Shihabuddin💡شهاب الدين
Open in Telegram
◆◆◆وَفْعَلُواْ الخَيْرَ لَعَلََّكُمْ تُفْلِحُونَ◆◆◆ ،،መልካምንም ስሩ ልትድኑ ዘንድ!!! ★ዲኑ የኔ ያንተ ያንቺ የናንተ ነው።
Show more210
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ቁርአንን ከቃዒዳ ጀምራችሁ መቅራት የምትፈልጉ እንደዚሁም ጀምራችሁ አቋርጣችሁ መቀጠል የምትፈልጉ አናግረው ተመዝግበው ይጀምሩ!!!
ስልክ ቁጥር👉0920628615
ነብዩ ዐለይሂሶላቱ ወሰላም እንዲህ አሉ ያ በውስጡ አንዳችም ቁርአን የሌለው ሰው እንደ ኦና ቤት ነው።
ቁርአን የልብ ብርሀን ነው።
https://t.me/shihabuddinnn
غضب رجلٌ على رجلٍ
فقال له: ما أغضَبَكَ منّي؟
قال: شىء بغيض نقله رجلٌ ثِقة عنك،
فقال له: لو كان ثِقة ما نَمَّ!
አንድኛው በአንድ ሰው ላይ ተቆጥቶ ይሄኛው ምን አስቆጣህ ብሎ ጠየቀው እሱም ብሎ አለ አንተን የሚያስቆጣ አንድ ነገር ታማኝ የሆነ ሰው ነግሮኝ ነው።
እሱም አለው ታማኝ ቢሆንማ ሰውን አያጣላም ነበር።
👌ትክክለኛ ታማኝ ሰው አንተ እንድትቆጣ አያደርግህም።
https://t.me/shihabuddinnn
https://t.me/shihabuddinnn
https://t.me/shihabuddinnn
🌙✨በዒድ ቀን የሚወደዱ ነገሮች ✨🌙
~ወደ ዒድ ሶላት ከመሄድ በፊት ገላን መታጠብ
~ንፁህና ቆንጆ አዲስ ልብስ መልበስ
~ወደ ዒድ ሶላት ከመሄድ በፊት ጣፋጭ ነገር መብላት
~ተክቢራ ማብዛተወ
~ከዒድ ሶላት በሇላ ዱዓ ማድረግ
~ዘመዶችንና ጓደኞችን መዘየር
~ለልጆች ስጦታ መስጠት
~ለሚስኪኖች ሶደቃ መስጠት
✨ዒድ ሙባረክ✨ ፏ ፍክት ያለ ዒድ አሏህ ያድርግልን 🤲
የሸዋል ጨረቃ ክትትል ተደርጎ ባለመታየቷ ነገ ረመዷን 30 ሞልተን ዒዱ ረቡዕ አፕሪል 10 2024 ይሆናል ኢንሻ አሏህ
https://t.me/shihabuddinnn
ፈረስ በጮሌነት አትብልጠህ!
قال ابن الجوزي: إن الخيل إذا شارفت نهاية المضمار بذلت قصارى جهدها لتفوز بالسباق .. فلا تكن الخيل أفطن منك !
በውድድር ያለች ፈረስ፣ ፍፃሜው ላይ ስትደርስ በድል ለማጠናቀቅ ስትል "ያለ የሌለ" አቅሟን ትጠቀመዋለች። እናም… ፈረስ በጮሌነት ካንተ የተሻለች አትሁን!
فإنما الأعمال بالخواتيم .. فإنك إذا لم تحسن الإستقبال لعلك تحسن الوداع !!
የስራ ውጤት የሚወሰነው በመቋጫው ነው፤
አንተ… ጅማሮው (መግቢያው) ላይ ብታጓድልም እንኳ መደምደሚያውን ልታሳምር ትችላለህ!
وقال الحسن البصري: "أحسن فيما بقي يغفر لك ما مضى"
ሐሰኑል በስሪይ ፦ "በተቀሩት ላይ አሳምር፣ ያለፈው ይማርልሃልና፤ የተቀሩትን ታደግ የአሏህ እዝነቱን መች እንደምታገኘው አታውቅምና፤ (የዝነቱ መገኛ) በረመዷን ማብቂያ ፋፃሜዎች ሊሆንም ያመቻል።
በመጨረሻው እድሚያቸው ላይ በኢባዳ እና በመልካም ስራዎች ሲባትሉ ያስተዋሏቸውን ሽማግሌ
"ባረጀው እድሜዎ እና በደከመው አቅመዎ ይኸን ያክል መንገላታቱ ለምን ነው?!" ባሏቸው ጊዜ የሚከተለውን አሉ
"ፈረስ እንኳ፣ የግልቢያ ውድድር ሲገቡባት እና ማብቂያው ላይ ስትደርስ አቅሟን ሁላ አንጠፋጥፋ ተጠቃሚው ነች።"
https://t.me/shihabuddinnn
👉https://t.me/shihabuddinnn
👉https://chat.whatsapp.com/GPlkoAkppat2xeKy0cflos
ለሌሎች ሸር በማድረግ በሁሉም ቦታዎች ተዳራሺነት እንዲኖረው እናድርግ!!!
🌙عَنْ عَائِشَةَ رَضِىَ اللَّهُ عَنْهَا أَنَّ النَّبِىَّ ﷺ كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ تَعَالَى ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ. رَوَاهُ الْبُخَارِىُّ وَمُسْلِمٌ.
🌙ከዐኢሻ ረዲየሏሁ ዐንሀ እንዲህ ትላለች ነብያችን ዐለይሂሶላቱ ወሰላም የረመዷን መጨረሻዎቹን አስርት ቀናቶች መስጅድ ላይ በኢእቲካፍ ያሳልፉ ነበር እከሞቱ ድረስ ከዚያም ቦሀላ ሚስቶቻቸው ኢእቲካፍ ያድርጉ ነበር። ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል
👉https://t.me/shihabuddinnn
🌙ኸሚስ ሙባረክ *ረመዷን 18🌙
🖤መልእክተኛው ዐለይሂሶላቱ ወሰላም እምዲህ አሉ 👉ለይለቱል ቀድር በሆነችበት ቀን ጅብሪል ከመላኢካዎች ጭፍራ ጋር ይወርዳል ዱዐም ያደርጋሉ ለእያንዳንዱ ለአሏህ ቆሞ የሚሰግድና ቁጭ ብሎ አላህን ለሚዘክር የሚወርዱትም ፀሀይ ከገባችበት አንስቶ ፈጅር እስከሚወጣ ድረስ።
አሏህ ይወፍቀን አስቡት መላኢካዎች አደረጉልን ማለት ለሙስተጃብነት ሸክ የለውም። ታዳ ይህን ዱዐ ለማግኘት ከላይ እንደተጠቀሰው መሆን አለብን ባረከሏሁ ቢኪም ወጀዛኩሙሏህ🙏
በረመዷኑ ይሁንበት በትላልቆቹ ለአሏህ ባደሩት ቆመው ሲግዱ በሚያድሩት አጅላኦች በመላኢኮች በአንቢያኦቹ በሙርሰሎቹ አሏህ ዘንዳ ደረጃ ባላቸው ሁሉ ይሁንበት በዚህ በዛሬው ኸሚስ እዚህ ግሩፕ ውስጥ ያላችሁ ሁሉ ሐጃዎቻችሁን ሁሉ አሏህ ያውጣላቹ አሚን🤲🏻🤲🏻🤲🏻 ይቀላቀሉን👇
https://t.me/shihabuddinnn
የቁርአን ወር
_____
عَن أَنَسِ بنِ مَالِكٍ رَضِيَ اللهُ عَنهُ عَنِ النَّبِيِّ ﷺ أَنَّهُ قَالَ: “خَيرُ الأَعمَالِ الحَلُّ والرُّحلَةُ“ قِيلَ وَمَا هُمَا، قَالَ: “افتِتَاحُ القُرآنِ وَخَتمُهُ“
አነስ ቢን ማሊክ (ረዲየሏሁ ዓንሁ) ከመልእክተኛው ﷺ ይዘው እንዳስተላለፉልን፥ ሰይዳችን ﷺ ከመልካም ስራዎች በላጩ "ሓል" (ከፍቶ ጀምሮ) እና "ሩሕላህ" (ብሎም መቋጨት) ናቸው" አሉ። (ሶሀበቶችም) እነርሱ ምንድን ናቸው ሲሉ ቢጠይቁ፤ ነብዩም ﷺ "ቁርአንን ከፍቶ ጀምሮ መቋጨቱ (ማኽተም) ነው" አሉ።
ወዳጆች፦ ረመዷን የቁርአን ወር ነው። ቀደምት ሰለፎቻችን በዚህ ወር ከሌላው ጊዚያቸው በተለዬ ቁርአንን በመቅራት እና ደጋግሞ በማኽተሙ ይጠመዱ ነበር።
ኢማም ማሊክ፣ "ይህ ወር የቁርአን ነው።"
ኢማም አቡ ሓኒፋ፥ ቁርአንን ሳያኸትሙ አይመሽም አይነጋም። ኢማሙ ሻፊዒይ፣ በቀን ሁለት ጊዜ ያኸትሙ ነበር። ኢማሙል ቡኻሪይ በየቀኑ ያኸትሙታል።
ሰይዳችን ﷺ እንዳሉት ቁርአንን የቀራ (ያኸተመ) ሰው ለጥቆ የሚያደርገው ዱአው ሙስተጃብ ነው።
ለዚህም ነበር ሶሀበቶች (አነስ ቢን ማሊክ) ቁርአንን ባኸተሙ ቁጥር ቤተሰብ ሰብስበው ዱአ ያደርጉ የነበሩት
አንዳንድ ሶሀበቶች ቁርአን ሲያኸትሙ ዱአ ያደርጉ ዘንድ ወዳጅ ዘመድ ይጠሩም ነበር። ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋልና፦
“مَن قَرَأَ القُرآنَ فَليَسأَلِ اللهَ بِه
"ቁርአንን ያነበበ ሰው በርሱ አሏህን ይጠይቅ"
ከሰለፎች አንደበት፦
مهما طلبت مِن الأطباء أن يزول عنك ما في قلبك؛ فلن تجد مثل القرآن
"የቀልብህን ህመም ያስወግዱልህ ዘንድ ሃኪሞችን ብታፈላልግም፣ እንደ ቁርአን ያለ መድኃኒትን ግን አታገኝም።"በአሏህ ይሁንብኝ! ከቁርአን ሌላ ሃብትን አላዬሁም፤ ከቁርአን እንደመራቅ ያለ ድህነትንም አላውቅም።"
*ቁርዓን የልብ ብርሀን ነው።
https://t.me/shihabuddinnn
የኢርሻዱል አናም ኪታብ ክፍል 11
🌙ዘካቱል ፊጥር🌙
ዘካቱል ፊጥር መቼ ነው የሚሰጠው ~በግዴታነት
~በይቻላል
~በሀራምነት
~በበላጭነት
👉https://t.me/shihabuddinnn
قال في إعانة الطالبين📓:
ኢዓነቱ ጧሊቢን ኪታብ ላይ እንዲህ ይላል:
🔍لا يجوز بيع الدابة لمن يكلفها فوق طاقتها፣
አንድን እንሰሳ ከአቅሟ በላይ (በማትችለው) ነገር አስገድዶ ለሚገለገላት ሰው መሸጡ አይፈቀድም፣
🔍والأمة على من يتخذها لغناء محرم፣
እንደዚሁም አንዲትንም ባሪያ ሐራም ለሆነ እንጉርጉሯዊ ለሚጠቀምባት ሰው መሸጥ፣
🔍والخشب على من يتخذه آلة لهو፣
እንጨትንም ሀራም ለሆኑ ሙዚቃ መሳሪያዎች ለሚጠቀምበት ሰው መሸጥ፣
🔍وإطعام مسلم مكلف كافرا مكلفا في نهار رمضان و كذا بيعه طعاما علم أو ظن أنه يأكله نهار رمضان.
አንድ ሙስሊም ሙከለፍ (ለአቅመ አዳም)_(አቅመ ሄዋን) የደረሰ ሰው ካፊር ለሆነው ሙከለፍ<<< >>>በረመዷን ቀን (ከፈጅር እስከ መግሪብ ባለው) ሰአት ምግብ ማብላት፣
እንደዚሁም ለሱ (ለካፊሩ) ምግብ መሸጡ በዛው ሰአት መብላቱን ካወቀ ወይም ከጠረጠረ፣
እነዚህ ሁሉ በጠቀስናቸው መሰረት በሸሪዓችን እፈቀዱም።
https://t.me/shihabuddinnn
👉የኢርሻዱል አናም ኪታብ ክፍል 9
~ፆመኛ የሆነ ሰው አንድ ሰው ሊገለው ወይም ሊሰድበው ቢመጣ ምን ይበለው
~አንድ ፆመኛ የማስፈጠር ምንዳ
~ቀዷ እያለበት ሳይፆም የሞተ
🌙بركةُ السّحورِ 🌙
عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: "السَّحُورُ أَكْلُهُ بَرَكَةٌ، فَلَا تَدَعُوهُ، وَلَوْ أَنْ يَجْرَعَ أَحَدُكُمْ جَرْعَةً مِنْ مَاءٍ، فَإِنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى الْمُتَسَحِّرِينَ". رَواهُ أحمدُ
🌙የሱሑር በረከት🌙
👉አቡ ሰዒዲኒል ኹድሪይ እንዲህ አለ መልእክተኛው ዐለይሂሶላቱ ወሰላም እንዲህ አሉ ሱሁር ላይ መብላት በረከት አለው የሱሁርን ምግብ አታሳልፉ አንድ ጉንጭት ውሀ መጎንጨት ቢሆንም እንኳን አሏሁ ተዓላ እና መላኢካዎቹ ሱሑርን በሚመገቡ ሰዎች ላይ ሶለዋት ያደርጋሉ። [ኢማም አሕመድ ዘግበውታል]
https://t.me/shihabuddinnn
👉የኢርሻዱል አናም ኪታብ ክፍል 9
~ፆመኛ የሆነ ሰው አንድ ሰው ሊገለው ወይም ሊሰድበው ቢመጣ ምን ይበለው
~አንድ ፆመኛ የማስፈጠር ምንዳ
~ቀዷ እያለበት ሳይፆም የሞተ
https://t.me/shihabuddinnn
አይነታችን፣ ኩራታችን፣ ፈንታችን፣ አዛኛችን፣ አማላጃችን ነብያችን ﷺ ረመዷን ያዘለውን ትሩፋት በሚገባ ያውቃሉና ተጠቃሚዎቹ እንሆን ዘንድ በተለያዬ የማስገንዘቢያ መንገድ አበክረው አሳስበውናል።
"የረመዷንን ምንነት ብታውቁ ኖሮ፣ ዓመት ያቀፈው ቀን በሙላ ረመዷን በሆነ ብላችሁ በተመኛችሁ ነበር!"
"ለሰማያትና ለምድሮች "መናገር" ቢፈቀድላቸው
የረመዷን ጿሚዎችን በጀነት ባበሰሩ ነበር"
"በረመዷን ያልፀዳና ያልጠራ፣ ወንጀሉ ያልተማረ፣
ታዲያ መቼ ሊማርለት ነው?!"
"አመድ አፋሽ ማለት፣ ረመዷንን አግኝቶ ወንጀሉ ያልተማረለት ነው"
ወዳጆቼ፥ ክቡድ ጸጋችን፣ ትሉቅ ዕድያችን ነብዩ ﷺ ናቸው። ጌታችን አሏህ፣ በሰይዲ ﷺ ሰበብ ለሌሎች ህዝቦች ያልሰጠውን እጅግ ስጦታዎች የለገሰን ሲሆን "ረመዷን" አንዱ ነው።
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ أنَّه قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ﷺ
أُعْطِيَتْ أُمَّتِي فِي شَهْرِ رَمَضَانَ خَمْسَ خِصَالٍ، لَمْ تُعْطَهَا أُمَّةٌ قَبْلَهَا، خَلُوفُ فَمِ الصَّائِمِ أَطْيَبُ عِنْدَ اللَّهِ مِنْ رِيحِ الْمِسْكِ، وَتَسْتَغْفِرُ لَهُمُ الْمَلَائِكَةُ حَتَّى يُفْطِرُوا، وَتُصَفَّدُ فِيهِ مَرَدَةُ الشَّيَاطِينِ، وَيُزَيِّنُ اللَّهُ كُلَّ يَوْمٍ جَنَّتَهُ وَيَقُولُ: يُوشِكُ عِبَادِيَ الصَّائِمُونَ أَنْ يُلْقُوا عَنْهُمُ الْمَؤُونَةَ وَالْأَذَى وَيَصِيرُونَ إِلَيْكِ، وَيَغْفِرُ لَهُمْ فِي آخِرِ لَيْلَةٍ
ከአቡ ሁረይራ (ረዲየሏሁ ዓንሁ) እንደተላለፈው መልእክተኛው እንዲህ አሉ፦ "የኔ ኡመት ቀደምት ኡመቶች ያልተሰጡትን አምስት ነገሮች በረመዷን ወር ተሰጥታለች። (1) የጾመኛ የአፍ ጠረን (በምንዳው) አሏህ ዘንድ ከሚስክ በላይ ይልቃል። (2) መላእክት (ለጾመኞች) እስኪያፈጥሩ ድረስ ምህረትን ይለምኑላቸዋል። (3) በወሩ አማጺ ሸያጢኖች ይጠፈሩላቸዋል። (4) አሏህ፥ በየቀኑ ጀነትን ይበልጥ እያስዋባት እንዲህ ይላል፦ "ጾመኛ ባሪያዎቼ ከችግር ከጭንቅ ተላቅቀው ወዳንቺ መምጣታቸው አይቀርም"፤ (5) በመጨረሻዋ ሌሊት ደግሞ (ወንጀላቸውን) ይምርላቸዋል።"
አሏህ (ጀለ ጀላሉህ) ሙሉ በሙሉ ከእሳት ነፃ ከሚያደርጋቸው ባሪያዎቹ ያድርገን!
https://t.me/shihabuddinnn
🌙የኢርሻዱል አናም ኪታብ ክፍል 4
~ፈጅር የወጣ መስሎት ከፈጅር ቦሀላ የበላ እንደዚሁም ፀሀይ ከመግባቷ በፊት ፀሀይ የገባ መስሎት የበላ ምን ያደርጋል
~ፆመኛ የሚርቃቸው 3 አይነቶቹ ኩፍሮች ኩፍር ላይ ከወደቀስ ምን ያደርጋል
ሰምተን ለሌሎችም ሸር እያደረግን አሕባበና!!!
🌙የኢርሻዱል አናም ኪታብ ክፍል 3
~የፆም ግዴታዎች
~ፆምን የሚያበላሹ ነገሮች
~አንድ ሰው ለይሉን ሙሉ ፈጅር እስከሚወጣ በእንቅልፍ ቢያሳልፍ ምን ያደርጋል
~እረስቶስ ቢበላ ቢጠጣ ምን ያድርግ
…እነዚህና ሌሎችም ነጥቦች የተዳሰሱበት ደርስ ነው።
https://t.me/shihabuddinnn
