✞ ጋሜል - የመዝሙር ግጥሞች ✞
✟ የኦርቶዶክሳውያን መንፈሳዊ የምስጋና ቤት ✟ ቤተ ክርስቲያንን አንተውም ከቶ የሰጠንን አምላክ በደሙ መስርቶ የሰጠንን ጌታ በመስቀሉ ሞቶ የአምላካችንን ቤት አንተውም ከቶ ለማስታወቂያ ሥራ➠ @Naolviva 💿 የተዋሕዶ የመዝሙር ግጥሞች 💿 ✍ / ትምህርቶችን ለማግኘት ✍ 👇👇👇 https://t.me/maedot_ze_orthodox
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ✞ ጋሜል - የመዝሙር ግጥሞች ✞
Channel ✞ ጋሜል - የመዝሙር ግጥሞች ✞ (@yemezmur_gexem) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 161 546 subscribers, ranking 154 in the Religion & Spirituality category and 159 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 161 546 subscribers.
According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -3 796 over the last 30 days and by -67 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0.65%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 0.64% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 1 053 views. Within the first day, a publication typically gains 1 027 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 26.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“✟ የኦርቶዶክሳውያን መንፈሳዊ የምስጋና ቤት ✟
ቤተ ክርስቲያንን አንተውም ከቶ
የሰጠንን አምላክ በደሙ መስርቶ
የሰጠንን ጌታ በመስቀሉ ሞቶ
የአምላካችንን ቤት አንተውም ከቶ
ለማስታወቂያ ሥራ➠ @Naolviva
💿 የተዋሕዶ የመዝሙር ግጥሞች 💿
✍ / ትምህርቶችን ለማግኘት ✍
👇👇👇
https://t.me/maedot_ze_orthodox”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
ቢልም አንድያዬ ጊዜዬ ገና ነው ወይኑ ከማድጋው ፍጹም እስኪያልቅ ነውአዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► በኤልሳዕ ማሰሮ የነበረ ያጨው ኤልሻዳዩ ጌታ መካከላችሁ ነው አትለፉት እርሱን ጠየቁት ሂዱና አያፍርም ፊታችሁ ወይን አልቆ በቃና
ቢልም መድኃኒቴ ጊዜዬ ገና ነው ይሁዳ ተዓምሩን ሳያይ እንዳይቀር ነውአዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► ጽድቅ ያለቀበትን የልባችሁን ጋን በቃሉ እያጠበ በአዲስ ወይን ይሞላል ዓለም ይፈወሳል ስትቀዱ ከጋኑ ከአእምሮ በላይ ነው በስሙ ታመኑ
ቢልም አማኑኤል ጊዜዬ ገና ነው ወይኑ ከማድጋው ፍጹም እስኪያልቅ ነውአዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸▸► የአዲሱ ኪዳን አዲስ የወይን ጠጅ እንዴት ይጠመቃል ዶኪማስ በአንተ ደጅ ጠብቅ ቀራንዮ ሙሽራው ይነግሳል ዓለም የሚጠጣው ደም በዚያ ይፈሳል
ቢልም መድኃኒቴ ጊዜዬ ገና ነው የመስቀል ላይ ሞቱን እየነገረኝ ነውመዝሙር| ሊቀ መዘምራን ዲ/ን ቴዎድሮስ ዮሴፍ ✥✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇 •➢ ሼር // SHARE https://t.me/yeorthodox_mezmurat https://t.me/yeorthodox_mezmurat https://t.me/yeorthodox_mezmurat ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
የእርሱን ነፃ ፍቃድ እየተጠቀመ የእኔን ነፃ ፍቃድ ለምን ተቃወመአዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸► የአንቺን ወዳጅነት አጥብቄ ስለ ያዝኩ በፀረ ማርያሞች ብሆን የተወገስኩ መቼም ቅር አይለኝ ደስተኛ ነኝ እኔ የእናትና ልጅ ወዳጅ በመሆኔ ተዋት ሲሉኝማ ብሶብኛል ጭራሽ እያልኳት በሐዘኔ ነሽ በጭንቄ ደራሽ በሚጠሏት መኃል ስሟን እየጠራሁ የጠላቴን ጭንቀት ሐዘን አበዛለሁ አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸► ከጽንሰት ጀምሮ እስከ እድገቱ ድረስ ያልተለያዩትን ሊለይ ክፉ መንፈስ እንቅልፉን በማጣት ሌት ከቀን ቢዞርም ሲያምረው ይቅር እንጂ ማርያምን አልተውም ይከፋዋል ብዬ ወዳጅና ዘመድ አልል ወደ ኋላ ማርያምን ከመውደድ በውስጣቸው ያለው የእመቤቴ ጠላት ስሟን ሰምቶ ይቃጠል በጭወት ስጠራት አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸► ጽዮንን ክበቧዓት እናታችን በሉ የተባለው ትንቢት እንዲ ፈፀም ቃሉ ቀራንዮ ላይ ሰጠን ምስጋና ለእግዚአብሔር ትውልድ ሁሉ ብጽዕት እያላት እንዲ ኖር በችንካር በጅራፍ በደም የታጠበ በከባድ ስቃይ ውስጥ ስለእኛ አሰበ የሚወዳት እናቱን ለሚወደን ሰቷል ታዲያ ፍቅር ሌላ በምን ይገለጣል አዝ▸▸▸▸▸▸▸▸▸► ጠራው ደጋግሜ ሱስ ሆኖብኝ ስሟ ስለ ራቀ በእርሷ የሔዋን መርገሟ ያንስ ይሆናል እንጂ የምለው አይበዛ የልጇ ቤዛነት ነፍሴን ስለ ገዛ ማርያም ማርያም ይላል ቢመረመረ ደሜ አርጋልኝ እንዲጻፍ በሕይወት መዝገብ ስሜ ጠላት እስከሚያጣ ስሟን ማይሰማበት አወድሳታለው በቀንም በለሊት ┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈ @yeorthodox_mezmurat ┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈
