en
Feedback
ልጆቻችን - Lejochachen Official

ልጆቻችን - Lejochachen Official

Open in Telegram

ይህ ቻናል ልጆቻችንን በትክክለኛው መንገድ ለመምራት የተከፈተ ቻናል ነው፡፡ እዚህ ቤት በዋነኛነት ልጆቻችን ሁሉ ይማራሉ፣ይሳተፋሉ! ቻናሉን "JOIN" በማድረግ ልጆቻችንን አብረን እናሳድግ!

Show more
996
Subscribers
-124 hours
-77 days
+630 days
Posts Archive
ታሪክን አባቶቻችን ሠሩ ፣ ኖሩበት ዘመን በማይሽራው የብራና አሻራ ከትበው አስተላለፋልን። የልጆቻችን ልብ እንደ ብራናው ቀለም ከፍቅረ እግዚአብሔር እና ከቅድስት እናት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያ
+9
ታሪክን አባቶቻችን ሠሩ ፣ ኖሩበት ዘመን በማይሽራው የብራና አሻራ ከትበው አስተላለፋልን።
የልጆቻችን ልብ እንደ ብራናው ቀለም ከፍቅረ እግዚአብሔር እና ከቅድስት እናት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ህሊና ተጣብቆ ለዘመናት ይቆይ ዘንድ ፤ ታሪክ ሰምቶ ታሪክ ፈፅሞ ታሪክ መሆን እንደሚቻል የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ ምስክር ይሆነን ዘንድ እነሆ ተዘጋጀ።
በመሀል አዲስ አበባ ሆላንድ ፓርክ 6 ቀናት ብቻ ቀሩት!! ከነሐሴ 28 እስከ መስከረም 3 ለተከታታይ 10 ቀናት
🎫 የመግቢያ ትኬትዎን በኦንላይን ይቁረጡ!! 👇👇👇 https://tickets.hamereberhan.org/e/jewel-of-the-world-ethiopia-r2xu 📍ሆላንድ ፓርክ አድራሻ 👇👇👇 https://maps.app.goo.gl/zHL3ZeXVNFWRV4dq6

የሐመረ ብርሐን ዓውደ ርዕይ እንዳያመልጣችሁ። ልጆቻችን ከትምህርት ቤት መከፈት በፊት ስንቅ የሚሆናቸውን ያስይዟቸው። ብዙ የተደከመበትን የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዐይናቸው እንዲያዩ ዕድሉን ስጧቸው። * እስከ መስከረም 3 ይቆያል። የነገን አናውቅምና አትዘግዩ!

የነገዋ ሀገር የነገዋ ቤተክርስቲያን ተረካቢ እያልን የምናሳድጋቸው ልጆቻችን የት ናቸው?
ልጆቻችን የሚረከቧትን ሀገር የሚያውቁበት፣ አውቀው በማንነታቸው የሚኮሩበትና ሀገርንና ቤተክርስቲያንን ተረክቦ የራስን ታሪክ የመሥራት ኃላፊነት ይዘው የሚሄዱበት ልዩ የሕጻናት እና የቤተሰብ "የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ" ዓውደ ርዕይ እነሆ በበርካታ ሕጻናት እየተጎበኘ ይገኛል። ታሪካቸውን እየሰሙ፣ ስለ ማንነታቸውን እየተረዱ፣ ቅርሳቸውን እያዩና እየዳሰሱ፣ እየተጫወቱና እያወቁ ደስ የሚል ጊዜ የሚያሳልፉበት ልዩ ዓውደ ርዕይ።
የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ በሆላንድ ፓርክ ከነሐሴ 28 እስከ መስከረም 3 ለተከታታይ 10 ቀናት
ከልጆችዎ እና ከቤተሰብዎ ጋር በአክብሮት ጋበዝንዎ!
🎫 የመግቢያ ትኬትዎን በኦንላይን ይቁረጡ!! 👇👇👇 https://tickets.hamereberhan.org/e/jewel-of-the-world-ethiopia-r2xu 📍ሆላንድ ፓርክአድራሻ 👇👇👇 https://maps.app.goo.gl/zHL3ZeXVNFWRV4dq6

📍ሆላንድ ፓርክ አድራሻ 👇👇👇 https://maps.app.goo.gl/zHL3ZeXVNFWRV4dq6

የእግዚአብሔር አደራ የሆኑ ልጆቻችንን እንዴት እያሳደግናቸው ነው?
የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ በሆላንድ ፓርክ ከነሐሴ 28 እስከ መስከረም 3 ለተከታታይ 10 ቀናት
ከልጆችዎ እና ከቤተሰብዎ ጋር በፍቅር ጋበዝንዎ!

በዘመነ ማርቆስ መሰናበቻ በዘመነ ሉቃስ መግቢያ - ለልጆቻችን ልዩ ዓውደ ርዕይ በሐመረ ብርሃን ተዘጋጅቷል። ከልጆቻችሁ ጋር ታደሙ! ብዙ ታተርፉበታላችሁ

ልጆቻችን በእምነታቸው የፀኑ በምግባራቸው የሚያበሩ ይሆኑ ዘንድ የክርስቶስ ብርሃን በልቡናቸው ይብራልን።
ልጆቻችን በእምነታቸው የፀኑ በምግባራቸው የሚያበሩ ይሆኑ ዘንድ የክርስቶስ ብርሃን በልቡናቸው ይብራልን።

https://youtu.be/oFO2UDM7hAA ልጆቻችን ሞትን እንዲፈሩ ይልቁንም ኃጢአትን እንዲፈሩ አድርገን ማሳደግ ይጠበቅብናል። የጻድቅ ሞት ደግሞ ክቡር ነው። * የነቢዩ ኤልሣዕን ሞትና ከሞት ስላስነሣው ሰው ታሪክ ለልጆቻችን ማሰማት አያምልጣችሁ። ትምህርቱ ብዙ ነው!

መዝሙሩን አዳምጣችሁ ለሌሎችም አጋሩልን * ልጆቻችን ለበለጠው እንደተጉ እናስተምራቸው

የሚያስፈልገንን (በከንቱ አትጨነቁ) ማቴ 6፥25 የሚያስፈልገንን ከእኛ በላይ ያውቃል እግዚአብሔር ቸር ነው አብዝቶ ይሰጠናል መንግሥቱና ጽድቁን ቀድሞ መፈለጉ ሁሉን ያስጨምራል ልጆች በዚህ ትጉ ወፍ ብትለቅም እንጂ ዞራ ተዟዙራ አትዘራም አታጭድም አትከትም ጎተራ በዝናብ ያበቅላል በፀሐይ ያበስላል ሰማያዊው አባት ምግቧን ያዘጋጃል በምድረ በዳ ላይ አበቦች ሲበቅሉ አይፈትሉም አይደክሙም ለልብሳቸው ሲሉ ንጉሥ ሰሎሞንም በዚያ ሁሉ ክብሩ ከለበሰው ይልቅ እነዚህ ያምራሉ ምን እንበላለን ምንስ እንጠጣለን አትበሉ በጭንቀት ምን እንለብሳለን ለወፎቹ ምግብን ለአበቦቹ ልብስን የሰጣቸው አምላክ እግዚአብሔር ሳለልን በቁመታችን ላይ አንድ ክንድ መጨመር በእኛ የማይቻል የማይሆንም ነገር መንግሥቱና ጽድቁን መፈለግ ነው እንጅ ለነገ መጨነቅ ለማንም አይበጅ

ወላጆች እንኳን ደስ አላችሁ! 4ኛ ዙር 50 ታሪኮች በክረምት ! ልጆቻችን ባሉበት ቃሉን እየተማሩ የሚወዳደሩበት የሚሽለሙበት የልዩ ቆይታ ምዝገባ ተጀመረ። እርስዎም ከእግዚአብሔር ጋር ሲሆኑልዎ እፎይ ይበሉ! * ዝርዝሩን መመዝገበያውን ሲጫኑ ያገኙታል። * ሁሉም በነፃ! https://forms.gle/PaBgPfmbRBwkGxx4A