en
Feedback
6 Kilo Muslim Students' Jeme'ah Official Channel

6 Kilo Muslim Students' Jeme'ah Official Channel

Open in Telegram

Welcome to the 6 Kilo Muslim Students Jemea Official Telegram Channel! This channel serves as the primary source of information and updates for Muslim students at Main and FBE campuses. Join our discussion group https://t.me/+XuCYoS85wvhiZmVk

Show more
368
Subscribers
+324 hours
+247 days
+7430 days
Posts Archive
በግማሽ ቴምር ቢሆንም እንኳን ከጀሃነም እሳት ተጠንቀቁ《《 የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ6 ኪሎ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ የማህበራዊ ዘርፍ በየሁለት ሳምንቱ አርብ ዳቦ እየሰበሰበ ለምስኪኖች ይሰጣል። ስለዚህ ዛሬም ልክ እንደበፊቱ ግማሹን በልተን በግማሽም ቢሆን እንኳን ምስኪኖችን እናስታውስ። ሁላችሁም በምሳ ሰአት  5:30-6:15 ብያንስ አንድ ዳቦ ይዛችሁ  በሩ ላይ ላለ ለሴክተሩ ኮሚቴ እንድትሰጡ እናሳስባለን። መልካም ጁምዓ ይሁንላችሁ! 6 ኪሎ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ! 》》》Osoo walakaa timiralleen ta'ee ibidda jahannam eeggadhaa《《《 Seektarri hawaasummaa (social sector) Jama'aa barattoota Muslima Yuniveristii Finfinnee kiiloo 6 torbii lama lamaan guyyaa jum'aa sagantaa daabboo sassaabee Miskiinotaaf kan sadaqatuudha. Maarree har’as akkuma kanaan dura walakkaa nyaannee walakkaa miskiinotaan haa yaadannu isiniin jedha. Hundi keessaanu Sa'aatii laaqanaa 5:30-6:15 irratti yoo xiqqaate daabboo tokko tokko qabdanii bahuun balbala irratti komitee seektaraaf akka laattan isin beeksisna. Jum'aa milkii qabaadha! https://t.me/AAU6kilojemea

❗️Reminder 1 day left❗️ 💥የአአዩ 6ኪሎ ካምፓስ ተማሪዎች ጀመዓ ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ልዩ የሆነ ዳዕዋ እና ስልጠና ለማድረግ ዝግጅቱን ጨርሷል። በዚህም የዳዕዋ ፕሮግራም ላይ ነባር
❗️Reminder 1 day left❗️ 💥የአአዩ 6ኪሎ ካምፓስ ተማሪዎች ጀመዓ ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ልዩ የሆነ ዳዕዋ እና ስልጠና ለማድረግ ዝግጅቱን ጨርሷል። በዚህም የዳዕዋ ፕሮግራም ላይ ነባር ተማሪዎች ግቢ ለቀው ሲወጡ ማድረግ ስለሚገባቸው ተግባራት አቅጣጫ የምናስቀምጥበት መሰናዶ ይሆናል። 🩸ቦታ: አል-አቅሷ መስጂድ 🎊ቀን: ቅዳሜ 1/10/2016 ⏱ሰዓት: ከዙሁር ሰላት በኋላ 🎈ማሳሰቢያ: ማንም የአንደኛ አመት ተማሪ መቅረት አይፈቀድም! Jama'aan Barattoota Muslimaa Yunivarsiitii Finfinnee 6kilo sanbata dhufu salaata zuhrii booda barattoota waggaa tokkoffaa (freshmanitiif) Sagantaa da'awaa addaa fi leenjii waa'ee jama'aa qopheessee isin eegaa jira. Sagantaa kanarratti erga barattoonni senior bahanii wanta jama'aan dalagamu irratti marii gaggeessuun xumurama. 🩸Iddoon: masjiida Aqsaa; Daree Ajrumiya 🎉Guyyaa: Sanbata/sabtii 1/10/2016 ⏱yeroon: salaata zuhrii booda 🎈Hubachiisa: Hundi keessanuu barfannaa tokkoon malee argamuu qabdu. hafuun dhoorkaadha! #6kilo_Muslim_Students_Jemea https://t.me/AAU6kilojemea

  ﴿إِلَّا مَنْ أَتَى ٱللهَ بِقَلْبٍۢ سَلِيمٍۢ﴾ 💔namni dhukkuba qalbiiti ala dhukkubsate martu fayyaadha. Yaa Rabbii qalbii kenya ... - wanta si dallansiisu hunda irraa eegin - karaa qajeelaa hunda qajeelchin - jaalala keetiin guutiin - qalbii nagaa jannataan ittiin seennu nuf kenni!    ﴿إِلَّا مَنْ أَتَى ٱللهَ بِقَلْبٍۢ سَلِيمٍۢ﴾ Nama onnee qulqulluudhaan Rabbitti dhufe malee. https://t.me/AAU6kilojemea

የአል-አቅሷ መስጂድ አዲሱ የቂረኣት ፕሮግራም https://t.me/AAU6kilojemea
የአል-አቅሷ መስጂድ አዲሱ የቂረኣት ፕሮግራም https://t.me/AAU6kilojemea

#የአጅር_ጎርፍ መልካም ስራ አላህ ዘንድ ሁሌ ተወዳጅ ነው። መልካም ስራዎች, ዝቅተኛ በአስር ከፍተኛ አላህ ብቻ በሚያውቀው መጠን ይባዛሉ። አልፎ አልፎ በሚመጡ የኸይር ባዛሮች ላይ ግን በቅናሽ ልፋት
#የአጅር_ጎርፍ መልካም ስራ አላህ ዘንድ ሁሌ ተወዳጅ ነው። መልካም ስራዎች, ዝቅተኛ በአስር ከፍተኛ አላህ ብቻ በሚያውቀው መጠን ይባዛሉ። አልፎ አልፎ በሚመጡ የኸይር ባዛሮች ላይ ግን በቅናሽ ልፋት በጣም ብዙ መሸመት እንችል ዘንድ አዛኙ ጌታችን አመቻችቶልናል። ከነዚህ የኸይር ባዛሮች መካከል ከፊታችን የቆሙት የዙል-ሂጃ አስርቱ ቀናት ይጠቀሳሉ። በነዚህ ቀናት እንደምንሰራቸው መልካም ስራዎች አላህ ዘንድ ተወዳጅ የሚሆንልን ጊዜ የለም። የዱንያ ምርጥዬ ቀናቶች ናቸው። ወንጀሉ ያሳሰበው ፤ የእድሜው ማጠርና ከኸይር ስራ መራቆቱ ላስጨነቀው ሰው ፍቱን መፍትሄ ናቸው። እናማ ከመግባታቸው በፊት በተቻለ መጠን ልባችንን አፅድተን እንጠብቃቸው። ሲገቡ መርሀባ ብለን ያለ የለለ አቅማችንን መልካም ስራዎችን አጥርተን በማብዛት እንጠመድ። መልካም ስራዎች ብዙ ናቸው። ንባብም ይሁን ስራን ኒያችንን አስተካክለን ከሰራናቸው የአጅር ምንጫችን ይሆናሉ።ብቻ ከኸይራት አንረፍ። ከራሳችን ጋር ፉክክር እንጀምርና መልካም ስራዎችን እያበዛን በየቀኑ ውሏችንን እንገምግም። የማንፀፀትበት ሰዐት በማይኖርበት ደረጃ የተቆጠሩ ቀናቶችን አሟጠን እንጠቀማቸው። ከራሳችን ጋር ኸይር ስራዎችን የማብዛትና ከወንጀል የመጠበቅ ቻሌንጅ እንጀምር። ለሌሎችም እናሰራጨው። ከጁምዐ ዙል-ሂጃ-1 June-7 ግንቦት-30 #ለቻሌንጁ_ሙስተዒድ_ናችሁ? #Are_u_ready_ለአጅር_ጎርፍ https://t.me/AAU6kilojemea

#Oyruu..... ✍ Qalbiin ilma namaa tuni oyruudha... jechoota gaggaarii keessatti facaasuu hin dagatinaa...! 👇 Yoo isiniif atootte firii isaa haamachuu dadhabdanis, magariisummaa dacheetti qananiitu waan taheef.....! https://t.me/AAU6kilojemea

#ለአላህ ደካማ ባሮቹ ነንና የማንችለዉን አያሸክመን:: 🤲 https://t.me/AAU6kilojemea

🪐ልዩ የዳዕዋ ፕሮግራም ለአንደኛ(fresh) ዓመት ተማሪዎች አሰላሙአለይኩም አሌይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ 💥የአአዩ 6ኪሎ ካምፓስ ተማሪዎች ጀመዓ ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ልዩ የሆነ ዳዕዋ እና ስልጠና ለማድረግ ዝግጅቱን ጨርሷል። በዚህም የዳዕዋ ፕሮግራም ላይ ነባር ተማሪዎች ግቢ ለቀው ሲወጡ ማድረግ ስለሚገባቸው ተግባራት አቅጣጫ የምናስቀምጥበት መሰናዶ ይሆናል። 🩸ቦታ: አል-አቅሷ መስጂድ 🎊ቀን: ቅዳሜ 1/10/2016 ⏱ሰዓት: ከዙሁር ሰላት በኋላ 🎈ማሳሰቢያ: ማንም የአንደኛ አመት ተማሪ መቅረት አይፈቀድም! https://t.me/AAU6kilojemea 🪐Sagantaa Da'awaa Addaa barattoota muslimaa waggaa tokkoffaaf Assalamu Aleykum Warahmatulah Wabarakatuh Jama'aan Barattoota Muslimaa Yunivarsiitii Finfinnee 6kilo sanbata dhufu salaata zuhrii booda barattoota waggaa tokkoffaa (freshmanitiif) Sagantaa da'awaa addaa fi leenjii waa'ee jama'aa qopheessee isin eegaa jira. Sagantaa kanarratti erga barattoonni senior bahanii wanta jama'aan dalagamu irratti marii gaggeessuun xumurama. 🩸Iddoon: masjiida Aqsaa; Daree Ajrumiya 🎉Guyyaa: Sanbata/sabtii 1/10/2016 ⏱yeroon: salaata zuhrii booda 🎈Hubachiisa: Hundi keessanuu barfannaa tokkoon malee argamuu qabdu. hafuun dhoorkaadha! #6kilo_Muslim_Students_Jemea https://t.me/AAU6kilojemea

قالﷺ:"الساعي على الأرملة والمسكين، كالمجاهد، وكالقائم لا يفتر، والصائم لا يفطر" «ባሎቻቸውን ባጡና በሚስኪን ጉዳይ ላይ የተሯሯጠ በአላህ መንገድ ላይ እንደታገለ ሙጃሂድ ወይም ለሊት ሰጋጅና ቀን ጿሚ እንደሆነ ሰው ነው » ውዱ ነብይ ﷺ (ቡኻሪይ 5353 ) ካሁኑ ጀምረን ባለን ነገር ከደካሞች ጎን እንቁም ቡሃላ ሃብቱን ሰጥቶን መስጠትን ሊነሳን ይችላልና!!ያ አላህ መስተጥን ስጠን @aau6kilojemea

የሃይማኖት ንጽጽር ኮርስ በወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር"Wahid islamic apologetics society" 13ኛ ዙር የሙቃረናህ ደርሥ! "ሙቃረናህ" مُقَارَنَة የሚለው ቃል "ቃረነ" قَارَنَ ማለትም "አነጻጸረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ንጽጽር" ማለት ነው፥ ሙቃረናህ የሃይማኖት ንጽጽር"Comparative Religion" ሲሆን በዱኑል ኢሥላም እና እና በክርስትና መካከል ያለው የሥነ መለኮት አንድነት እና ልዩነት እየተነጻጸረ የሚቀርብበት ጥናት ነው። ደርሡ (ትምህርቱ) የሚፈጀው 7 ወር ኢንሻሏህ ሲሆን ሁለት ተርም አለው። ፨ የመጀመሪያው ተርም ዐጽመ አሳብ በፈጣሪ እሳቦት ላይ የሚያውጠነጥነው፦ 1.በነገረ ሥላሴ ጥናት"Triadogy" 2.በነገረ ክርስቶስ ጥናት"Christology" 3.በነገረ ማርያም ጥናት"Mariology" 4. በነገረ መላእክት ጥናት"angelology" 5. በነገረ ምስል ጥናት"Iconlogy" ላይ ነው። ፨ የሁለተኛው ተርም ዐጽመ-አሳብ በቅዱሳን መጽሐፍት ላይ የሚያውጠነጥነው፦ 1.በአህሉል ኪታብ"People of the Book" 2.በመጽሐፍት"scriptures" 3. በመጽሐፍ አጠባበቅ"preservation" 4.በመጽሐፍት ልኬት"Standardization" 5. በባይብል ግጭት"Contradiction" 6. በኦሪት"Torah" 7. በወንጌል"Gospel" ላይ ነው። አባሪ ኮርሶች፦ 1. ዐቂዳህ"creed" 2. ሥነ ምግባር"ethics" 3. ሥነ አመክንዮ"logic" 4. ሥነ ልቦና"psychology" 5. ሥነ ቋንቋ"linguistics" ናቸው። ለመመዝገብ ከታች የተዘረዘሩት አድሚናት በውስጥ ያናግሩ! እኅት ጀሙቲ፦ http://t.me/myprophet34 ወንድም አቡ ኑዓይም፦https://t.me/arhmanu እኅት ሰላም፦ http://t.me/SeuweSe አኅት ዘሃራ፦ https://t.me/Zhara_mustefa እኅት አበባ፦ http://t.me/selemtewa ቦታ ሳይያዝ ይመዝገቡ! መልካም የትምህርት ጊዜ ይሁንልዎ! ወጀዛኩሙላህ ኸይራ! @aau6kilojemea

የሰው ጅማሮ....2 አደም ከተፈጠረ በኃላ ከተፈጠሩ ትዕይንቶች መካከል የሰው ዘሮች በሙሉ የሰጠነው የአላህን አምላክነት የመሰከርንበት ቃል ይጠቀሳል።አላህ እንዲህ ሲል ይገልፀዋል፦ وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِنۢ بَنِىٓ ءَادَمَ مِن ظُهُورِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ ۖ قَالُوا۟ بَلَىٰ ۛ شَهِدْنَآ ۛ أَن تَقُولُوا۟ يَوْمَ ٱلْقِيَٰمَةِ إِنَّا كُنَّا عَنْ هَٰذَا غَٰفِلِينَ ጌታህም ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣና «ጌታችሁ አይደለሁምን» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ (የኾነውን አስታውስ)፡፡ «ጌታችን ነህ መሰከርን» አሉ፡፡ «በትንሣኤ ቀን ከዚህ (ኪዳን) ዘንጊዎች ነበርን እንዳትሉ፡፡» [አል አዕራፍ፡172] ከዚች ንግግር በኃላ ምድር ላይ ቃሉን የሚያጥፈው ብዙ ነው። የሰው ልጅ ፊጥራው ግን ሙስሊምነት እንደሆነ መረዳት እንችላለን። ስለዚህ ሰዎችን ስንጠራ ቃላቸውን እንዲያስታውሱ እየዘከርናቸው ነው ማለት ነው። አደም ከተፈጠረ በኃላ ልዕለ ሀያሉ አላህ መላኢኮች እንዲሰግዱለት አዘዘ። የዛኔ ሁሉም በግንባራቸው ተደፉ።ከመላኢኮች ያልሰገደ አልነበረም። ምክንያቱም አለመስገድ ፣ አለመታዘዝ አይችሉምና። አንድ ፍጥረት ግን ከመስገድ ተቆጥቦ ነበር። እሱም ከጅኖች የሆነውና አላህን ጥሩ አድርጎ በመገዛቱ መላኢኮች ጋር ይኖር የነበረ ኢብሊስ የተሰኘ ፍጡር ነበር።አፈጣጠሩ ከብርሀን ሳይሆን ከእሳት ነውና አመፀ። አላህም እያወቀ ለምን እንዳልሰገደ ጠየቀው። እሱም ከአደም እንደሚበልጥና ከአፈር ለተፈጠረ ፍጡር ግንባሩን እንደማይደፋ ተናገረ። ይህ ኩራት ይባላል።በሰማይ አላህ የታመፀበት የመጀመሪያ ወንጀል ይህ ነው። ኩራት ያለበት ሰው ጀነት አይገባም። ኩራት ከልብ በሽታዎች ውስጥ ዋነኛው ነው። እነዚህ ጠንቅ የሆኑ በሽቶች ውጫችን ምንም ቢያምርም ፤ ምንም ያህል አምልኮ ብናበዛም ልባችን በመሰል መርዞች ከተመረዘ እሳት ጭድን እንደምትበላው መልካም ስራችን ምንም ዋጋ ላይኖነው ይበሉታል። ሀባኢቢ ይህ በሽታ የሚታከመው በተርቢያ ነው። ስለ መርዞቹ አስከፊነት ልባችን እስኪጠግብ ድረስ መጋት አለብን። ከዛም ራሳችንን በየጊዜው እየተቆጣጠርንና እየተሳሰብን መልካም ስራዎችን በማብዛትና አላህን በመለመን ሊወገድ ይችላል። የዚህን ጊዜ ኢብሊስ ከዛ ከተከበረ ቦታ እንዲወጣ ተደረገ። በጣም ከሰፋችው የአላህ እዝነት ተባረረ።በምን ምክንያት ? አላህ ያዘዘውን አንድ ስግደት እንቢ በማለቱ።እድሜ ልኩን ሶላት የማይሰግድ ሰው እጣ ፈንታው ግን ምን ይሁን? አላህ ይጠብቀን። ሶላት የእስልምና ምሶሶ ናት። ያለሷ እምነት አይፀናም። አንድ ባሪያ ከአላህ ጋር የሚነጋገርባት ገመድ ናት። ይህንን ችግር በቻልነው መጠን ለመቅረፍ መስራት ይኖርቦናል። ይቀጥላል.... @aau6kilojemea

ይህ ኩፖን እላዩ ላይ እንደተገለፀው ለየቲሞች እና ለአቅመ ደካሞች የአረፋ በአልን በማስመልከት የተዘጋጀ ነው:: እዚህ ተቋም ላይ አባል መሆን የምትፈልጉ ወይም ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ወደ ቻናሉ
+2
ይህ ኩፖን እላዩ ላይ እንደተገለፀው ለየቲሞች እና ለአቅመ ደካሞች የአረፋ በአልን በማስመልከት የተዘጋጀ ነው:: እዚህ ተቋም ላይ አባል መሆን የምትፈልጉ ወይም ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ወደ ቻናሉ ጎራ ማለት ትችላላችሁ:: ⚡️በግማሽ ቴምር ቢሆንም እንኳን ከጀሃነም እሳት ተጠንቀቁ⚡️ https://t.me/Alif_charity ኩጾኑን ለማግኘት በዚህ @ekram2326 ያገኙናል

‎رغبة Qataḍāh: Allaah created Angels with reason and no desire, animals with desire and no reason, and humans with both reason and desire. If his reason is stronger than his desire, he is like an Angel, on the other hand, if his desires are stronger, he is like an animal. ‎● [عدة الصابرين وذخيرة الشاكرين ص ١٤] @aau6kilojemea

የሰው ጅማሮ ምድር ከተፈጠረች በኃላ ቀደምት ሰፋሪዎች ጅኖች ነበሩ። አላህ ለመላኢኮቹ "እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ" በማለት የሰው ልጅን ሊፈጥር እንደሆነ በሰማይ ቤት አወጀ። አነሱም የሰው ልጅ የጅኖችን ፈለግ ይከተላል ብለው ምድር ላይ የሚያጠፋና ደም የሚያፈስ ፍጡር ልትፈጥር ነውን በማለት በአግራሞት ጠየቁ። አላህም "እኔ የማታውቁትን አውቃለሁ" አላቸው። ይህቺ ቃል ማንኛውም የማቅናት ጉዞ ለሚጓዝ ሰው አይተኬ መመለሻው ናት። እኛኮ አላህ ያሳወቀንን እንጂ አናቅም።ለምሳሌ ስለ አንድ ሰዐት የሚያውቀው ያን ሰዐት ያመረተው ድርጅት አይደል? ይህ ሰዐት ውሃ አይችልም ፣ ከፀሀይ አርቃችሁ አስቀምጡትና መሰል የአጠቃቀም መመሪያ ሊያወጣ የሚገባው ከሁሉም በላይ ሰዐቱን የሚያውቀው አካል ነው። ስለ ሰው ልጅም ይበልጥ የሚያውቀው ፈጣሪው ነው።ማድረግ ያለበትንና የለለበትን የሚነግረው የተሻለውን የሚያውቅለት አካል ነው።አዋቂነት በአላህ በቃ። አሁን ላይ የሰው ልጅ በሀሳብ የመጠቀ መስሎት አላህ ያወረደውን ድንጋጌ ሊከራከር ይመጣል። ሰው ልጅ ያመነጨው ሀሳብ ምድርን ሊገዛ አይችልም።ምክንያቱም ሰው ጎደሎ ነው። ለከባቢው እንጂ ለዐለም መድህን የሆነ መፍትሄ ማምጣት ይከብደዋል። ሊብራሊዝምም በለው ሶሻሊዝም ለአለም ያልጠቀመው ለዚህ ነው። ወደ ታሪኩ ስንመለስ አላህ አደምን ለመፍጠር ከመሬት ከተለያዩ ክፍሎቿ የተለያየ የአፈር  ዐይነቶች ካስመጣ በኃላ አደምን በጁምዐ እለት ፈጠረው። ከተለያየ የአፈር ዐይነት የተፈጠረው ይህ ሰው በቅርፅም ፣ በመልክም ፣ በሀሳብም አንድ ሊሆን እንደማይችል ያስተምረናል። ስለዚህ ማንኛውም ሰው ጋር የሚሰራ ሰው ይህንን እውነታ መካድ ሳይሆን ተረድቶት ተገቢውን እርምጃ መውሰድ ይኖርበታል። እናም አደም በጭቃ ተሰርቶ መንፈስ ሳይዘራበት አርባ ዐመት ቆየ። አንዳንዴ በፍጥነት የማይሆኑ ስራዎች እንዳሉ ትምህርት ይሆነናል።የሰማይና የምድርንም በስድስት ቀን መፈጠርንም ከተመለከትን አላህ የጊዜን ቦታ ሊያሳየን መፈለጉ ግልፅ ነው። መንፈስ ከተዘራበት በኃላ በስልሳ ክንድ ቁመት ባማረ አኳሀን የሰው ልጆች ታሪክ ጀመረ። ይቀጥላል...

♡ትንሽ ሆና አባቷን ጀነት የምታስገባ ወጣት ሆና የባሏን ግማሽ ዲን የምትሞላ እንዲሁም እናት ሆና ጀነት በእግሮቿ ስር የምትሆን ፍጡር ሴት ልጅ ብቻ ናት♡ اللهم انت تعلم ما في داخلها وما في قلبها يارب اشرح صدرها و يسر لها امرها و ابعد عنها الضيق و التعب و افرحها✨💞 أختي المسلمة 😊 @aau6kilojemea

#Hortee_gaarii ✍ Haadha manaatiin eegale, haati manaa tollaan, horteen ishee irraa daraarus midhaaga waan taheef.... 👇 ‏﴿والذين يقولون ربّنا هَب لنا من أَزواجِنا وَذُرِّيّاتِنا قُرَّةَ أعيُنٍ﴾ [الفرقان: ٧٤] “ Isaannan jedhan, Rabbii keenya dubartoota keenyarraa fi daraaraa keenyarraa dasii ijaa nuuf kenyi....” [Furqaan: 74}. Rabbiin jaartii gaarii isiniif haa kennu..... 💐🌹 @aau6kilojemea

🌙የማታ ዚክር ማድረግ አንርሳ !🌙 ኢብኑ ረጀብ የተባለ ዓሊም እንዲህ ይላል:
ስራ ሁሉ ያልቃል፤ ዚክር ግን አያልቅም መጨረሻም የለውም ። ስራ ሁሉ ዱንያ ሲያበቃ ያበቃል ። ከሷ( የዱንያ ስራ) አኼራ ላይ የሚቀር የለም። ዚክር ግን አይቋረጥም ። ሙዕሚን በዚክር ይኖራል ። በዚክር ይሞታል ። በዚክር ይቀሰቀሳል ።
🌙Zikrii Galgalaa Gochuu Akka Hin Irraanfanne !🌙 Aalimni Ibnu Rajab jedhame tokko akkas jedha:
Hojiin hundi ni dhuma. Zikriin garuu hin dhumu, xumuras hin qabu. Hojiin hundi yeroo addunyaan dhumtu ni xumurama. Isheerra(hojii duuniyaa irraa) aakiraa irratti kan hafu hin jiru. Zikriin garuu addaan hin citu. Mu'minni zikriidhaan jiraata, zikriidhaan du'a, zikriidhaan kaafama.
@aau6kilojemea

✍ Hanguma ati duniyaadhaaf dhiphataa dhuftuun yaanni Aakiraa qalbii tee keessaa bahaa deema. Hanguma ati aakiraadhaaf dhiphataa dhuftuun yaanni duniyaa qalbii kee keessaa bahaa deema..! 🖋 #Maalik_binu_Diinaar (Rahimahullaah) Warra Aakiraadhaaf dhiphatu Rabbiin nu haa godhu. Ilmaan Aakiraa tahaa...!! 👇 https://t.me/AAU6kilojemea

✍      የአንተ ወንጀል……… ለጠላትህ መሳሪያ እንደማቀበል ነው። ወንጀል ላይ በዘወተርክ ልክ………    ጠላትህ በአንተ ላይ የበላይ ይሆናል።   منقول https://t.me/AAU6kilojemea

🔺ዘግናኝ ና አሳዛኝ ሞባይል ፈነዳበት አደጋ!! ~~~~ (ሞባይል ቻርጅ ላይ አርገው ለምያወሩና ለምነካኩ ወጣቶች ማስተማሪያ ይሁን ዘንድ፤የዚህ አደጋ #Accedent ሰለባ ከሆነ ወጣት፤ #ፍቃድ_ወስጄ የለቀኩት መሆኑን ከወዲሁ ላሳውቃችሁ እፈልጋለው ፡ ፡ ፅሀፊ፦ካሚል መሀመድ ................... .......ከኔ ጀምሮ አብዛሀኛው ወጣቶች የሞባይል ቻርጅ ልያልቅብን ስል፤ሞባይል ቻርጅ ላይ ሰክተን  መነካካት  የተለመደ ነገር ነው .....የምገርመው ግን፤ብዙዎቻችን #ሞባይል_ቻርጅ ላይ ከተሰካ ቦሀላ መነካካት ሆነ ማውራት ምን ያክል #አደጋና_መዘዝ እንዳለው  አናውቅም። ......ለማንኛውም ከታች የምትመለከቱት  ምስል፤የአንድ ወጣት #እጅ ስሆን እንደዚህ የሆነበት ምክንያት ደግሞ፤ሞባይል ቻርጅ ላይ አርጎ ስነካካ፤ሞባይሉ በእጁ ላይ ፈንድቶበት ነው። ............ ነገሩ እንዲህ ነው። .......እጁን በጨርቅ የተጠቀለል ወጣት፤ #ሎግያ_ጤና_ጣቢያ ውስጥ ወዳለው #emergency ክፍል መጣ።(እኔ ደግሞ አፓራንት የወጣሁት እዚያው ጤና ጣቢያ ነበር።) ታዲያ እኔና አንድ እንደኔ አፓራንት ከወጣ ልጅ ጋር ሁነን #wound_care  ልንሰራለት አልንና።እኔ እንደ ልማዴ..."ምን ሁነህ ነው??"..ብዬ  ጥያቄ ጠየኩት።እሱም "ሞባይል ፈንድቶብኝ ነው።"ስለኝ።እኔም በነገሩ ግር ብሎኝ .."እንዴት??"...ብዬ መልሼ ጠየኩት።እሱም..."ሞባይል ቻርጅ ላይ አድርጌ ስነካካ፤በጣም ግሎ ነበር።እኔ ግን ችላ ብዬ መነካካቴን ቀጠልኩበት።የዛኔ ነው የፈነዳብኝ።"አለና በመቀጠል"ስፈነዳ ልክ እንደ ፖምፕ ድምፅ አለው አለኝ።" እኔም በሁኔታው በማዘን ከንፈሬን ከመጠትኩ ቦሀላ.."አብሽር ወንድሜ ይህ የአላህ ቀድር ነው።ከንግዲህ የሆነውን መቀበል ነው።"አልኩትና አፓራንት ከወጡት ተማሪዎች ጋር  እየተባበርን ቁስሉን አጠበን ቆንጆ አርገን ካሸግንለት ቦሀላ፤....እሱ  ላይ የደረሰው አደጋ ለሌሎች ወጣቶች ማስተማሪያ ይሁን ዘንድና ከዚህ ተምረው እንድጠናቀቁ በሶሻል ሚዲያ ላይ እንድለቅ ፍቃድ እንድስጠኝ ጠየኩት።እሱም ጥያቄዬን በሙሉ ፍቃድኝነት ጠቀበለኝ።እላችሗለው። ........... ለማንኛውም፤ለወጣቶች የማስተላልፈው መልዕክት ብኖር፤በምስሉ ላይ እጁን ከምትመለከቱት ወጣት ተምራችሁ፥ሞባይል ቻርጅ ላይ አርጋችሁ እንዳትነካኩ፤እንዳታወሩ ስል አሳስባችሗለው። ለወንዲማችንም #አላህ_ያሽርህ እያልን በዶአ(በፀሎት) አንርሳው። ፅሁፉን ካነበባችሁት ቦሀላ፤ለሌሎች እንዲደርስ፤ሼር #share አርጉት ........ ሎግያ_ጤና_ጣቢያ Copy. https://t.me/AAU6kilojemea