ጸሎት የሁሉም ነገር ቁልፍ ነው።✝️🤲🙏🛐
Open in Telegram
ለመኖር ስትል ገብቶህ እንዳልገባህ የምታልፋችው ብዙ ነገሮች አሉ!! https://www.facebook.com/matmenge78?mibextid=ZbWKwL
Show more574
Subscribers
No data24 hours
-87 days
-830 days
Posts Archive
#ወር_በገባ_በ9_ፃድቁ_አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ_ናቸው።
#ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር_ሁሉ_ይጠብቁን
#በጨነቃችሁ_ጊዜ_ፃድቁ_አባታችን_አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ_አለው_ይበላችሁ።
#ወር_በገባ_በ7_አጋእዝተ_ዓለም_ቅድስት_ሥላሴ_ናቸው።
#ቅድስት_ሥላሴ_በዕለተ_ቀናቸው #ያላሰብነውን_ደስታ_ይስጡን፡፡🙏
#የአብርሃሙ_ሥላሴ_ወቶ_ከመቅረት_ከክፉ_ነገር_ሁሉር_ይሰውሩን🙏
#በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_ፈጣሪያተ_ዓለም #ቅድስት_ሥላሴ_አለው_ይበሏችሁ።
https://t.me/Reading100T
ስብሐት ለ አብ
ስብሐት ለ ወልድ
ስብሐት ለ መንፈስ ቅዱስ
#አጋዕዝተ_ዓለም_ቅድስት_ሥላሴ_ለዓለም_አሜን።
#ወር_በገባ_በ6_ሰማዕቷ_ቅድስት_አርሴማ_ናት፡፡
#በጨንቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_እናቴ_ቅድስት_አርሴማ_አለው_ትበላችሁ።
#ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር #ሁሉ_ትሰውረን።
#ወር_በገባ_በ30_ነቢይ_ባህታዊ_ድንግል
#መጥምቀ_መለኮት_ቅዱስ_ዮሐንስ_ነው።
#በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_መጥምቀ_
#መለኮት_ቅዱስ_ዩሐንስ_አለው_ይበላችሁ።
#ከመከራ_ስጋ_ከመከራ_ነፍስ_ይሰዉራችሁ።
https://t.me/Reading100T
#ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ይሰውረን።
#ወር_በገባ_በ22_የብርሃን_መልአክ_ቅዱስ_ዑራኤል_ነው።
#በጨነቃቹ_ጊዜ_ቅዱስ_ዑራኤል
#ሊቀ_መላእክት_አለሁ_ይበላችሁ።🙏🏻
#በጨለመባችሁ_ነገር _ሁሉ_ላይ_የብርሃን_መልአክ_የሆነ_ቅዱስ_ዑራኤል_ብርሃኑን_ያብራላችሁ።
#ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ይሰውረን #ብርሃኑን_ያብራልን_አሜን።
#ወር_በገባ_በ21_እናታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ናት።
#ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር #ሁሉ_ትሰውረን።
#በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_አለው_ትበላችሁ።
#ወር_በገባ_በ19_የራማው_ልዑል_መጋቢ_ሐዲስ_መልአኩ_ቅዱስ_ገብርኤል_ነው።
#ቅድስ_ገብርኤል_ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ይሰውረን።
#በጨነቃቹ_ጊዜ_የራማው_ልዑል_ቅድስ_ገብርኤል_አለሁ_ይበላቹሁ።
#ወር_በገባ_በ12_ሊቀ_መላእክት_ቅዱስ_ሚካኤል_የዓመታዊ_በዓል_ነው።
#መልአከ_ምክሩ_ቅዱስ_ሚካኤል_በእለተ_ቀኑ_ከክፉ_ነገረ_ሁሉ_ይጠብቀን።
#ለሀገራችን_ፅኑ_ሰላምን_ለእኛም_ፍቅሩን_አንድነቱ_ይስጠን።
#ሲጨንቃችሁ_ሲጠባችሁ_ቅዱስ_ሚካኤል_አባቴ_አለሁ_ይበላችሁ።
https://t.me/Reading100T
#በምልጃው_ወቶ_ከመቅረት_ከክፉ_ነገር_ሁሉ_ይጠብቀን።አሜን🙏
#ወር_በገባ_በ7_አጋእዝተ_ዓለም_ቅድስት_ሥላሴ_ናቸው
#ቅድስት_ሥላሴ_በዕለተ_ቀናቸው #ያላሰብነውን_ደስታ_ይስጡን፡፡🙏
የአብርሃሙ ሥላሴ ወቶ ከመቅረት ከክፉ ነገር ሁሉ ይሰውሩን
#በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_ፈጣሪያተ_ዓለም #ቅድስት_ሥላሴ_አለው_ይበሏችሁ።
ስብሐት ለ አብ
ስብሐት ለ ወልድ
ስብሐት ለ መንፈስ ቅዱስ
https://t.me/Reading100T
አጋዕዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ
ለዓለመ ዓለም አሜን
#ወር_በገባ_በ6_ሰማዕቷ_ቅድስት_አርሴማ_ናት፡፡
#በጨንቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_እናቴ_ቅድስት_አርሴማ
#አለው_ትበላችሁ።
#ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር #ሁሉ_ትሰውረን።
#እንኩዋን_ለእመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም_ዓመታዊ_የልደት_በዓል_በሰላም_አደረሳችሁ_አደረሰን።
🌹🌷🥀 #ልደታ_ለማርያም_ድንግል🌷🌹🥀
ኢያቄም ወሐና ወለዱ ለነ ሰማየ:
ሰማዮሙኒ አስረቀት ለነ ፀሐየ::
" ኢያቄምና ሐና ሰማይን ወለዱልን:
ሰማያቸው ደግሞ ፀሐይን አወጣችልን (ወለደች-አስገኘችልን) "
የዓለማችን ወላጆች ነቢያት ሐዋርያትን: ጻድቃን ሰማዕታትን ወልደው ከብረዋል: ተመስግነዋል:: ኢያቄምና ሐና ግን ፍጥረት ሁሉ በአንድነት ቢሰበሰብ በእግሯ የረገጠችውን ትቢያ እንኩዋ መሆን የማይችል: የሰማይና የምድር ንግሥት: የእግዚአብሔርን እናት: እመቤታችን ማርያምን ወለዱልን::
ኢያቄም ወሐና ለእግዚአብሔር የሥጋዌ አያቶቹም ተባሉ:: እስኪያረጁ ድረስ በመካንነት አዝነው ፀልየዋል:: ንጽሕናቸውና ደግነታቸው ተመስክሮላቸው ድንግል ማርያምን አግኝተዋል::
እመቤታችን ከአዳም ስሕተት በሁዋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተወለደች የመጀመሪያዋ ሰው ድንግል ማርያም ሆናለች:: (ኢሳ. 1:9)
ለጨለማው ዓለም የብርሃን መቅረዝ ሆና ትጠቅመን ዘንድ: አንድም ትንቢቱና ምሳሌው ይፈጸም ዘንድ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዚህ ቀን: በሊባኖስ ተራራ ከ2,022 ዓመታት በፊት ተወልዳለች::
"ሙሽራዬ ሆይ! ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነይ" (መኃልይ. 4:8)
ከነገደ ይሁዳ የሚወለድ ቅዱስ ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው ከነገደ ሌዊ (አሮን) የተወለደች ሐና የምትባል ደግ ሴት አግብቶ: በሕጉ ጸንተው: በሥርዓቱ ተጠብቀው ይኖሩ ነበር:: ነገር ግን በዘመኑ ሰዎች ልጅ የላችሁም በሚል ይናቁ ነበር::
ኦሪታውያን ልጅ የሌለውን "ኅጡአ በረከት-ከጸጋ እግዚአብሔር የራቀ" ነው ብለው ያምኑ ነበር:: ኢያቄምና ሐና ልጅ እንዲሰጣቸው ሲያዝኑ: ሲጸልዩ ዘመናቸው አልፎ አረጁ::
እነሱ ግን የሚያመልኩት የአብርሃምና ሣራን አምላክ ነውና ተስፋ አልቆረጡም::
የለመኑትን የማይነሳ ጌታ በስተእርጅናቸው ድንቅ ነገርን አደረገላቸው:: አንድ ቀን እርግቦች ከጫጩቶቻቸው ጋር ሲጫወቱ የተመለከተች ቅድስት ሐና ፈጽማ አለቀሰች:: "እንስሳትና አራዊትን: እጽዋትን ሳይቀር በተፈጥሯቸው እንዲያፈሩ የምታደርግ አምላክ ምነው ሐናን ድንጋይ አድርገህ ፈጥረሃታልን?" ብላ አዘነች::
ይህን የተመለከተ ቅዱስ ኢያቄም ወደ ተራራ ወጥቶ ሱባኤ ያዘ:: ለ40 ቀናትም ሲጸልይና ሲማለል ቆየ:: በ40ኛው ቀን 2ቱም ሕልምን ያልማሉ:: እርሱ:- ነጭ ርግብ ሰማያትን ሰንጥቃ ወርዳ: በሐና ቀኝ ጀሮ ገብታ: በማሕጸኗ ስትደርስ አየ::
እርሷ ደግሞ:- የኢያቄም በትር አብቦ: አፍርቶ: ጣፋጭ ፍሬውን ሰው ሁሉ ሲመገበው ታያለች:: ቅዱስ ኢያቄም ከሱባኤ እንደ ተመለሰ ያዩትን ተጨዋውተው "ፈቃደ እግዚአብሔር ይሁን" አሉ:: ለ7 ቀናትም በጋራ እግዚአብሔርን ሲለምኑ ሰነበቱ::
በ7ኛው ቀን (ማለትም ነሐሴ 7) መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ክንፉን እያማታ ወደ እነርሱ ወረደ:: "ዓለም የሚድንባት: የፍጥረት ሁሉ መመኪያ የሆነች ልጅ ትወልዳላችሁ" ብሏቸው ተሠወራቸው:: እነርሱም ደስ ብሏቸው እግዚአብሔርን አመሰገኑ::
እንደ ሥርዓቱም አብረው አድረው እመ ብርሃን ተጸነሰች::
"ኦ ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተጸነስኪ . . .
ድንግል ሆይ! ኃጢአት ባለበት ሥጋዊ ፍትወት የተጸነስሽ አይደለም" እንዳለ ሊቁ:: (ቅዳሴ ማርያም)
ለጽንሰትኪ በከርሥ: እንበለ አበሳ ወርኩስ: ወለልደትኪ እማሕጸን ቅዱስ
"ድንግል ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው: የተወለድሽበት ማሕጸንም ቅዱስ ነው . . ." (መጽሐፈ ሰዓታት, ኢሳ. 1:9)
እመቤታችን ነሐሴ 7 ቀን ተጸንሳ ግንቦት አንድ ቀን ተወልዳለች::
#የእመቤታችን_የዘር_ሐረግ_አዳም_ኖኅ_አብርሃም_ይስሐቅ_ያዕቆብ_በእናቷ:-
-ሌዊ-ቀዓት-እንበረም-አሮን-ቴክታና በጥሪቃ-ሔኤሜን-ዴርዴን-ቶና-ሲካር-ሔርሜላና ማጣት-ሐና::
በአባቷ በኩል:-
-ይሁዳ-ፋሬስ-ሰልሞን-ቦኤዝ-እሴይ-ዳዊት-ሰሎሞን-ሕዝቅያስ-ዘሩባቤል-አልዓዛር-ቅስራ-ኢያቄም ይሆናል::
ለጨለማው ዓለም የብርሃን መቅረዝ ሆና ትጠቅመን ዘንድ: አንድም ትንቢቱና ምሳሌው ይፈጸም ዘንድ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም: በሊባኖስ ተራራ ከ2,026 ዓመታት በፊት ተወልዳለች::
የእመቤታችን ድንግል ማርያም ጣዕሟ: ፍቅሯ: ጸጋዋና በረከቷ ይደርብን::
#ግንቦት_1_ቀን_የሚከበሩ_ዓመታዊ_የቅዱሳን_በዓላት
1.እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም (ልደታ)
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቴክታና በጥሪቃ
4.አባ ሕርያቆስ ዘሃገረ ብሕንሳ (የእመቤታችንን ቅዳሴ የደረሰበት)
#ወርኀዊ_በዓላት
1.ቅዱስ ራጉኤል ሊቀ መላዕክት
2.ቅዱስ በርተሎሜዎስ ሐዋርያ
3.ቅዱስ ሚልኪ ትሩፈ ምግባር
መሠረቶቿ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው::
ከያዕቆብ ድንኩዋኖች ይልቅ እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወዳቸዋል::
የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ! በአንቺ የተደረገው ድንቅ ነው . . .
ሰው እናታችን ጽዮን ይላል::
በውስጧም ሰው ተወለደ::
እርሱም ራሱ ልዑል መሠረታት:: (መዝ. 86:1-6)
<<< #ወስብሐት_ለእግዚአብሔር >>>
#ወር_በገባ_በ27_የአለም_በዛ_ቸሩ_መድኀኔዓለም_ነው።
#በስመ_አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ_አሐዱ_አምላክ_አሜን።
#በሕይወታችን_የጎደለውን_ኹሉ_የዓለሙ_ቤዛ
#ቸሩ_መድኃኔዓለም_ይሙላልን።
#በጨነቃቹ_በተከፋችሁ_ጊዜ_ቸሩ_መድኃኔዓለም_አለሁ_ይበላችሁ።
#ወር_በገባ_በ19_የራማው_ልዑል_መጋቢ_ሐዲስ_መልአኩ_ቅዱስ_ገብርኤል_ነው።
#ቅድስ_ገብርኤል_ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ይሰውረን።
#በጨነቃቹ_ጊዜ_የራማው_ልዑል_ቅድስ_ገብርኤል_አለሁ_ይበላቹሁ።
#ወር_በገባ_በ16_ቅድስት_እናቴ_ኪዳነ_ምህረት_ናት።
#እናቴ_ቅድስት_ኪዳነ_ምህረት_ሆይ #በዕለተ_ቀንሽ_ከክፉ_ሁሉ_ሰውሪን
#ወቶ_ከመቅረት_ከልታሰበ_ከአደጋው_ትሰውረን።
#አሜን_በእውነት።
#ወር_በገባ_በ15_ቅዱስ_ቂርቆስ_እና_እናቱ #ቅድስት_ኢየሉጣ_ናቸው።
#በጨነቃችሁ_ጊዜ_ሁሉ_ቅዱስ_ቂርቆስ_አባቴ_አለው_ይበላችሁ።
#ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ሁሉ_ይሰውረን።
#ወር_በገባ_በ14_ፃድቁ_አባታችን_አቡነ_አረጋዊ_ናቸው።
#በጨነቃችሁ_ግዜ_ሁሉ_ቅዱስ_አቡነ_አረጋዊ_አለው_ይበላችሁ።
#ወቶ_ከመቅረት_ያልታሰበ_ከክፊ_አደጋ_ይሰውሩን።
#ወር_በገባ_በ12_ሊቀ_መላእክት_ቅዱስ_ሚካኤል_የዓመታዊ_በዓል_ነው።
#መልአከ_ምክሩ_ቅዱስ_ሚካኤል_በእለተ_ቀኑ_ከክፉ_ነገረ_ሁሉ_ይጠብቀን።
#ለሀገራችን_ፅኑ_ሰላምን_ለእኛም_ፍቅሩን_አንድነቱ_ይስጠን።
#ሲጨንቃችሁ_ሲጠባችሁ_ቅዱስ_ሚካኤል_አባቴ_አለሁ_ይበላችሁ።
https://t.me/Reading100T
#በምልጃው_ወቶ_ከመቅረት_ከክፉ_ነገር_ሁሉ_ይጠብቀን።አሜን🙏
+1
#ወር_በገባ_በ9_ፃድቁ_አቡነ_እስትንፋሰ_ክርስቶስ_ናቸው።
#ወቶ_ከመቅረት_ካልታሰበ_አደጋ_ከክፉ_ነገር_ሁሉ_ይጠብቁን
#በጨነቃችሁ_ጊዜ_ፃድቁ አባታችን አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ አለው ይበላችሁ።
