en
Feedback
የአል-ዓፊያ ት/ቤቶች ማህበረሰብ_Al-Afia Schools Community

የአል-ዓፊያ ት/ቤቶች ማህበረሰብ_Al-Afia Schools Community

Open in Telegram

Vision Assuring our institution is giving competitive and standardized education in a nation wide from KG to higher education level. Mission By giving quality education for the citizens, accelerating the transformation & development of our country.

Show more
2 855
Subscribers
+624 hours
+187 days
+5530 days
Posts Archive
📢 ማስታወቂያ ለወላጆች ውድና የተከበራችሁ ወላጆች፣ በነገው ማለትም ረቡእ፣ ጶግሜ 4/2018 ዕለት በሁሉም ቅርንጫፍ ት/ቤቶቻችን የተማሪዎች መታወቂያ ካርድ ከ2፡30 እስከ 7፡00 ሰዓት የሚሰጥ ስለሆነ፣ በየቅርንጫፍ ት/ቤቱ በመገኘት የልጅዎን መታወቂያ ካርድ እንዲወስዱ በአክብሮት እንጠይቃለን። ለትብብራችሁና ለሚያደርጉት ድጋፍ ከወዲሁ እናመሰግናለን። ማሳሰቢያ ፡- መታወቂያው መውሰድ የሚችለው ወላጅ ብቻ በመሆኑም ለተማሪ የማንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን

ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና  ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-   Ø የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን። Ø  ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡- v የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።   የትምህርት ሚኒስቴር

ሁለተኛ ደረጃ (9-12) የሴት ተማሪዎች ሂጃብ
+1
ሁለተኛ ደረጃ (9-12) የሴት ተማሪዎች ሂጃብ

ከ5ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የሴት ተማሪዎች ሂጃብ
ከ5ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የሴት ተማሪዎች ሂጃብ

ከቅድመ መደበኛ (ኬጂ) እስከ 4ኛ ክፍል የሴት ተማሪዎች ሂጃብ
ከቅድመ መደበኛ (ኬጂ) እስከ 4ኛ ክፍል የሴት ተማሪዎች ሂጃብ

ሁለተኛ ደረጃ (9-12) የወንድ ተማሪዎች የደንብ ልብስ
+1
ሁለተኛ ደረጃ (9-12) የወንድ ተማሪዎች የደንብ ልብስ

ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የሴቶች ተማሪዎች የደንብ ልብስ
+2
ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የሴቶች ተማሪዎች የደንብ ልብስ

ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የወንድ ተማሪዎች የደንብ ልብስ
+2
ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የወንድ ተማሪዎች የደንብ ልብስ

ቅድመ መደበኛ (ኬጂ) የሴት ተማሪዎች የደንብ ልብስ
+2
ቅድመ መደበኛ (ኬጂ) የሴት ተማሪዎች የደንብ ልብስ

ቅድመ መደበኛ (ኬጂ) ወንዶች የደንብ ልብስ
+2
ቅድመ መደበኛ (ኬጂ) ወንዶች የደንብ ልብስ

ውድ እና የተከበራችሁ ወላጆች፣ እንደሚታወቀው የ2019 የትምህርት ዘመን ሊጀምር የቀሩት ቀናት ጥቂት በመሆናቸው፣ ተማሪዎቻችን አዲሱን የትምህርት ዘመን በሙሉ ዝግጁነት እንዲጀምሩ የሁላችንም ቅድመ ዝግጅትና ትብብር ያስፈልጋል። 📌 ስለሆነም የተማሪዎች የደንብ ልብስ (ዩኒፎርም) ከለር በቴሌግራም ቻናላችን ላይ የለቀቅነውን መረጃ እንድትመለከቱና አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን። እናመሰግናለን! አል-አፊያ ትምህርት ቤቶች

እጅግ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ ተማሪዎቻችን መካከል👆

🏆🎓እንኳን ደስ አላችሁ !እንኳን ደስ አላችሁ ! እንኳን ደስ አላችሁ ! 🎓🏆 🎉🎉🎉 በ2018 የት/ዘመን ለአገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መልቀቂያ ፈተና ካስፈተናቸው ተማሪዎቻችን መካከል 90% የሚደርሱት ከፍተኛ ውጤት በማምጣት በቀጥታ ወደ ዩንቨርስቲ የሚገቡ መሆናቸውን ስናበስር  በታላቅ ደስታ ነው! 🎉🎉🎉 🎉🎉🎉 ይህ ታላቅ ስኬት የተማሪዎቻችን ያላሰለሰ ጥረት፣ የመምህራን ትጋትና ብቃት፣ የወላጆቻችን ድጋፍ እና የት/ቤታችን አመራርና የመላው የአል-ዓፊያ ማኅበረሰብ የጋራ ጥረት ውጤት ነው። 🎉🎉🎉 🎓 ውድ ተማሪዎቻችን፣ እንኳን ደስ አላችሁ! ዛሬ ያስመዘገባችሁት ድል የምንኮራበት ብቻ ሳይሆን፣ ለወደፊት ታላላቅ ስኬቶቻችሁ መነሻ ነው። 🌟 🎉🎉🎉 ለመላው የአል-ዓፊያ ማኅበረሰብ እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን!🎉🎉🎉 🤲 አልሐምዱሊላህ ለዚህ ታላቅ ስኬት! በአላህ ፍቃድ በጥረታችን አሁንም ይቀጥላል ስኬታችን! 🏆 አል-ዓፊያ ትምህርት ቤቶች🏆