en
Feedback
ጸሎት የሁሉም ነገር ቁልፍ ነው።✝️🤲🙏🛐

ጸሎት የሁሉም ነገር ቁልፍ ነው።✝️🤲🙏🛐

Open in Telegram

ለመኖር ስትል ገብቶህ እንዳልገባህ የምታልፋችው ብዙ ነገሮች አሉ!! https://www.facebook.com/matmenge78?mibextid=ZbWKwL

Show more
574
Subscribers
No data24 hours
-87 days
-830 days
Posts Archive
#ወር_በገባ_በ9_ፃድቁ_አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ_ናቸው። #ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር_ሁሉ_ይጠብቁን #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ፃድቁ_አባታችን_አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ_አለው_ይበላችሁ።
#ወር_በገባ_በ9_ፃድቁ_አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ_ናቸው#ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር_ሁሉ_ይጠብቁን #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ፃድቁ_አባታችን_አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ_አለው_ይበላችሁ።

#ወር_በገባ_በ7_አጋእዝተ_ዓለም_ቅድስት_ሥላሴ_ናቸው። #ቅድስት_ሥላሴ_በዕለተ_ቀናቸው #ያላሰብነውን_ደስታ_ይስጡን፡፡🙏 #የአብርሃሙ_ሥላሴ_ወቶ_ከመቅረት_ከክፉ_ነገር_ሁሉር_ይሰውሩን🙏 #በጨነቃችሁ
#ወር_በገባ_በ7_አጋእዝተ_ዓለም_ቅድስት_ሥላሴ_ናቸው። #ቅድስት_ሥላሴ_በዕለተ_ቀናቸው #ያላሰብነውን_ደስታ_ይስጡን፡፡🙏 #የአብርሃሙ_ሥላሴ_ወቶ_ከመቅረት_ከክፉ_ነገር_ሁሉር_ይሰውሩን🙏 #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_ፈጣሪያተ_ዓለም #ቅድስት_ሥላሴ_አለው_ይበሏችሁ። https://t.me/Reading100T ስብሐት ለ አብ ስብሐት ለ ወልድ ስብሐት ለ መንፈስ ቅዱስ #አጋዕዝተ_ዓለም_ቅድስት_ሥላሴ_ለዓለም_አሜን።

#ወር_በገባ_በ6_ሰማዕቷ_ቅድስት_አርሴማ_ናት፡፡ #በጨንቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_እናቴ_ቅድስት_አርሴማ_አለው_ትበላችሁ። #ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር #ሁሉ_ትሰውረን።

8NpYWliZSRPHgnnxILGuXskhD0B.jpg0.79 KB

#ወር_በገባ_በ30_ነቢይ_ባህታዊ_ድንግል #መጥምቀ_መለኮት_ቅዱስ_ዮሐንስ_ነው። #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_መጥምቀ_ #መለኮት_ቅዱስ_ዩሐንስ_አለው_ይበላችሁ። #ከመከራ_ስጋ_ከመከራ_ነፍስ_ይሰዉራችሁ። htt
#ወር_በገባ_በ30_ነቢይ_ባህታዊ_ድንግል #መጥምቀ_መለኮት_ቅዱስ_ዮሐንስ_ነው። #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_መጥምቀ_ #መለኮት_ቅዱስ_ዩሐንስ_አለው_ይበላችሁ። #ከመከራ_ስጋ_ከመከራ_ነፍስ_ይሰዉራችሁ። https://t.me/Reading100T #ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ይሰውረን።

#ወር_በገባ_በ22_የብርሃን_መልአክ_ቅዱስ_ዑራኤል_ነው። #በጨነቃቹ_ጊዜ_ቅዱስ_ዑራኤል #ሊቀ_መላእክት_አለሁ_ይበላችሁ።🙏🏻 #በጨለመባችሁ_ነገር _ሁሉ_ላይ_የብርሃን_መልአክ_የሆነ_ቅዱስ_ዑራኤል_ብ
#ወር_በገባ_በ22_የብርሃን_መልአክ_ቅዱስ_ዑራኤል_ነው። #በጨነቃቹ_ጊዜ_ቅዱስ_ዑራኤል #ሊቀ_መላእክት_አለሁ_ይበላችሁ።🙏🏻 #በጨለመባችሁ_ነገር _ሁሉ_ላይ_የብርሃን_መልአክ_የሆነ_ቅዱስ_ዑራኤል_ብርሃኑን_ያብራላችሁ። #ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ይሰውረን #ብርሃኑን_ያብራልን_አሜን።

#ወር_በገባ_በ21_እናታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ናት። #ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር #ሁሉ_ትሰውረን። #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_አለው_ትበላችሁ።
#ወር_በገባ_በ21_እናታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ናት። #ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር #ሁሉ_ትሰውረን #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_አለው_ትበላችሁ።

#ወር_በገባ_በ19_የራማው_ልዑል_መጋቢ_ሐዲስ_መልአኩ_ቅዱስ_ገብርኤል_ነው። #ቅድስ_ገብርኤል_ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ይሰውረን። #በጨነቃቹ_ጊዜ_የራማው_ልዑል_ቅድስ_ገብርኤል_አለሁ_ይበላቹሁ።
#ወር_በገባ_በ19_የራማው_ልዑል_መጋቢ_ሐዲስ_መልአኩ_ቅዱስ_ገብርኤል_ነው። #ቅድስ_ገብርኤል_ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ይሰውረን። #በጨነቃቹ_ጊዜ_የራማው_ልዑል_ቅድስ_ገብርኤል_አለሁ_ይበላቹሁ።

#ወር_በገባ_በ12_ሊቀ_መላእክት_ቅዱስ_ሚካኤል_የዓመታዊ_በዓል_ነው#መልአከ_ምክሩ_ቅዱስ_ሚካኤል_በእለተ_ቀኑ_ከክፉ_ነገረ_ሁሉ_ይጠብቀን#ለሀገራችን_ፅኑ_ሰላምን_ለእኛም_ፍቅሩን_አንድነቱ_ይስጠን#ሲጨንቃችሁ_ሲጠባችሁ_ቅዱስ_ሚካኤል_አባቴ_አለሁ_ይበላችሁhttps://t.me/Reading100T   #በምልጃው_ወቶ_ከመቅረት_ከክፉ_ነገር_ሁሉ_ይጠብቀን።አሜን🙏

#ወር_በገባ_በ7_አጋእዝተ_ዓለም_ቅድስት_ሥላሴ_ናቸው #ቅድስት_ሥላሴ_በዕለተ_ቀናቸው #ያላሰብነውን_ደስታ_ይስጡን፡፡🙏 የአብርሃሙ ሥላሴ ወቶ ከመቅረት ከክፉ ነገር ሁሉ ይሰውሩን #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁ
#ወር_በገባ_በ7_አጋእዝተ_ዓለም_ቅድስት_ሥላሴ_ናቸው #ቅድስት_ሥላሴ_በዕለተ_ቀናቸው #ያላሰብነውን_ደስታ_ይስጡን፡፡🙏 የአብርሃሙ ሥላሴ ወቶ ከመቅረት ከክፉ ነገር ሁሉ ይሰውሩን #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_ፈጣሪያተ_ዓለም #ቅድስት_ሥላሴ_አለው_ይበሏችሁ። ስብሐት ለ አብ ስብሐት ለ ወልድ ስብሐት ለ መንፈስ ቅዱስ https://t.me/Reading100T አጋዕዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ ለዓለመ ዓለም አሜን

#ወር_በገባ_በ6_ሰማዕቷ_ቅድስት_አርሴማ_ናት፡፡ #በጨንቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_እናቴ_ቅድስት_አርሴማ #አለው_ትበላችሁ። #ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር #ሁሉ_ትሰውረን።
#ወር_በገባ_በ6_ሰማዕቷ_ቅድስት_አርሴማ_ናት፡፡ #በጨንቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_እናቴ_ቅድስት_አርሴማ #አለው_ትበላችሁ። #ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር #ሁሉ_ትሰውረን።

#እንኩዋን_ለእመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ዓመታዊ_የልደት_በዓል_በሰላም_አደረሳችሁ_አደረሰን። 🌹🌷🥀 #ልደታ_ለማርያም_ድንግል🌷🌹🥀 ኢያቄም ወሐና ወለዱ ለነ ሰማየ: ሰማዮሙኒ አስረቀት ለነ ፀሐየ:: " ኢያቄምና ሐና ሰማይን ወለዱልን: ሰማያቸው ደግሞ ፀሐይን አወጣችልን (ወለደች-አስገኘችልን) " የዓለማችን ወላጆች ነቢያት ሐዋርያትን: ጻድቃን ሰማዕታትን ወልደው ከብረዋል: ተመስግነዋል:: ኢያቄምና ሐና ግን ፍጥረት ሁሉ በአንድነት ቢሰበሰብ በእግሯ የረገጠችውን ትቢያ እንኩዋ መሆን የማይችል: የሰማይና የምድር ንግሥት: የእግዚአብሔርን እናት: እመቤታችን ማርያምን ወለዱልን:: ኢያቄም ወሐና ለእግዚአብሔር የሥጋዌ አያቶቹም ተባሉ:: እስኪያረጁ ድረስ በመካንነት አዝነው ፀልየዋል:: ንጽሕናቸውና ደግነታቸው ተመስክሮላቸው ድንግል ማርያምን አግኝተዋል:: እመቤታችን ከአዳም ስሕተት በሁዋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተወለደች የመጀመሪያዋ ሰው ድንግል ማርያም ሆናለች:: (ኢሳ. 1:9) ለጨለማው ዓለም የብርሃን መቅረዝ ሆና ትጠቅመን ዘንድ: አንድም ትንቢቱና ምሳሌው ይፈጸም ዘንድ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዚህ ቀን: በሊባኖስ ተራራ ከ2,022 ዓመታት በፊት ተወልዳለች:: "ሙሽራዬ ሆይ! ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነይ" (መኃልይ. 4:8) ከነገደ ይሁዳ የሚወለድ ቅዱስ ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው ከነገደ ሌዊ (አሮን) የተወለደች ሐና የምትባል ደግ ሴት አግብቶ: በሕጉ ጸንተው: በሥርዓቱ ተጠብቀው ይኖሩ ነበር:: ነገር ግን በዘመኑ ሰዎች ልጅ የላችሁም በሚል ይናቁ ነበር:: ኦሪታውያን ልጅ የሌለውን "ኅጡአ በረከት-ከጸጋ እግዚአብሔር የራቀ" ነው ብለው ያምኑ ነበር:: ኢያቄምና ሐና ልጅ እንዲሰጣቸው ሲያዝኑ: ሲጸልዩ ዘመናቸው አልፎ አረጁ:: እነሱ ግን የሚያመልኩት የአብርሃምና ሣራን አምላክ ነውና ተስፋ አልቆረጡም:: የለመኑትን የማይነሳ ጌታ በስተእርጅናቸው ድንቅ ነገርን አደረገላቸው:: አንድ ቀን እርግቦች ከጫጩቶቻቸው ጋር ሲጫወቱ የተመለከተች ቅድስት ሐና ፈጽማ አለቀሰች:: "እንስሳትና አራዊትን: እጽዋትን ሳይቀር በተፈጥሯቸው እንዲያፈሩ የምታደርግ አምላክ ምነው ሐናን ድንጋይ አድርገህ ፈጥረሃታልን?" ብላ አዘነች:: ይህን የተመለከተ ቅዱስ ኢያቄም ወደ ተራራ ወጥቶ ሱባኤ ያዘ:: ለ40 ቀናትም ሲጸልይና ሲማለል ቆየ:: በ40ኛው ቀን 2ቱም ሕልምን ያልማሉ:: እርሱ:- ነጭ ርግብ ሰማያትን ሰንጥቃ ወርዳ: በሐና ቀኝ ጀሮ ገብታ: በማሕጸኗ ስትደርስ አየ:: እርሷ ደግሞ:- የኢያቄም በትር አብቦ: አፍርቶ: ጣፋጭ ፍሬውን ሰው ሁሉ ሲመገበው ታያለች:: ቅዱስ ኢያቄም ከሱባኤ እንደ ተመለሰ ያዩትን ተጨዋውተው "ፈቃደ እግዚአብሔር ይሁን" አሉ:: ለ7 ቀናትም በጋራ እግዚአብሔርን ሲለምኑ ሰነበቱ:: በ7ኛው ቀን (ማለትም ነሐሴ 7) መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ክንፉን እያማታ ወደ እነርሱ ወረደ:: "ዓለም የሚድንባት: የፍጥረት ሁሉ መመኪያ የሆነች ልጅ ትወልዳላችሁ" ብሏቸው ተሠወራቸው:: እነርሱም ደስ ብሏቸው እግዚአብሔርን አመሰገኑ:: እንደ ሥርዓቱም አብረው አድረው እመ ብርሃን ተጸነሰች:: "ኦ ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተጸነስኪ . . . ድንግል ሆይ! ኃጢአት ባለበት ሥጋዊ ፍትወት የተጸነስሽ አይደለም" እንዳለ ሊቁ:: (ቅዳሴ ማርያም) ለጽንሰትኪ በከርሥ: እንበለ አበሳ ወርኩስ: ወለልደትኪ እማሕጸን ቅዱስ "ድንግል ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው: የተወለድሽበት ማሕጸንም ቅዱስ ነው . . ." (መጽሐፈ ሰዓታት, ኢሳ. 1:9) እመቤታችን ነሐሴ 7 ቀን ተጸንሳ ግንቦት አንድ ቀን ተወልዳለች:: #የእመቤታችን_የዘር_ሐረግ_አዳም_ኖኅ_አብርሃም_ይስሐቅ_ያዕቆብ_በእናቷ:- -ሌዊ-ቀዓት-እንበረም-አሮን-ቴክታና በጥሪቃ-ሔኤሜን-ዴርዴን-ቶና-ሲካር-ሔርሜላና ማጣት-ሐና:: በአባቷ በኩል:- -ይሁዳ-ፋሬስ-ሰልሞን-ቦኤዝ-እሴይ-ዳዊት-ሰሎሞን-ሕዝቅያስ-ዘሩባቤል-አልዓዛር-ቅስራ-ኢያቄም ይሆናል:: ለጨለማው ዓለም የብርሃን መቅረዝ ሆና ትጠቅመን ዘንድ: አንድም ትንቢቱና ምሳሌው ይፈጸም ዘንድ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም: በሊባኖስ ተራራ ከ2,026 ዓመታት በፊት ተወልዳለች:: የእመቤታችን ድንግል ማርያም ጣዕሟ: ፍቅሯ: ጸጋዋና በረከቷ ይደርብን:: #ግንቦት_1_ቀን_የሚከበሩ_ዓመታዊ_የቅዱሳን_በዓላት 1.እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም (ልደታ) 2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና 3.ቴክታና በጥሪቃ 4.አባ ሕርያቆስ ዘሃገረ ብሕንሳ (የእመቤታችንን ቅዳሴ የደረሰበት) #ወርኀዊ_በዓላት 1.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላዕክት 2.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ 3.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር መሠረቶቿ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው:: ከያዕቆብ ድንኩዋኖች ይልቅ እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወዳቸዋል:: የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ! በአንቺ የተደረገው ድንቅ ነው . . . ሰው እናታችን ጽዮን ይላል:: በውስጧም ሰው ተወለደ:: እርሱም ራሱ ልዑል መሠረታት:: (መዝ. 86:1-6) <<< #ወስብሐት_ለእግዚአብሔር >>>

#ወር_በገባ_በ27_የአለም_በዛ_ቸሩ_መድኀኔዓለም_ነው። #በስመ_አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ_አሐዱ_አምላክ_አሜን። #በሕይወታችን_የጎደለውን_ኹሉ_የዓለሙ_ቤዛ #ቸሩ_መድኃኔዓለም_ይሙላልን። #በጨነቃቹ_
#ወር_በገባ_በ27_የአለም_በዛ_ቸሩ_መድኀኔዓለም_ነው። #በስመ_አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ_አሐዱ_አምላክ_አሜን። #በሕይወታችን_የጎደለውን_ኹሉ_የዓለሙ_ቤዛ #ቸሩ_መድኃኔዓለም_ይሙላልን። #በጨነቃቹ_በተከፋችሁ_ጊዜ_ቸሩ_መድኃኔዓለም_አለሁ_ይበላችሁ።

#ወር_በገባ_በ19_የራማው_ልዑል_መጋቢ_ሐዲስ_መልአኩ_ቅዱስ_ገብርኤል_ነው። #ቅድስ_ገብርኤል_ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ይሰውረን። #በጨነቃቹ_ጊዜ_የራማው_ልዑል_ቅድስ_ገብርኤል_አለሁ_ይበላቹሁ።
#ወር_በገባ_በ19_የራማው_ልዑል_መጋቢ_ሐዲስ_መልአኩ_ቅዱስ_ገብርኤል_ነው። #ቅድስ_ገብርኤል_ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ይሰውረን። #በጨነቃቹ_ጊዜ_የራማው_ልዑል_ቅድስ_ገብርኤል_አለሁ_ይበላቹሁ።

#ወር_በገባ_በ16_ቅድስት_እናቴ_ኪዳነ_ምህረት_ናት። #እናቴ_ቅድስት_ኪዳነ_ምህረት_ሆይ #በዕለተ_ቀንሽ_ከክፉ_ሁሉ_ሰውሪን #ወቶ_ከመቅረት_ከልታሰበ_ከአደጋው_ትሰውረን። #አሜን_በእውነት።
#ወር_በገባ_በ16_ቅድስት_እናቴ_ኪዳነ_ምህረት_ናት። #እናቴ_ቅድስት_ኪዳነ_ምህረት_ሆይ #በዕለተ_ቀንሽ_ከክፉ_ሁሉ_ሰውሪን #ወቶ_ከመቅረት_ከልታሰበ_ከአደጋው_ትሰውረን። #አሜን_በእውነት።

#ወር_በገባ_በ15_ቅዱስ_ቂርቆስ_እና_እናቱ #ቅድስት_ኢየሉጣ_ናቸው። #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_ቅዱስ_ቂርቆስ_አባቴ_አለው_ይበላችሁ። #ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ሁሉ_ይሰውረን።
#ወር_በገባ_በ15_ቅዱስ_ቂርቆስ_እና_እናቱ #ቅድስት_ኢየሉጣ_ናቸው። #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_ቅዱስ_ቂርቆስ_አባቴ_አለው_ይበላችሁ። #ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ሁሉ_ይሰውረን።

#ወር_በገባ_በ14_ፃድቁ_አባታችን_አቡነ_አረጋዊ_ናቸው። #በጨነቃችሁ_ግዜ_ሁሉ_ቅዱስ_አቡነ_አረጋዊ_አለው_ይበላችሁ። #ወቶ_ከመቅረት_ያልታሰበ_ከክፊ_አደጋ_ይሰውሩን።
#ወር_በገባ_በ14_ፃድቁ_አባታችን_አቡነ_አረጋዊ_ናቸው። #በጨነቃችሁ_ግዜ_ሁሉ_ቅዱስ_አቡነ_አረጋዊ_አለው_ይበላችሁ። #ወቶ_ከመቅረት_ያልታሰበ_ከክፊ_አደጋ_ይሰውሩን።

#ወር_በገባ_በ12_ሊቀ_መላእክት_ቅዱስ_ሚካኤል_የዓመታዊ_በዓል_ነው። #መልአከ_ምክሩ_ቅዱስ_ሚካኤል_በእለተ_ቀኑ_ከክፉ_ነገረ_ሁሉ_ይጠብቀን። #ለሀገራችን_ፅኑ_ሰላምን_ለእኛም_ፍቅሩን_አንድነቱ_ይስጠን
#ወር_በገባ_በ12_ሊቀ_መላእክት_ቅዱስ_ሚካኤል_የዓመታዊ_በዓል_ነው#መልአከ_ምክሩ_ቅዱስ_ሚካኤል_በእለተ_ቀኑ_ከክፉ_ነገረ_ሁሉ_ይጠብቀን#ለሀገራችን_ፅኑ_ሰላምን_ለእኛም_ፍቅሩን_አንድነቱ_ይስጠን#ሲጨንቃችሁ_ሲጠባችሁ_ቅዱስ_ሚካኤል_አባቴ_አለሁ_ይበላችሁhttps://t.me/Reading100T   #በምልጃው_ወቶ_ከመቅረት_ከክፉ_ነገር_ሁሉ_ይጠብቀን።አሜን🙏

#ወር_በገባ_በ9_ፃድቁ_አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ_ናቸው። #ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር_ሁሉ_ይጠብቁን #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ፃድቁ አባታችን አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ አለው ይበላችሁ።
+1
#ወር_በገባ_በ9_ፃድቁ_አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ_ናቸው#ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር_ሁሉ_ይጠብቁን #በጨነቃችሁ_ጊዜ_ፃድቁ አባታችን አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ አለው ይበላችሁ።