.ድ.ሪ. ሕገ መንግሥት አንቀጽ 4ዐ(3) መሬት የማይሸጥ የማይለወጥ የጋራ ንብረት መሆኑን ስለሚደነግግ፣ "ይዞታውን በሽያጭ አግኝቻለሁ" የሚል ክርክር ህጋዊ መሰረት የለውም።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 203746
አንድ ነጠላ ድርጊት በአምባጓሮ ወንጀል (ወ/ሕ/አ/577/3/) ውስጥ ሰው ሲገደል፣ ወንጀሉን እንደተደራረበ ቆጥሮ በሰው መግደል (539/1/ሀ) እና በአካል ጉዳት (556/2/ሀ) በተደራራቢነት ጥፋተኛ ማለቱ መሰረታዊ የህግ ስህተት ነው።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 204992
ፍርድ ቤቶች በማስረጃ አጣርተው የደረሱበት የፍሬ ነገር መደምደሚያ (ለምሳሌ፡- "ተጠሪ የመከራየት መብት አላት" መባሉ) መሠረታዊ የህግ ስህተት ካልተፈፀመበት በስተቀር በሰበር ችሎት አይለወጥም።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 205584
ጊዜው ያለፈበትን ይግባኝ ለማስፈቀድ የሚቀርብ ማመልከቻ፣ በቂና አሳማኝ ምክንያት (ለምሳሌ፡- በእድሜና በተጓዳኝ በሽታ ምክንያት በወረርሽኝ ወቅት አለማቅረብ) ማስረጃ ተደግፎ ከቀረበ ሊፈቀድ ይገባል (ፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ/ 325/1/፣ 326/1/)።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 205836
ለሰበር ሰሚ ችሎት የተሰጠው ስልጣን መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበትን የመጨረሻ ውሳኔ የማረም ብቻ ነው። የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ትዕዛዝ የመጨረሻ እልባት ያላገኘ በመሆኑ የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት የለውም።
➡️ የሰበር መዝገብ ቁጥር 209777
ማህበራዊ ፍርድ ቤቶች በቀረበው ጉዳይ ላይ በሕግ የተሰጣቸው ሥልጣን አላቸው (አዋጅ ቁጥር 246/ዐ9 አንቀጽ 19/1/ሀ/)።
ጠበቃ አደም ሰይድ ከማል
𝐌𝐢𝐢𝐝𝐡𝐚𝐚 𝐐𝐚𝐚𝐦𝐚𝐚 𝐂𝐢𝐦𝐚𝐚 𝐕𝐬 𝐌𝐮𝐫𝐭𝐢𝐢 𝐃𝐡.𝐈𝐣.𝐌.𝐌.𝐖.𝐅.
=====================
𝐌𝐢𝐢𝐝𝐡𝐚𝐚𝐧 𝐪𝐚𝐚𝐦𝐚𝐚 𝐜𝐢𝐦𝐚𝐚𝐧 𝐒𝐘 𝐤𝐞𝐞𝐧𝐲𝐚𝐚𝐧 𝐡𝐢𝐢𝐤𝐤𝐨𝐨 𝐡𝐢𝐧 𝐚𝐫𝐠𝐚𝐧𝐧𝐞,𝐡𝐚𝐚𝐭𝐚'𝐮 𝐦𝐚𝐥𝐞𝐞 𝐊𝐞𝐰 555 𝐛𝐮'𝐚𝐚 𝐦𝐢𝐢𝐝𝐡𝐚𝐚𝐧 𝐪𝐚𝐚𝐦𝐚𝐚 𝐜𝐢𝐦𝐚𝐚 𝐪𝐚𝐪𝐪𝐚𝐛𝐬𝐢𝐢𝐬𝐮 𝐭𝐚𝐫𝐫𝐞𝐞𝐬𝐬𝐮𝐮 𝐲𝐚𝐚𝐥𝐞𝐞𝐫𝐚.
⭕𝐈𝐭𝐭𝐢 𝐲𝐚𝐚𝐝𝐚𝐦𝐞𝐞 𝐤𝐚𝐧 𝐫𝐚𝐚𝐰𝐰𝐚𝐭𝐚𝐦𝐮 𝐭𝐚'𝐮𝐮 𝐢𝐬𝐚𝐚
⭕𝐇𝐚𝐚𝐥𝐚 𝐲𝐚𝐚𝐝𝐝𝐞𝐬𝐬𝐮𝐮𝐧 𝐦𝐢𝐢𝐝𝐡𝐚𝐚 𝐠𝐞𝐞𝐬𝐬𝐢𝐬𝐮𝐮:-
✔𝐋𝐮𝐛𝐛𝐮𝐮 𝐦𝐢𝐢𝐝𝐡𝐚𝐦𝐚𝐚𝐟
⭕𝐌𝐮𝐝𝐚𝐚 𝐲𝐞𝐫𝐨𝐨 𝐦𝐚𝐫𝐚𝐚 𝐟𝐢𝐝𝐮𝐮
✔𝐐𝐚𝐚𝐦𝐚 𝐲𝐤𝐧 𝐬𝐚𝐦𝐦𝐮𝐮 𝐦𝐢𝐢𝐝𝐡𝐚𝐦𝐚𝐚𝐫𝐫𝐚𝐭𝐭𝐢
⭕𝐇𝐢𝐫'𝐢𝐬𝐮𝐮
✔𝐐𝐚𝐚𝐦𝐚 𝐧𝐚𝐦𝐚 𝐛𝐢𝐫𝐨𝐨
✔𝐊𝐮𝐭𝐚𝐚 𝐪𝐚𝐚𝐦𝐚𝐚 𝐧𝐚𝐦𝐚 𝐛𝐢𝐫𝐨𝐨
✔𝐐𝐚𝐚𝐦𝐚 𝐦𝐢𝐢𝐫𝐚𝐚 𝐛𝐚𝐫𝐛𝐚𝐚𝐜𝐡𝐢𝐬𝐨𝐨 𝐤𝐞𝐞𝐬𝐬𝐚𝐚
⭕𝐀𝐤𝐤𝐚 𝐡𝐢𝐧 𝐭𝐚𝐣𝐚𝐚𝐣𝐢𝐥𝐥𝐞 𝐤𝐚𝐧 𝐭𝐚𝐚𝐬𝐢𝐬𝐞
✔𝐐𝐚𝐚𝐦𝐚 𝐧𝐚𝐦𝐚 𝐛𝐢𝐫𝐨𝐨
✔𝐊𝐮𝐭𝐚𝐚 𝐪𝐚𝐚𝐦𝐚𝐚 𝐧𝐚𝐦𝐚 𝐛𝐢𝐫𝐨𝐨
✔𝐐𝐚𝐚𝐦𝐚 𝐦𝐢𝐢𝐫𝐚𝐚 𝐛𝐚𝐫𝐛𝐚𝐚𝐜𝐡𝐢𝐬𝐨𝐨 𝐤𝐞𝐞𝐬𝐬𝐚𝐚
⭕𝐁𝐢𝐟𝐚 𝐧𝐚𝐦𝐚 𝐛𝐢𝐫𝐨𝐨 𝐛𝐚𝐥𝐥𝐞𝐞𝐬𝐬𝐮𝐮
✔𝐇𝐚𝐚𝐥𝐚 𝐬𝐮𝐤𝐤𝐚𝐧𝐧𝐞𝐞𝐬𝐬𝐚𝐧
✔𝐇𝐚𝐚𝐥𝐚 𝐢𝐟𝐚𝐭𝐭𝐢 𝐦𝐮𝐥'𝐚𝐭𝐮𝐮𝐧
⭕𝐇𝐚𝐚𝐥𝐚 𝐛𝐢𝐫𝐨𝐨 𝐤𝐚𝐦𝐢𝐢𝐧𝐢𝐲𝐲𝐮 𝐧𝐚𝐦𝐚 𝐛𝐢𝐫𝐨𝐨 𝐢𝐫𝐫𝐚𝐭𝐭𝐢
✔𝐌𝐢𝐢𝐝𝐡𝐚𝐚 𝐜𝐢𝐦𝐚𝐚
✔𝐃𝐡𝐮𝐤𝐤𝐮𝐛𝐚 𝐜𝐢𝐦𝐚𝐚 𝐪𝐚𝐪𝐪𝐚𝐛𝐬𝐢𝐢𝐬𝐮𝐮 𝐚𝐤𝐤𝐚 𝐭𝐚𝐡𝐞 𝐢𝐟𝐚𝐚𝐝𝐡𝐚.
𝐃𝐡𝐈𝐌𝐌𝐖𝐅 𝐋𝐚𝐤𝐤 𝐆 219862 𝐭𝐚'𝐞 𝐢𝐫𝐫𝐚𝐭𝐭𝐢 𝐋𝐚𝐤𝐤 𝐆 156521 𝐭𝐚'𝐞 𝐜𝐚𝐪𝐚𝐬𝐮𝐮𝐧 𝐦𝐮𝐫𝐭𝐢𝐢 𝐤𝐞𝐧𝐧𝐞𝐞𝐧,𝐧𝐚𝐦𝐧𝐢 𝐭𝐨𝐤𝐤𝐨 𝐬𝐚𝐛𝐚𝐛𝐚 𝐫𝐞𝐞𝐛𝐢𝐜𝐡𝐚 𝐧𝐚𝐦𝐚 𝐛𝐢𝐫𝐨𝐨 𝐢𝐫𝐫𝐚𝐭𝐭𝐢 𝐫𝐚𝐚𝐰𝐰𝐚𝐭𝐞𝐞𝐟 𝐥𝐚𝐟𝐞𝐞𝐧 𝐜𝐚𝐛𝐮𝐮𝐧 𝐦𝐢𝐫𝐤𝐚𝐧𝐚𝐚'𝐞𝐞,𝐛𝐨𝐨𝐝𝐚𝐫𝐫𝐚 𝐥𝐚𝐟𝐞𝐞𝐧 𝐬𝐮𝐧 𝐤𝐚𝐧 𝐟𝐚𝐲𝐲𝐞 𝐲𝐨𝐨 𝐭𝐚'𝐞 𝐦𝐢𝐢𝐝𝐡𝐚𝐚 𝐪𝐚𝐚𝐦𝐚𝐚 𝐬𝐚𝐥𝐩𝐡𝐚𝐚𝐧 𝐠𝐚𝐚𝐟𝐚𝐭𝐚𝐦𝐮𝐮 𝐪𝐚𝐛𝐚.𝐌𝐢𝐢𝐝𝐡𝐚𝐚 𝐪𝐚𝐚𝐦𝐚𝐚 𝐜𝐢𝐦𝐚𝐚𝐧 𝐠𝐚𝐚𝐟𝐚𝐭𝐚𝐦𝐮𝐮𝐟 𝐛𝐮'𝐚𝐚 𝐦𝐢𝐢𝐝𝐡𝐚𝐚 𝐢𝐬𝐚 𝐝𝐡𝐮𝐦𝐚𝐚 i𝐥𝐚𝐚𝐥𝐚𝐦𝐮𝐮 𝐪𝐚𝐛𝐚.
#Credit to Maftuu Lawyer
@fediludafis
ደንብ ቁጥር 199/2018
የሥራ ተቋራጭ የግንባታ ግዥና የሥራ ስምሪት የአሰራር ደንብ
@fediludafis
Mindaa seeraan ala kanfalame deebisisuu ilaalchisee .(MMWFDHI Lak.Galmee 229247 gaafa 30/8/2015 kenne.(Hin maxxanfamne)
@fediludafis
Dambii Lafti Faayidaa Uuummataaf Jecha Yommuu Gadi Lakkifamu Beenyaa Kanfalamuu fi Kaafamtoota Misoomaa Deebisanii Dhaabuuf Mana Maree Ministeerotaatin Bahe Lakk.472/2012 Afaan Oromootti Kan Hiikame.
@fediludafis
