en
Feedback
Timirt minister

Timirt minister

Open in Telegram

This channel were created to address all information related to educational purpose ,and we search and post materials for education.

Show more
3 627
Subscribers
No data24 hours
+457 days
+14330 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
May '25
May '25
+104
in 0 channels
April '25
+119
in 0 channels
Get PRO
March '25
+65
in 0 channels
Get PRO
February '25
+121
in 0 channels
Get PRO
January '25
+99
in 0 channels
Get PRO
December '24
+87
in 0 channels
Get PRO
November '24
+148
in 0 channels
Get PRO
October '24
+266
in 0 channels
Get PRO
September '24
+543
in 0 channels
Get PRO
August '24
+848
in 0 channels
Get PRO
July '24
+539
in 0 channels
Get PRO
June '24
+166
in 0 channels
Get PRO
May '24
+127
in 1 channels
Get PRO
April '24
+119
in 0 channels
Get PRO
March '240
in 0 channels
Get PRO
February '240
in 0 channels
Get PRO
January '240
in 0 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '23
+27
in 0 channels
Get PRO
October '23
+282
in 0 channels
Get PRO
September '23
+608
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
14 May+7
13 May+8
12 May+12
11 May+2
10 May+10
09 May+13
08 May+11
07 May+8
06 May+6
05 May+6
04 May+4
03 May+9
02 May+1
01 May+7
Channel Posts
#Exit_Exam_Result ሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ተለቋል። https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ። በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሠጠቱ ይታወቃል።

2
When you join send me screen shoot on comment section I will reward you mobile card. It will be randomly. Start now 👇👇 https://t.me/DurovCapsBot/caps?startapp=633293330
2 065
3
Durov's Caps Airdrop 🎉 Reward : Free Tickets 🛡Join Here : https://t.me/DurovCapsBot/caps?startapp=633293330 🔤Share Story &
Durov's Caps Airdrop 🎉 Reward : Free Tickets 🛡Join Here : https://t.me/DurovCapsBot/caps?startapp=633293330 🔤Share Story & Join Telegram 🔤Done IT IS NEW BUT ONLY 7 DAYS LEFT START NOW 🔥 try your best
1 979
4
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref633293330 Hey, want to visit the Zoo together? 🦒 Here, you can buy animals, upgrade encl
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref633293330 Hey, want to visit the Zoo together? 🦒 Here, you can buy animals, upgrade enclosures, and take part in an Airdrop! 🎁 Claim your welcome bonus and pick your first animal
1 985
5
get dollar instantly. 👇 https://t.me/kittyverse_ai_bot/play?startapp=u633293330+1
get dollar instantly. 👇 https://t.me/kittyverse_ai_bot/play?startapp=u633293330
1 684
6
Join this group you will make money with them 👉 https://t.me/Demol444
1 960
7
ማስታወቂያ 1 - የ 1 2ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 /2017 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እንዲታጠናቅቁ እናሳስባለን። 2- የ2017 የትምህርት ዘመን ፈተናዎች ይዘት የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ሁኔታ ከ 9 - 12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ 8 ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7- 8ኛ ክፍሎች የሚሸፍን ይሆናል። 3- እያንዳንዱ ተማሪ በተማረበት የክፍል ደረጀ የተማረውን የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርጐ ሊዘጋጅ ይገባል። ፈተናዎቹ ተማሪዎቹ የተማሩትን መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ ይሆናል። (የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)            
1 952
8
How many of you are starting this interesting thing. Start today https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=pHJTzqwF
How many of you are starting this interesting thing. Start today   https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=pHJTzqwF
1 556
9
How many of you are starting this interesting thing. Start today https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=Q4EVO75B
39
10
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርሲቲ መምህራንን ፈተና ለመፈተን እየተዘጋጀ መሆኑ ተሰማ። ትምህርት ሚኒስቴር፤ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚያስተምሩ መምህራንን ብቃት ለመመዘን ፈተና ለመፈተን ዝ+1
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርሲቲ መምህራንን ፈተና ለመፈተን እየተዘጋጀ መሆኑ ተሰማ። ትምህርት ሚኒስቴር፤ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚያስተምሩ መምህራንን ብቃት ለመመዘን ፈተና ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል። በሚኒስቴሩ የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዳይሬክተር የሆኑት እዮብ አየነው(ዶ/ር ) ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ በሰጡት ቃል ፥ " የመምህራን ፈተና ከዚህ በፊት በአንደኛ ደረጃ በሚያስተምሩት ላይ ተሞክሮ ነበረ በመሆኑም አልተጀመረም ማለት አይቻልም " ብለዋል። አሁን ግን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንን ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ አስረድተዋል። ዝግጅቱ እንዳለቀ በዚህ ዓመት ወይም በቀጣዩ 2018 ዓመት ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መመህራን ፈተና መሰጠት ይጀምራል ሲሉ ለሬድዮ ጣቢያው ገልጸዋል።
1 561
11
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ክፍት የስራ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በTRAINEE CABIN CREW ፣ በSENIOR ACCOUNTANT I እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ማስታወቂያ አውጥቷል። ለTRAINEE CABIN CREW በኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ቢያንስ (ዝቅተኛው) 200 ነጥብ ያስመዘገበ ለማመልከት ብቁ ነው። የዕድሜ ገደቡ ከ19 እስከ 30 ዓመት ነው። ቁመት ቢያንስ 1.58 ሜትር እና 212 ሴ.ሜ የሆነ ክንድ ለሴት እንዲሁም ለወንድ ቢያንስ 1.70 ሜትር ቁመት መሆን አለበት። የምዝገባ ጊዜው ከህዳር 08/2017 ዓ/ም እስከ ህዳር 12/2017 ዓ/ም ነው። ምዝገባው ፦ - በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (አዳማ) - አዲስ አበባ (በኦንላይን ልክ ማመልከቻው ሲከፈት ይፋ ይደረጋል) - አምቦ ዩኒቨርሲቲ (አምቦ) - አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ (አርባ ምንጭ) - አሶሳ ዩኒቨርሲቲ (አሶሳ) - ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (ባህር ዳር) - ወሎ ዩኒቨርሲቲ (ደሴ) - ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ (ድሬዳዋ) - ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ( ጋምቤላ) - ጎንደር ዩኒቨርሲቲ (ጎንደር) - ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ (ሀዋሳ) - ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ (ጅግጅጋ) - ጅማ ዩኒቨርሲቲ (ጅማ) - መቐለ ዩኒቨርሲቲ (መቐለ) - ወለጋ ዩኒቨርሲቲ (ነቀምቴ) - መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ (ሮቤ) - ሰመራ ዩኒቨርሲቲ (ሰመራ) - ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ (ወልቂጤ) ይከናወናል። ተጨማሪ መረጃዎች፣ የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፣ ዝርዝር ጉዳዮች እንዲሁም ሌሎችም የወጡ ማስታወቂያዎች በዚህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረገጽ ላይ ሰፍሮ ይገኛል ይመልከቱ 👇 https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies
2 042
12
የREMEDIALፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ። በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የREMEDIAL ፕሮግራ
የREMEDIALፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ። በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የREMEDIAL ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ተደርጓል። ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ተማሪዎች ምደባቸውን ፦ በWebsite: https://placement.ethernet.edu.et  በTelegram: https://t.me/moestudentbot ላይ መመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
2 412
13
We will give you mobile card give away for those join to this link. After you join send me screen shoot in comment section and you will get 15-25 mobile card. Join 👉 https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=bjZzE5AT
2 166
14
Only two person join this and claim NFT now https://t.me/major/start?startapp=633293330
169
15
#MoE በ2017 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም አይኖርም በሚል በአንዳንድ የማኅበራዊ ትስስር ገፆች እየተዘዋወረ የሚገኘው መረጃ #ሐሰተኛ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡
#MoE በ2017 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም አይኖርም በሚል በአንዳንድ የማኅበራዊ ትስስር ገፆች እየተዘዋወረ የሚገኘው መረጃ #ሐሰተኛ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ ላለፉት ሁለት ዓመታት ተግባራዊ የሆነው የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም "በዚህ ዓመት በበጀት እጥረት ምክንያት ተቋርጧል" በሚል የተሰራጨው መረጃ #ሐሰተኛ መሆኑን ሚኒስቴሩ በይፋዊ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮቹ ባጋራው መረጃ አረጋግጧል፡፡
2 316
16
ለሪሚዲያል ተማሪዎች ከዚህ በፊት ለሪሚዲያል ተማሪዎች በተቋማት የሚሰጠው ውጤት 30% ሲሆን 70% ደግሞ የሚሰጠው ከት/ት ሚኒስቴር ነበር። አሁን ግን ይህ አሠራር ተሻሽሎ 100% ከማዕከል(በትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጡ ምዘናዎች) በኩል እንዲሰጥ ተወስኗል። ተማሪዎች በሚማሩት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጠው 30% የውጤት ምዘና  አሰጣጡ ወጥነት ስለሚጎድለው ይሄን ማሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አክሎ ገልጿል።              
2 985
17
#MoE የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ። በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ሆኗል። ተማሪዎች ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። በድረ-ገፅ 👇 https://placement.ethernet.edu.et በቴሌግራም 👇 https://t.me/moestudentbot የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል። Good luck
3 014
18
#MoE የትምህርት ሚኒስቴር ፤ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምደባ በቅርቡ እንደሚገለጽ አሳውቋል። ሚኒስቴሩ ፤ " በ2016 የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ምደባ
#MoE የትምህርት ሚኒስቴር ፤ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምደባ በቅርቡ እንደሚገለጽ አሳውቋል። ሚኒስቴሩ ፤ " በ2016 የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ምደባ በቅርቡ ይገለጸል " ብሏል። ተማሪዎች በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጥሪ አቅርቧል።
3 197
19
How many of you are doing this project, don't miss it. Make your journey on harvesting free of money. 🔴 Blum link start👇 ht
How many of you are doing this project, don't miss it. Make your journey on harvesting free of money.                                                                     🔴 Blum link  start👇 https://t.me/blum/app?startapp=ref_cgN23ie2Q8
3 274
20
Qabxii darbinsa Remedial bara 2016 Dhiiraaf 204 , Dubaraaf 192 ta'uun ifoomee jira.
3 346