en
Feedback
Enterprenuership Development Institute (EDI)-Ethiopia

Enterprenuership Development Institute (EDI)-Ethiopia

Open in Telegram
410
Subscribers
+4224 hours
+3417 days
+1 28230 days
Posts Archive
Exciting opportunity!!! Orbit Innovation Hub is now accepting applications for its Sustainable Employment through Entrepreneu
  Exciting opportunity!!! Orbit Innovation Hub is now accepting applications for its Sustainable Employment through Entrepreneurship and Enterprise Development (SEED) program in partnership with the Mastercard Foundation, a project led by the Entrepreneurship Development Institute (EDI) with a consortium!   This program is open to innovative startups in Adama, Dire-Dawa, Hawassa, and Jigjiga If you are an entrepreneur under the age of 35 with a bright idea, we encourage you to apply! The application deadline is January 3, 2024. Young women innovators are highly encouraged to apply To learn more and apply, visit: https://forms.gle/UCd4

ዓርብ ታህሳስ 5/2023ዓ.ም ከምሽቱ 2፡40 ላይ በፋና ቴሌቪዥን “በኢትዮጵያ ትሰራለች” ፕሮግራም የዚህን ኢትዮ ስፐር የንግድ ማስፋፊያ ዕቅድ ውድድር የሽልማት ስነ-ስርዓትን ይታደሙ !! ------
ዓርብ ታህሳስ 5/2023ዓ.ም ከምሽቱ 2፡40 ላይ በፋና ቴሌቪዥን “በኢትዮጵያ ትሰራለች” ፕሮግራም የዚህን ኢትዮ ስፐር የንግድ ማስፋፊያ ዕቅድ ውድድር የሽልማት ስነ-ስርዓትን ይታደሙ !! ----------------------//----------------- The awarding ceremony of this year's EthioSpur Business Plan Competition will be aired on Fana Television "Ethiopia Tiseralech" program starting at 8:40 p.m EAT. Watch to find the grand winners! #ethiospur2023

የኢንተርፕርነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት በአማራ ክልል በባህር ዳር  በደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች ለገሚገኙ የኢንትርፕራይዝ  ለአንቀሳቃሾች ከታህሳስ ቀን/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለ6 ቀናት የሚቆይ የስራ ፈጠራ ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ በስልጠናው ሴቶች እና ወጣቶች በብዛት እየተሳተፉ መሆኑንነ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በአጠቃላይ 221 የሚሆኑ ተሳታፊዎች እየሰለጠኑ ሲሆን ከነዚህ መካከል 159 የሚሆኑት   ሴቶች ናቸው፡፡ ስልጠናው ታህሳስ 6 ቀን 2016 ዓ.ም የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡

በኢንተርኘሪነርሽኘ ልማት ኢኒስቲትዮት የሚተገበረው የፐኘሊክ ሴክተር ኢኖቪሽን ላብ አንድ አካል የሆነው የኢኖቪሽን ለልማት የቁርስ ስዓት ውይይት ኘሮግራም ዛሬ በይፋ ተጀመረ:: በሥራና ክህሎት ሚኒስቴ
+9
በኢንተርኘሪነርሽኘ ልማት ኢኒስቲትዮት የሚተገበረው የፐኘሊክ ሴክተር ኢኖቪሽን ላብ አንድ አካል የሆነው የኢኖቪሽን ለልማት የቁርስ ስዓት ውይይት ኘሮግራም ዛሬ በይፋ ተጀመረ:: በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት በማለዳ በጀመረው ኘሮግራም ላይ ክብርት ሙፈሪያት ካሚል ከተጠሪ ተቋማትና ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራር ጋር ተገኝተው ኘሮግራሙን አስጀምረዋል:: በመክፈቻው እንደተናገሩት ይህንን የቁርስ ሰዓት የውይይት ኘሮግራም ችግር ፈች የሆኑ ሐሳቦችን የምናፈልቅበት በታማኝነትና በቅንነት ለማገልገል ዕድል የሚፈጥር የመማማሪያ መድረክ ይሆናል ብለዋል:: አክለውም እየተገበርነው ባለው የፐኘሊክ ሴክተር ኢኖቪሽን ላብ ብቁ የሰው ሃይል በማፍራት መስፈንጠሪያ አድርገነው ወደ አለምነው የስኬት ጎዳና እንሻገራለን ነው ያሉት:: ክብርት ሚኒስትሯ በቀጣይም በዚህ የውይይት መድረክ የሌሎች ተቋማት አመራሮችም ይገኛሉ ብለዋል:: በኢንተርኘሪነርሽኘ ልማት ኢኒስቲትዮት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሐሰን ሁሴንም በቁርስ የውይይት ስዓት ላይ ተገኛተን መመካከራችን ሆነኛ የሀገራችን የችግር መፍትሄ ለመፈለግ ይጠቅማል ባይ ናቸው:: ውይይቱ በቀጣዮ ወር የመጀመሪያ ሳምንት እንደሚቀጥል የኢንተርኘሪነርሽኘ ልማት ኢኒስቲትዮት የኢንተርኘሪነርሽኘና የአቅም ግምባታ ዳይሬክተር አቶ ቦሩ ሻና ተናግረዋል::

The first Innovation for Development Breakfast (I4DB) Meeting under the auspices of the newly launched public sector innovati
+9
The first Innovation for Development Breakfast (I4DB) Meeting under the auspices of the newly launched public sector innovation lab (PSI lab) Ethiopia is happening now at MoLS head office. Including Her Exllency Mufarihat Kamil all higher officials attending the meeting.

Global Entrepreneurship Week in Ethiopia 2023

የኢንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት የ2023 ኢትዮ ስፐርስ ውድድር አሸናፊዎችን በመሸለም ተጠናቀቀ:: የኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት አነስቲትዮት ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎችና ስ
+5
የኢንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት የ2023 ኢትዮ ስፐርስ ውድድር አሸናፊዎችን በመሸለም ተጠናቀቀ:: የኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት አነስቲትዮት ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎችና ስታርትአፖች ምቹ ስነ ምህዳር ለመፍጠር ከህዳር እስከ ህዳር በሚል ከሚያካሂደው የንቅናቄ ስራዎች አንዱ በሆነው የዓለም የኢንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት ከህዳር 24 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የተለያዩ መርሃ ግብሮች ሲካሄዱ ቆይቷል፡፡ ‹‹ለኢንተርፕሪነሮች ፤ ክፍት ይሁኑ በሮች ›› በሚል መሪ ሃሳብ ሲካሄድ የነበረው ይህ መድረክ ኢትዮ ስፐርስ 2023 የንግድ ማስፋፊያ የቢዝነስ ዕቅድ ውድድር አሸናፊዎችን በመሸለም ተጠናቋል፡፡ የኢትዮጵያ ኢንተርፕሪነርሽፕ ኢኒስቲትዮት ሲካሄድ በቆየው የኢትዮ ስፐርስ 2023 ውድድር አንድ ሺ የሚሆኑ የአነስተኛና የመካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ተሳትፈውበታል፡፡ የውድድሩ አምስት አሸናፊዎች ከአምስት መቶ እስከ አንድ መቶ ሺ ብር የተሸለሙ ሲሆን የተሻለ ተወዳዳሪ የነበሩ አስር ሴት ተወዳዳሪዎች ደግሞ እያንዳንዳቸው የዋንጫና የአንድ መቶ ሺ ብር ማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ በማጠቃለያ ስነ-ስርዓቱ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሥራ ፣ የሥራ ሥምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ንጉሡ ጥላሁን ባስተላለፉት መልዕክት የ2016 ዓ.ም የኢንተርፕሪነርሺፕ ሳምንት የተሳካና በርካታ ትምህርት የተወሰደበት ነው ብለዋል፡፡ ከፌዴራል ጀምሮ በየደረጃው ያሉ የዘርፉ ተዋንያን አገራችን የኢንተርፕራይዞች መፈልፈያና መፍለቂያ እንደትሆን በራቸውን እንዲከፈቱና የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡ አክለውም ኢትዮ ስፐርስ 2023 የንግድ ማስፋፊያ የቢዝነስ ዕቅድ ውድድር ኘሮጀክትን የመራችውን ወ/ሮ ረቂቅ አሻግሬን አድንቀው አስግነዋል::