en
Feedback
6 Kilo Muslim Students' Jeme'ah Official Channel

6 Kilo Muslim Students' Jeme'ah Official Channel

Open in Telegram

Welcome to the 6 Kilo Muslim Students Jemea Official Telegram Channel! This channel serves as the primary source of information and updates for Muslim students at Main and FBE campuses. Join our discussion group https://t.me/+XuCYoS85wvhiZmVk

Show more
368
Subscribers
+324 hours
+247 days
+7430 days
Posts Archive
ማሻ አላህ #አሽረል_ሙበሽሪን_challenge 100 ብር 50 ብር 50 ብር 200 ብር አሁንም challenge እንደ ቀጠለ ይገኛል። ወንድም እህቶቻችን ለተማሪ አህመዲን አለን እያሉ ይገኛሉ። እኛ እ
ማሻ አላህ #አሽረል_ሙበሽሪን_challenge 100 ብር 50 ብር 50 ብር 200 ብር አሁንም challenge እንደ ቀጠለ ይገኛል። ወንድም እህቶቻችን ለተማሪ አህመዲን አለን እያሉ ይገኛሉ። እኛ እያለን ወንድማችን ተቸግረው አይሞትም በቻልነው አቅም ከርሱጎን ነን በማለት 100 ብር, 50 ብር, 50 ብር, 200 ብርና 200 ብር ገቢ አድርጓል። አላህ አነሱ ካወጡት ይተካለቸው; አጅራቸውን እጥፍ ድርብ የድርግላቸው; ጤናማ ህይወት ከነሙሉ ቤተሰባቸው ይስጣቸው። የዉመል ቅያማም በጀነተል ፍርደውስ ያስደስታቸው። Masha Allah #Ashral_Mubashirin_challenge Ammas challengen itti fufeera. obboleewwan keenya osoo nuti jirru barataan Ahmaddiin rakkoo mallaqaatiin nu biratti hin du’u waan dandeennuun bira dhaabbanna jedhanii qarshii 100, 50, 50,  200 fi qarshii 200 galii taasisan.  Rabbiin bakka isaaniif haa buusu, jireenya fayyaan faayamte isaaniif haa kennuuf.  jannatal firdowsiin isaan haa gammachiisu. https://t.me/AAU6kilojemea

አላሁ አክበር #አሽረል_ሙበሽሪን_challenge አሁንም challenge ቀጥለዋል አንድ ወንድማችን/እህታችን ለወንድማችን መትረፍ መቻል አለብን ብሎ በ1000 ብር surprise አድርጎናል። አላህ ይ
አላሁ አክበር #አሽረል_ሙበሽሪን_challenge አሁንም challenge ቀጥለዋል አንድ ወንድማችን/እህታችን ለወንድማችን መትረፍ መቻል አለብን ብሎ በ1000 ብር surprise አድርጎናል። አላህ ይተካለት; አጅሩን እጥፍ ድርብ የድርግለት; ጤናማ ህይወት ከነሙሉ ቤተሰቦቹ ይስጠው። የዉመል ቅያማም በጀነተል ፍርደውስ ያስደስተው። Allahu Akbar #Ashral_Mubashirin_challenge Ammas challengen itti fufeera obboleessi/obboleettiin teenya takka obboleessa keenyaaf numatu dagaleedha jechuun qarshii 1000 galii taasisuun surprise nu goote. Rabbiin bakka isaaniif haa buusu, jireenya fayyaan faayamte isaaniif haa kennuuf. jannatal firdowsiin isaan haa gammachiisu. https://t.me/AAU6kilojemea

#አሽረል_ሙበሽሪን_challenge አሁንም አንድ ወንድማችን ሂጄ መዘየር ባልችልም በምችለው ከሱጋ እቆማለሁ ብሎ 50 ብር ነይቱዋል። አላህ ያሰበውን ነገር ሁሉ ያሳካለት; ጀነተል ፍርደውስ ይወፍቀው።
#አሽረል_ሙበሽሪን_challenge አሁንም አንድ ወንድማችን ሂጄ መዘየር ባልችልም በምችለው ከሱጋ እቆማለሁ ብሎ 50 ብር ነይቱዋል። አላህ ያሰበውን ነገር ሁሉ ያሳካለት; ጀነተል ፍርደውስ ይወፍቀው። #Ashral_Mubashirin_challenge Ammas obboleessi keenya tokko deemee ziyaaruu dadhabus waan danda'ee cinaa isaa dhaabbadha jedhee qarshii 50 niyyatee jira. Rabbiin bakka isaaf haa buusu, jannatal firdowsiin isa haa gammachiisu. https://t.me/AAU6kilojemea

مَا مِنْ رَجُلٍ يَعُودُ مَرِيضًا مُمْسِيًا، إِلَّا خَرَجَ مَعَهُ سَبْعُونَ أَلْفَ مَلَكٍ يَسْتَغْفِرُونَ لَهُ حَتَّى يُصْبِحَ، وَكَانَ لَهُ خَرِيفٌ فِي الْجَنَّةِ ይሀን ያውቃሉ ወይ! አንድ ታማሚ ወንድሙን የዘየረ ሰው ሰባ(70)ሽህ መላእኮች ምህረት እነደምለሚኑለት። አላህም ጀነት ውስጥ ያን እለት ቦታ እንደሚያዘጋጅለት ያውቃሉ ወይ? kana beektuu laata? obboleessa isaa dhibamaa nama ziyaareef malaa'ikaan kuma 70 akka isaaf araarama kadhatan. Akkasumas akka Rabbiin isaaf iddoo qubsumaa isaaf qopheessu beektuu? وَفِى ذَٰلِكَ فَلْيَتَنَافَسِ ٱلْمُتَنَٰفِسُونَ The last of it[1] is musk. So for this let the competitors compete. https://t.me/AAU6kilojemea

ቀጠለ አሸረል-ሙበሽሪን አሁንም አንድ ወንድማችን ለወንድማችን አህመዲን 500 ብር ገቢ አድርጓል። አላህ ይተካለት; ያሰበው ሁሉ ይሳካለት; ከቀዳሚዎቹ አሸረል-ሙበሽሪን ጋር ያንሳ። Itti fufeer
ቀጠለ                    አሸረል-ሙበሽሪን አሁንም አንድ ወንድማችን ለወንድማችን አህመዲን 500 ብር ገቢ አድርጓል። አላህ ይተካለት; ያሰበው ሁሉ ይሳካለት; ከቀዳሚዎቹ አሸረል-ሙበሽሪን ጋር ያንሳ። Itti fufeera      Ashral-Mubashiriin Ammas obboleessi keenya tokko qarshii 500 mucaa dhibameef galcheera. Rabbiin bakka isaaf haa buusu, waan yaade hunda isaaf haa guutu, warroota dursitootaa kurnan jannataan badhaafaman waliin isa haa kaasu. https://t.me/AAU6kilojemea

Slewendmachn bedenmb lemawek

ማሻ አላህ #የበጎነት_ጥሪ አንድ ወንድማማችን የኸይር ሁሉ መክፈቻ ያድርገኝ; የጥሩ ሱና(ሱና ሀሰና) ጀማሪ ልሁን ብሎ 500 ብር ሰጥቷል። አላህ የጀነት መክፈቻ ቁልፍ ይወፍቀው በዚህም ሆነ በአኺራ
ማሻ አላህ #የበጎነት_ጥሪ አንድ ወንድማማችን የኸይር ሁሉ መክፈቻ ያድርገኝ; የጥሩ ሱና(ሱና ሀሰና) ጀማሪ ልሁን ብሎ 500 ብር ሰጥቷል። አላህ የጀነት መክፈቻ ቁልፍ ይወፍቀው በዚህም ሆነ በአኺራ ከቀዳሚዎቹ ያድርገው። አሚን Obboleessi keenya tokko jalqaba kheyrii hundaa na haa taasisu, nama sunnaa gaarii jalqabu na haa taasisu jedhee qarshii 500 nuuf laate. Rabbiin bantuu furtuu jannataa harka isaa kaahy, addunyaa fi aakhirattis warra dursitoota irraa isa haa taasisu. @aau6kilojemea

Assalamu Aleykum Warahmatulah Wabarakatuh              #Yaaminsa_tola_ooltummaa Namni suuraa armaan olii irratti argitan kun barataa Ahmad Suleymaan barataa Yuniveristii Bahir Dar muummee keemikaal Ingiinariingii waggaa 5ffaa yemmuu ta'u, eebbifamuuf ji'oonnii muraasni yemmuu hafuufitti dhibee kaansarii dhiigaatiin qabamee biyya alaa deemee akka yaalamuu qabu doktoroonni itti himan, biyya alaa deemee yaalamuuf #qarshii_miiliyoona_5 gaafatame waan ta’eef qarshii kana dhuunfaa isaatti cufuu waan hin dandeenyeef hawaasa isaa waan danda’aniin akka qarqaaraniif yaaminsa isaa taasisee jira. kanaafuu hundi keenyaa waan dandeenyuun obboleessa keenya kana cinaa haa dhaabbannu isiniin jedha. Ahmadiin qarqaaruun tumsa obboleessa Muslimaa bira dhaabbachuu agarsiisa... Ahmadiin qarqaaruun barmaata Islaamummaa calaqqisiisa... Ahmadiin qarqaaruun maatii isaa haadhaa fi abbaa isaatiif abdii ta'uudha.. Ahmadiin qarqaaruun qaama Muslimoota gara fuulduraatti utubu tokkoof hafuura ta'uudha... kanaafuu namoonni Ahmadiin qarqaaruu barbaaddan waan dandeettaniin gama lakkoofsa baankii suuraa irratti mul’atuun erguu dandeessu. kanaan alattis yoo xiqqaate torbii tokkoof profile fi story telegram, facebook fi social media gara gara irratti maxxansuun kallattii dandeennuun Ahmadiin cinaa haa dhaabbannu. lakkoofsi herreega baankii #1000455535647        CBE(#Taajuu_Usuleyman) erga galchitanii booda screenshot gochuun karaa @Ekram2326 ykn @Ismo_30 tiin nuuf ergaa. @aau6kilojemea

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ   #የበጎነት_ጥሪ ከላይ ምስሉ ላይ የምትመለከቱት ተማሪ አህመድ ሱለይማን  እድሜያቸውን ለኢስላም ከሰጡ አባት የተወለደ በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የ5ኛ አመት የኬሚካል እንጂኔሪንግ ተማሪ ነው። ይሀው ደረስኩ ልመረቅ ነው ብሎ ተስፋውን ሳያጣጥም ትንሽ ወራት እንደቀሩት በአላህ ቀደር የደም ካንሰር ታማሚ በመሆን የውጭ ሀገር ሀክምና በፍጥነት ማግኘት ስላለበት #5_ሚሊየን_ብር እንደሚያስፈልገው ተነግሮታል። ከላይ እንዳነሳነው ቤተሰቦቹ አቅም ካለመኖርም በላይ እድሜያቸውን በእስልምና አስተምህሮት የሳለፉ እንደመሆናቸው እንደሻማ የመቅለጡ ጊዜ ለኛው የነበረ እንደመሆኑ እኛም በተራችን አለናቹ ከጎናቹ ነን እኛም ልጃቹ ነን ብለን የወንድማችንን ሃጃ ከጫፍ የማድረስ ሃላፊነት አለብን ተማሪ አህመድን ማሳከም. . . በጉጉት ጠባቂ ቤተሰቦቹን ተስፋ መጠገን ነው ተማሪ አህመድን ማሳከም. . . የአንድ የኡማውን አገልጋይ አካል መታደግ ነው(ኡማውን ማሳከም ነው) ተማሪ አህመድን ማሳከም. . .የአንድ ተመራቂ ተማሪ ጉጉትን መመለስ ነው ተማሪ አህመድን ማሳከም. . . ግዴታና ኢስላማዊ ሀቅ ነው ተማሪ አህመድን ማሳከም. . . . . . . በመሆኑም አላህ ያገራላቹ ጉዳዩ የመስጠት ወይም ያለመስጠት ሳይሆን የልብ ጉዳይና አለሁልህ የማለት ነውና በግማሽ ብርም ቢሆን ከጎንህ ነን ልንለው ይገባል። በተጨማሪም አላህ ለጊዜው ሪዝቁን  ያልከፈተልን ወንድሞች/እህቶች በተለያዩ ግሩፖች ሼር በማድረግና story ብሎም profile በማድረግ ላልሰሙ ሁላ በማሰማት የአጅሩ ተቀዳሽ በመሆን አህመድን እናሳክም የባንክ ቁጥር #1000455535647                  CBE(#Taju_Usleyman) ካስገባችሁ ቡሃላ screenshot በ @Ekram2326 ወይም @Ismo_30 ላኩልን። @aau6kilojemea

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ #የበጎነት_ጥሪ
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ   #የበጎነት_ጥሪ

👑بلغ العلا بكماله👑 كشف ٱلدجي بجماله حسنت جميع خصاله صلوا عليه وآله🥰 @aau6kilojemea

ሰሞኑን ግቢ ውስጥ ያለው ትርምስ ይለያል። እቃውን የሚሸክፈው፣ ሻንጣውን የሚጎትተው፣ ክሊራንስ ለማጻፍ በየሬጅስትራሩና ፕሮክተር ቢሮው የሚንከራተተው ••• ብቻ ሁሉም በየፊናው ይኳትን ይዟል። "አንዴ ይሄን ኮተቴን ይዤ ቤቴ ልግባ እንጂ ሁለተኛ ከምለብሰው ውጭ አላመጣም" የሚሉ ጉርምርምታዎች ከየአቅጣጫው ይሰማሉ። የኛ ነገር¡ መመለስ ያለ አይመስለንም እኮ። ዱንያስ እንዲህ አይደል የምትሸውደን? ብዙ ጊዜ ያለን እየመሰለን የሆነ ያልሆነውን ስንሰበስብ ቆይተን መመለሻችን የደረሰ ጊዜ የምንገባበት ይጠፋናል። ደግሞ በየቢሮው ያሉት ሰራተኞችም የመውጫ ሠሞን ሲደርስ ያነጫንጫቸዋል አሉ። እነ'ሱንስ እሺ ስራ ይበዛባቸዋል ብለን እንለፋቸው። የካፌዎቹን "ሁለተኛ አናበላችሁም"ስ ምን ይሉታል? ይሄን ሁሉ ጊዜ በልተን ጠጥተን 'ባስራአንደኛው ሰዓት መቀያየም ነበረብን? ተዛዘብን እኮ ወገን። ባለቀ ሠዓት ፊታቸውን ሳያጠቁሩ ለዘመናት የመገቡንን ወላጆቻችንን ያስናፍቁን? ለነገሩ አላህ ይስጣቸውና ጥሩ ሠዎች ሆነው ነው እንጂ ይቺን ስራ ቀደም ብለው ቢሰሯት ኖሮ ተማሪው በትምህርቱ ላይ የቤተሰብ ናፍቆት ተጨምሮበት ማበዱም አልነበር? አይይይ ደግሞ ተማሪን ማስቀየም ለነርሱም ጥሩ አይደለም ለካ። ብሶት የተጠራቀመበት ተማሪ የሚሰራውን ተዓምር ለማየት ከግቢያችን ሳንወጣ በትዝታ የኋሊት ተጉዘን 1966 ዓ.ል ላይ ማረፍ ብቻ ነው 'ሚጠበቅብን። ምሳሌ በቅርብ ሲሆን ደስ ይላል። ለተግባርም ያነሳሳል። "ዳሩ የዚህ ዘመን ተማሪ መች ይረባል?" (እኔ አልወጣኝም። አባቶቻችን የሚሉትን ነው።) ቢረባማ ኖሮ አንዲለውጠው የሚጠበቅበት ብዙ ሺህ ጉዳይ ኖሮ እ'ሱ በተራ ጉዳዮች አይጠመድም ነበር። ዶ/ር ፋኢዝ "ሙስሊም ጠልነት በኢትዮጵያ" የሚለው መጽሐፉ ላይ የድሮ እና የዘንድሮ ተማሪዎችን ጥያቄዎች ያነጻጸረበት ጽሁፍ ትዝ አለኝ። (ዝርዝሩን እኔ አልነግራችሁም። በዚያውም በእረፍታችሁ የምታነቡትን መጽሐፍ ጠቆምኳችሁ ማለት አይደል? ያው እስካሁን ካላነበባችሁት ማለቴ ነው።) የሆነው ሆኖ እኔ መጽሐፉን ያነበብኩት ገና ግቢ ሳልገባ በፊት ስለነበር የዘንድሮ ተማሪን መበላሸት አካብደውታል ብዬ ታዝቤ ነበር። መች ጉዴን አውቄ!? ይኸው አሁን አየሁታ! የገጠመኝ ባሰ እንጂ መች አነሰ? አለማወቅ ደጉ! ያኔ እያነበብኩ ፈገግ ያልኩበትን ቀን ዛሬ ረገምኩት። ሠው ተጨባጩን ባወቀ ቁጥር መሳቁን ያቆማል ለካ። ለዚህስ አይደል የኛ ነብይ (ሠ.ዐ.ወ) 'እኔ ማውቀውን ብታውቁ ኖሮ ለቅሷችሁ በዝቶ ሳቃችሁ ያንስ ነበር' ያሉት። አሁን ወላጆቻችን ያለንበትን ቢረዱ ኖሮ እድሜ ልካቸውን ይስቁ ነበር? ብቻ የጊቢው ማኅበረሰብ ያስብበት። ባያስከፋን ነው ሚሻለው። ተማሪ ሲያምጽ መጥፎ ነው። ተማሪው ሙስሊም ከሆነ ደግሞ ዱዓ የሚባል መሳሪያ አለው። ጉልበተኛ ነኝ የሚለውን ድምጥማጡን ሊያጠፋው ይችላል። (አስታውሳለሁ 2005 ላይ አንድ ወታደር ወደኢማሙ መጥቶ "ሁለተኛ ይሄን አዲስ ጸሎት እንዳታነበንብ። እንደዚህ ጸልያችሁ ነው ጠቅላይ ሚኒስትራችንን የገደላችሁት።" ብሎ የቁኑት ዱዓ መስጂድ ውስጥ እንዳይቀራ ሲከለክል።) እና ምን ልል ፈልጌ ነው ...... የተበዳይ ዱዓ ባይንቁ ጥሩ ነው። ዛሬ እንዲህ አናበላም፣ አናስወጣም ብለው ያንከራተቱት ተማሪ በዱዓው ከነ'ሱ አልፎ እንደደረሰ ጎረምሳ ራሴን ልቻል እያለ የሚውተረተረውን ዩኒቨርሲቲያችንን ጦስ ውስጥ እንዳይከተው እፈራለሁ። እኔ እንግዲህ ተናግሬያለሁ። ሙተነቂብ እና ሰጋጅ ባዩ ቁጥር ዓይናቸው ደም የሚለብስ አንዳንድ የጊቢው ሰራተኞች ጉርምስናውን ያሳብቁበታል እንጂ'ኮ ዩኒቨርሲቲው ለዘመናት ራሱን የገዛ ነበር የሚመስለው። ምን ዋጋ አለው አንዳንድ ቦታ ላይ ሳንፈልግ ይቺ የጉርምስና ዓመል ትገለጣለች። ያለመብሰል ውጤት! (ስቀልድ ነው እናንተ። እስኪበስሉ ብላችሁ ደግሞ ስትበደሉ ዝም በሉ አሏችሁ¡)  ብቻ ግን ያስቡበት። እያስጠነቀቅኩ ደግሞ አይደለም። ሞኝ አይደለሁም መኖሪያ ቤቱና እስር ቤቱ በቁጥር በተመጣጠነበት ዘመን ማስፈራሪያ 'ባደባባይ የምጽፈው። አሁን ከግቢ በምትወጡ ልጆች ምክንያት ነው አይደል ይሄን ሁሉ የቀባጠርኩት? ተውኝ አታነካኩኝ። ልኑርበት። ቤተሰቦቼ ለብዙ ቁምነገር ይጠብቁኛል። የሆነውስ ሆኖ••• ዕረፍታችሁን እንዴት ለማሳለፍ ወሰናችሁ? አሰባችሁበት ወይስ? በተቻለ አቅም ራሳችሁን በዕውቀት አበልጽጉበት። ቤተሰቦቻችሁን በደንብ ኻድሙ (ጥናቶች እንዳረጋገጡት ከሆነ ተመልሳችሁ ስትመጡ ናፍቆቱን ለመቀነስ ይረዳችኋል)። በተረፈ የሙእሚን እረፍቱ ያለው ጀነት ውስጥ ነውና በእረፍት ስም ብዙ ጊዜ አታባክኑ። እናንተ አማና የተሸከማችሁ ወጣቶች ናችሁ። ዑማው ከናንተ ብዙ ይጠብቃል። አላህ (ሱ.ወ) ፍቃዱ ሆኖ በዚህ አስተዋጿችሁ ወሳኝ በሆነበት ጊዜ ላይ አስገኝቷችኋል። ከተሰጠን የቤት ስራ አንጻር ያለን ጊዜ በጣም ትንሽ ነውና በጊዜያችን ላይ ጉጉዎች እና ተጠባባቂዎች መሆን ይኖርብናል። ሌላው ደግሞ መውጫ ፈተና እየወሰዳችሁ ያላችሁ ተመራቂ ተማሪዎች አላህ ከናንተ ጋር ይሁን። በርቱልን!!! ሁላችንም በዱዓ እንበርታ። አንድ ሙስሊም ወንድሙ በሌለበት ለርሱ የሚያደርግለት ዱዓ አላህ ዘንድ ተቀባይነት አለው። አንድ ላይ አለመሆናችሁን ተጠቀሙበት። ጀመዓችንንም አላህ በመልካም ከሚያወሳቸው እና ከሚመነዳቸው ስብስቦች ውስጥ እንዲያደርገው አላህን መለመን እንዳትረሱ። ወሰላሙዓለይኩም!

Aselamu aleykum werahmetullah today is juma'a sellu alen-nebiy 👳‍♀🧕 اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا ومولانا محمد وعلى آل سيدن
+1
Aselamu aleykum werahmetullah today is juma'a sellu alen-nebiy 👳‍♀🧕 اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا ومولانا محمد وعلى آل سيدنا محمد الحبيب المحبوب ....قوت القلوب ....الذى بالصلاة عليه تغفر الذنوب ....وتستر العيوب ....ويتيسر بها كل خير مرغوب ....ويؤمن كل قلب مرعوب ....وينزل اللطف فى كل قضاء مكتوب . اللهم صلِ و سلم و بارك على سيدنا محمد ﷺ 💚 صلو 😘 @aau6kilojemea

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته! ማሳሰቢያ፣ለ አንደኛ ዓመት፡እንዲሁም በግቢ ዉስጥ ለምትገኙ ነባር ተማሪዎች በሙሉ፥ የ 6-kilo ጀመዓ ከሚሰራቸው ስራዎች ፡በተለይም በ ማህበራዊ አገልግሎት ዘርፍ(social service sector)አንዱ የሆነዉና "اتقوا النار ولو بشق تمره " 'በተምር ግማሽ እንኳ ቢሆን እሳትን ፍሩ' በሚል መሪ ቃል፡ እለተ ጁምዓ በየ 2 ሳምንቱ የሚካሄደው"ዳቦ የመልቀም" እና "ለችግረኞች የማከፋፈል"ስራ፡ በነገውም እለት በሴክተሩ ተወካዮች የሚካሄድ ይሆናል። ካለን ሁለት ዳቦ አካፍለን፡ኣንድ ዳቦ አተው ጎዳና የወጡ ወገኖቻችንን እናስታውስ!! 𝐘𝐀𝐀𝐃𝐀𝐂𝐇𝐈𝐈𝐒𝐀:𝐁𝐚𝐫𝐚𝐭𝐭𝐨𝐨𝐭𝐚 𝐰𝐚𝐠𝐠𝐚𝐚 𝐭𝐨𝐤𝐤𝐨𝐟𝐟𝐚𝐚 𝐀𝐤𝐤𝐚𝐬𝐮𝐦𝐚𝐬 𝐤𝐚𝐧𝐧𝐞𝐞𝐧 𝐦𝐨𝐨𝐫𝐚𝐚 𝐤𝐞𝐞𝐬𝐬𝐚 𝐣𝐢𝐫𝐭𝐚𝐧 𝐡𝐮𝐧𝐝𝐚𝐚𝐟! 𝙷𝚘𝚓𝚒𝚒𝚕𝚎𝚎 𝙹𝚊𝚖𝚊'𝚊𝚊𝚗 𝚔𝚒𝚒𝚕𝚘𝚘-6 𝚐𝚊𝚖𝚊 𝚜𝚎𝚎𝚔𝚝𝚊𝚛𝚊 𝚑𝚊𝚠𝚊𝚊𝚜𝚞𝚖𝚖𝚊𝚊𝚝𝚒𝚒𝚗 𝚑𝚘𝚓𝚓𝚊𝚝𝚞 𝚔𝚎𝚎𝚜𝚜𝚊𝚊 𝚝𝚘𝚔𝚔𝚘 𝚔𝚊𝚗 𝚝𝚊'𝚎, 𝚜𝚊𝚐𝚊𝚗𝚝𝚊𝚊𝚗 𝚍𝚑𝚊𝚊𝚍𝚊𝚗𝚗𝚘𝚘 "اتقوا النار ولو بشق تمره " 𝚢𝚔𝚗, 𝚠𝚊𝚕𝚊𝚔𝚔𝚊𝚊 𝚝𝚒𝚖𝚒𝚛𝚊𝚊𝚝𝚒𝚕𝚕𝚎𝚎𝚗 𝚝𝚊'𝚞 𝚒𝚋𝚒𝚍𝚍𝚊 𝚜𝚘𝚍𝚊𝚊𝚍𝚑𝚊𝚊' 𝚓𝚎𝚍𝚑𝚞 𝚐𝚞𝚢𝚢𝚊𝚊 𝚋𝚘𝚛𝚒𝚒𝚜 𝚊𝚔𝚔𝚞𝚖𝚊 𝚋𝚊𝚛𝚊𝚝𝚊𝚖𝚎 𝚋𝚊𝚔𝚔𝚊 𝚋𝚞'𝚘𝚘𝚝𝚊 𝚜𝚎𝚎𝚔𝚝𝚊𝚛𝚒𝚌𝚑𝚊𝚊𝚝𝚒𝚒𝚗 𝚔𝚊𝚗 𝚐𝚊𝚐𝚐𝚎𝚎𝚏𝚏𝚊𝚖𝚞 𝚝𝚊'𝚊. 𝚃𝚘𝚔𝚔𝚘 𝚗𝚢𝚊𝚊𝚗𝚗𝚎𝚎 𝚝𝚘𝚔𝚔𝚘𝚘𝚗 𝚖𝚒𝚜𝚔𝚒𝚒𝚗𝚘𝚝𝚊 𝚍𝚊𝚊𝚗𝚍𝚒𝚒 𝚐𝚞𝚋𝚋𝚊𝚊 𝚑𝚊𝚊 𝚢𝚊𝚊𝚍𝚊𝚗𝚗𝚞!

❗️Finally ❗️"Exit Exam"❗️inner peace ❗️ ⏯ ነገ exit exam  ለምትወስዱ  የ6 ኪሎ ሙስሊም ተማሪዎች ብሙሉ : አላህ ፈተናችሁን ያገራላችሁ ዘንድ ዱዓችን ነው:: ካሰባችሁት በላይ ያቅልልላችሁ :: ጥሩን ውጤት ይወፍቃችሁ :: በሰላም ጀምራችሁ በሰላም የምትጨርሱ ያድርጋችሁ :: በመንገዳችሁ ላይ ከጎናችሁ በመሆን ልባዊ ስክነትንና አዕምሯዊ ፍጥነትን ይስጣችሁ :: ተመርቃችሁ ኡመውን በፍትህና እኩልነት የምታገለግሉ አላህ አያድርጋችሁ። በድጋሚ congratulation ብለናል         🌹በሰላም ተመረቁልን🌹 ⏯ Barattoota Musliimaa  6 kiiloo  guyyaa borii qormaata bahiinsaa (exit exam) fudhattan hundi keessanuu,  Rabbiin qormaata isin fudhattan kana isiiniif haa laaffisu, waan yaaddanii olitti nama argattan isin haa taasisu, nagayaan jalqabdanii nama nagayaan xumurtan isin haa taasisuun du'aa'ii keenya. Eebbifamtanii nama hawaasa Muslimaa haqummaa fi walqixxummaan tajaajilu isin haa taasisu. Irra deebiin congratulation isiniin jenna           🌹Nagayaan Eebbifamaa🌹 6 kilo Muslim Student's Jamea https://t.me/AAU6kilojemea https://t.me/AAU6kilojemea

"انا لله وانا إليه راجعون لله ما أخذ وله ما أعطى وكل شيء عنده إلى أجل مسمى اللهم اغفر له وارحمه" የሶስተኛ አመት የፖለቲካል ሳይንስ እና አለም
"انا لله وانا إليه راجعون لله ما أخذ وله ما أعطى وكل شيء عنده إلى أجل مسمى اللهم اغفر له وارحمه" የሶስተኛ አመት የፖለቲካል ሳይንስ እና አለም አቀፍ ግንኙነት(PSIR) ተማሪ የሆነው ወንድማችን አብዱረህማን ሚፍታ ባደረበት ሕመም በየካቲት 12 ሜድካል ኮሌጅ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቶ በሰኞ እለት ወደ ማይቀርለት ሀገር/አኺራ ሄደዋል። ወንድማችን ከፊል አይነበሲር (partial blind) የነበረ ሲሆን በህይወት ዘመን ቆይታው ለብዙዎች የጥንካሬ ተምሳሌት እንደነበር ምንም ጥርጥር አልነበረውም። በሆስፒታል ቆይታውም  በደረሰበት የመኪና አደጋ ምክንያት ከረጅም ጊዜ ቡሃላ በተነሳ የልብ ኬዝ እና የአተነፋፈስ ችግር መሆኑን አብረውት ሲያስታምሙት ከነበሩት ሚስኪነ አባቱ እና በተደጋጋሚ አብረውት ከነበሩት blind ጓደኞቹ ጀመአችን በሶሻል ሴክተር በኩል ባረገነው ዚያራም መስማት ችለናል። አሏህ በራህመቱ ወንጃሉን ይምርለትና ጀነተል ፍሮደውስን ይወፍቀው ዘንድ እየተማፀንን  ለቤተሰቦቹ፤ ለጓደኞቹ አና ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለሚያቁት በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን። ሁላችንም ምህረት እንጠይቅለት ዘንድ እያሳሰብን ጓደኞቹንና ቤተሰቦቹን የምታውቁ አላህ ያሰብራቹ ማለቱን እንዳትረሱ ለማስታወስ እንወዳለን።

عش ماشئت فإنك ميت واعمل ماشئت فإنك مجزى به وأحبب من شئت فإنك مفارقه وأعلم أن شرف المؤمن صلاته بالليل وعزه استغناؤه عن الناس ከምቶደው ሰው ጋር አብሮ መሆን ደስ የሚል ነገር ነው።  ነገር ግን ሁሌም ሊሆን አይችልም። አንድ ቀን ትሄዳለህ....ከምቶደውም ሆነ ከሚወድህ ሁሉ ርቀህ..!!;; https://t.me/AAU6kilojemea

ለሴት ልጅ ማንም ሰው ቆንጆ እንደሆነች ሊነግራት ይችላል ያ ግን ለእርሷ ምኗም አይደለም እሷ የማንንም ትኩረት ሳይሆን የአንድን ሰው ትኩረት ብቻ ነው የምትፈልግ                          እሱም የባሏን👍))))) https://t.me/AAU6kilojemea

Yoomi guyyaan iidaa (ayyaanaa ) kessan? jedhe gaafatamnaan. " guyyaa odo maasiyaa (badii) hin hojjatin dabarsine martu iida kenya " jedhe. 📨 https://t.me/AAU6kilojemea