en
Feedback
N/S/L Curriculum Implementation & monitoring team

N/S/L Curriculum Implementation & monitoring team

Open in Telegram
1 250
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-1330 days
Posts Archive
+2
የ2017 ዓ.ም የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ክፍለጊዜዎች ድልድል

4_5806446715019986271.mp40.44 KB

Repost from N/a
ማስታወሻ። እንዴት አደራችሁ። የስራና ተግባር ትምህርት ክፍለ ጊዜ መላኩ ይታወቃል ። የክፍለ ጊዜ ስርጭቱ ግን ለሁሉም ማለትም ለ12 ሙያ አይነቶች አይደለም። ተማሪዎች የሚመርጡት ወይም የሚሰለጥኑት በአንድ ሙያ ትምህርት በመሆኑ የክፍለ ጊዜ ምጣኔው የተሰራው በዚሁ በአንዱ ሙያ ትምህርት መሰረት ነው። ለምሳሌ web design and development የመረጠ ተማሪ በዚህ ሙያ ብቻ ይሰለጥናል ማለት ነው። ክፍለ ጊዜ ድልድሉም በሳምንት 10 ይሆናል። ተማሪዎች ከአንድ ሙያ ትምህርት በላይ መሰልጠን አይችሉም። አመሰግናለሁ።

Repost from N/a
ሰላም ዋላችሁ፡፡ የክፍለ ጊዜ ስርጭቱ የ11ኛ ክፍል ሲሆን ሌሎቹ የክፍል ደረጃዎች በ2016 ትምህርት ዘመን በነበረው ይቀጥላል፡፡

Repost from N/a
ክንውን ሰላም ዋላችሁ፡፡ የክፍለ ጊዜ ስርጭቱ የ11ኛ ክፍል ሲሆን ሌሎቹ የክፍል ደረጃዎች በ2016 ትምህርት ዘመን በነበረው ይቀጥላል፡፡

Repost from N/a
photo content

Repost from N/a
photo content

Too Urgent Notice
+9
Too Urgent Notice

ለመንግስትና ለግል ትምህርት ቤቶች በሙሉ አንዳንድ ት/ቤቶች የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት እንዲነገራቸው ሲጠይቁ ት/ቢሮ ሂዱ መባላቸው ሰምተናል::ስለ ሆነም ይህ ተግባር አግባብ ያለው ስላልሆነ ለሁሉም የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤታቸው ፕሪንት ተደርጎ መለጠፍ አለበት እናሳስባለን:: መልካም ቀን!

ለመንግስት ትምህርት ቤቶች በሙሉ በስነ_ዜጋና ስነ ምግባር ክበባት የተሰሩ አጠቃላይ ስራዎች ሪፖርትና ክበቡ የተመዘነበት ውጤት እስከ 4/11/2016 ዓ/ም እስከ 8:00 ድረስ እንድትልኩልን እናሳስባለን::

ሰላም እንዴት ዋላችሁ online ተፈታኞች ነገ ማክሰኞ 2:30የግሎች አብሮሆት ቤቴ መፅሐፍ orientation ስለምሰጥ በተባለዉ ሰአት እንድትገኙ የመንግስት 37ተማሪዎች በተመሳሳይ 2:30በAASTu ዩኒቨርስቲ እንድገኙ ጥብቅ መልክት አስተላልፉ።

Copy-PRIVATE CBT

አስኳይ ማስታወቂያ ለሁሉም የግልና የመንግስት ት/ቤቶች በሙሉ በ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል አስፈታኝ ት/ቤቶች የበየነ መረብ የሙኮራ ፈተና ከሰኔ28_29/2016 ዓ/ም ማለትም ዓርብና ቅዳሜ የመጨረሻ ሙኮራ ስለሚሰጥ አቴንዳንስ በማዘጋጀት ሁሉም ተማሪ እንዲፈተኑ ይደረግ::

ለ12ኛ ክፍል አስፈታኝ ትምህርት ቤቶች በሙሉ ነገ ሰኔ25/2016 ዓ/ም የበየነ መረብ ፈተና የመጨረሻ ሙኮራ ስለሚሰጥ ሁሉም ተማሪ እንዲፈተን ይደረግ::

2016 second result analysis form edited.xlsx1.01 KB