ሕፃናትና ማዕከላዊ ክፍል የማዕከላዊ ክፍል አባላት ገጽ
Open in Telegram
ይህ ለማዕከላውያን ክፍል አባላት የተዘጋጀና የተለያዩ የክፍሉ ማስታወቂያዎች እና መረጃዎች የሚለቀቁበት ይፋዊ ገፅ ነው።
Show more1 614
Subscribers
+124 hours
+37 days
+3930 days
Posts Archive
"በእነዚህም ሁሉ ላይ የፍጻሜ ማሰሪያ የሆነውን ፍቅርን ልበሱት።"
ወደ ቆላ 3፥14
🌟የፍቅር ጉባዔ🌟
📆 ነሐሴ 30
🕘 8:30
📍 በሰንበት ት/ት ቤቱ አዳራሽ
'' መቅረት አይተሰብም "
ሰላም እንደምን አላችው 🙌
👉የክረምት ተከታታይ ኮርስ ነገ ማለትም ማክሰኞ 19/12/2018 11:00 ላይ ስለሚኖር በሰዓታችን እንድትገኙ ይሁን ።
ሰላም እንደምን አረፈዳችሁ 🙌
👉 የኪዳነምሕረት የንግስ በዓል የምታገለግሉ አባላት ዛሬ(15/12/18) 10:00 ሰዓት ላይ ልብሰ ስብሐት ስለሚሰጥ በሰዓታችሁ እንድትገኙ ይሁን።
✨መልካም በዓል መልካም አገልግሎት🙏✨
ሰላም እንደምን አላችው 🙌
👉የክረምት ተከታታይ ኮርስ ዛሬ አይኖረንም ዓርብ ግን ስለሚኖር በሰዓታችን 10:45 ላይ እንድትገኙ ይሁን ።
ሰላም እንደምን አላችው 🙌
👉የልሳን ግዕዝ የክረምት ተከታታይ ኮርስ ነገ (ዕረቡ 6/12/18) ስለሚኖር
በሰዓታችን 10:45 ላይ እንድትገኙ ይሁን ።
🚨 የፍኖተ ኒቆዲሞስ የፍጻሜ ዙር ውድድር
📆 ነሐሴ 2
🕘 9:00
📍 በሰንበት ት/ት ቤቱ አዳራሽ
'' መቅረት አይተሰብም "
ሰላም እንደምን አረፈዳችሁ 🙌
👉የኪዳነምሕረት ጥናት ነገ (አርብ 1/12/18)
10:00 ላይ ይጀምራል ። በሰዓታችን ተገኝተን ጥናቱን እንድናከናውን ይሁን።
👉 የሚከብዳችሁ መዝሙር ካለ @Mistresamuel ወይም @Nahomcheru ላይ ማሳወቅ ትችላላችሁ ።
መልካም የጥናት ጊዜ🙏
🚨የዕለቱ ማስታወቂያ
📅 ሐምሌ 25 2018
ኪነ ጥበብ ክፍል👉ነገ መርሐግብር አለን በሰዓታችን እንገናኝ
ትምህርት ክፍል👉 የመደበኛ መርሐግብር ሳምንት ፈተና ይኖረናል ይዘቱም የሚሆነው የቤተክርስቲያን ወርቃማ ዘመናት 3ቱም ክፍል ነው። 👉 ፍሬ ሰንበት ነገ ይኖረናል ፈተና እና ትምህርት ስለሆነ በጊዜ እንድንገኝ ይሁን 👉 የኮርስ ፈተና (ግዕዝ) ረብዕ ስለሚኖረን ተዘጋጅታችሁ እንድትመጡ ይሁን 👉 ሰኞ 10:45 ኮርስ ይኖረናል 👉 ለጥያቄ እና መልስ መፅሐፍ ወስዳችሁ ያልመለሳችሁ አባላት ነገ በፍሬ ሰንበት ሰዓት ቤተ መፅሀፍት መጥታችሁ እንድትመልሱ ይሁን 👉ጥያቄ እና መልስ የምትወዳደሩ ተማሪዎች ሳምንት የመጨረሻ ዙር ስለሆነ እንድትዘጋጁ ይሁን
+7
🎙ደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስትያን የመልአኩ የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ በዓለ ንግሥ የማዕከላዊ ክፍል አገልጋዮች በወረብ አገልግሎት ላይ: -
" ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ"
📌የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/@EMislene
🚨 የፍኖተ ኒቆዲሞስ የሁለተኛ ዙር ተወዳደሪዎች
📆 ሐምሌ 18
🕘 9:00
📍 በሰንበት ት/ት ቤቱ አዳራሽ
ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ
🚨 የፍኖተ ኒቆዲሞስ የመጀመሪያ ዙር ተወዳደሪዎች
📆 ሐምሌ 11
🕘 9:00
📍 በሰንበት ት/ት ቤቱ አዳራሽ
ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ
✨ ልዩ ሴሚናር ✨
📅 ሐምሌ 12
⌚ ከ 6፡30 ጀምሮ
📍 በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ
'' መቅረት አይታሰብም!!! ''
💫 ፍኖተ ኒቆዲሞስ 💫
† በጉጉት ሲጠበቅ የነበረዉ ፍኖተ ኒቆዲሞስ እነሆ ፦
📆 ሐምሌ 11
🕘 9:00
📍 በሰንበት ት/ት ቤቱ አዳራሽ
መቅረት አይታሰብም!!!
💫 ፍኖተ ኒቆዲሞስ 💫
† በጉጉት ሲጠበቅ የነበረዉ ፍኖተ ኒቆዲሞስ እነሆ ፦
📆 ሐምሌ 11
🕘 9:00
📍 በሰንበት ት/ት ቤቱ አዳራሽ
መቅረት አይታሰብም!!!
✨ ልዩ የጥያቄ እና መልስ መርሃ ግብር!
📅 ሐምሌ 18
🕡 6:30
📍ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም በምክሐ ደናግል ማርያም ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ
ቀኑን ይያዙ፣
በሰዓቱ ይገኙ፣
ከእኛ ጋር ይህን የበረከት ጊዜ ያሳልፉ🙏
🚨የዕለቱ ማስታወቂያ
📅 ሰኔ 27 2018
ኪነ ጥበብ ክፍል👉ነገ መርሐግብር አለን በሰዓታችን እንገናኝ
ትምህርት ክፍል👉 ፍሬ ሰንበት እና ጊዜያዊ አባላት ነገ ፈተና ይኖረናል በሰዓታችን እንገናኝ 👉 የመደበኛ መርሃ ግብር ፈተና ሰኞ ስለማሠጥ እንድንገኝ ይሁን 👉 ሰኞ ፣ ረቡዕ እና አርብ የክረምት ኮርስ ስለ ጀመርን በሰዓታችን እንድንገኝ ይሁን 👉 ነገ ከመዝሙር ጥናት በኋላ የተጨማሪ ቀን ፈተና ይኖረናል አባላት ክትትል 👉 ምድብ አባ ፅጌ ድንግል እና ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሰኞ 10:00 ሰዓት እንገናኝ
ማስታወቂያ
👉 የክረምት መንፈሳዊ ተከታታይ ትምህርት (ኮርስ) ዛሬ ሰኔ 22 የጀመረ ሲኾን ሁላችንም ከረቡዕ ጀምሮ 10:45 አዳራሽ እንድንገኝ ይኹን ።
ማሳሰቢያ
፨ ማስታወሻ መያዝ እንዳይረሳ ።
፨ መማር ግዴታ ነው ።
👉 ወረብ የተጠራችሁ አባላት ነገ 11፡00 ሰዓት
እንድንገናኝ ይሁን
🚨የዕለቱ ማስታወቂያ
📅 ሰኔ 21 2018
ኪነ ጥበብ ክፍል👉ነገ መርሐግብር አለን በሰዓታችን እንገናኝ
ትምህርት ክፍል👉 ጊዜያዊ አባላት ነገ ይኖረናል በሰዓታችን እንገናኝ አባላት ክትትል 👉 ነገ በመዝሙር ጥናት አለን 👉 የዜማ መሳሪያ ስም ስለሚጠራ ሁላችንም እንድንገኝ ይሁን
"የእድርቤቱ ችሎት"
🎥 ተከታታይ ድራማ
ክፍል 3
የደብረ ገሊላ ዐማኑኤል ካቴድራል እግዚአብሔር ምስሌነ ሰንበት ት/ቤት በሕ/ማ ክፍል ኪነ ጥበብ ክፍል ለ 3 ተከታታ ሳምንት የእድር ቤቱ ችሎት የተሰኘ ተከታታይ ድራማ አዘጋጅቷል።
🗓ከቅዳሜ ሰኔ 6 - ሰኔ 20 2018 ዓ.ም
⏰በመርሐግብር ሰዓት 8:30
🪧በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ።
ሰኔ 20 የመጨረሻ ክፍል
ኢንኅድግ ማኅበረነ እግዚአብሔር ምስሌነ
