cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ነጃ የንጽጽር መድረክ | 𝐍𝐞𝐣𝐚 𝐂𝐨𝐦𝐩𝐚𝐫𝐚𝐭𝐢𝐯𝐞

ቻናሉ የተከፈተበት ዋና አላማ ሚሽነሪዎች እስልምና ላይ ለሚቀጥፏቸው ቅጥፈቶችም ሆነ ሊሚያነሷቸው ጥያቄዎች ምላሽ ይሰጥበታል እዲሁም ክርስትና እና እስልምና ይነፃፀርበታል ኑ እስልምናን ተቀበሉ in box እጠብቃቹሀለው👇👇 in box👉 @Yarebi_12 ነይ 👆 ና 👆 ኑ 👆

Show more
Advertising posts
1 743
Subscribers
+6424 hours
+1147 days
+22830 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

04:29
Video unavailableShow in Telegram
ቲክቶክ ለማትጠቀሙ ኡስታዝ ወሂድ ዮሀንስን ያስለፈለፉበት እና ኦርቶዶክስን ያስካዱበት ቪዲዮ እነሆ 😁😁 ቲክቶክ ተጠቃሚዎች ደሞ ግቡና እዩት ፎሎ ላይክ ሼር ኮፒ ሊንክ አድርጉልኝ🥰 👇 https://vm.tiktok.com/ZMMc477TX/ የቴሌግራም ቻናላችንን ከገለጉ👇
Show all...
ኡስታዝ ወሂድ ዮሀንስን ያስለፈለፉበት እና ኦርቶዶክስን ያስካዱበት ቪዲዮ😁😁 ግቡና እዩት 👇 https://vm.tiktok.com/ZMMc477TX/
Show all...
👍 2😁 1
ጥያቄ ለክርስቲያኖች?? አድርሱልኝ ኢየሱስ ያድናል ለሚሉት😁 ማሪያም ማናት? መልስ የኢየሱስ እናት! የሚገድል እና ነብስ የሚያወጣው ማነው? መልስ ኢየሱስ !! ስለዚሂ የማሪያምን ነብስ ያወጣውና የገደላት ኢየሱስ ከሆነ!! ኢየሱስ ለእናቱ ያልሆነ ለእኔ እዴት ይሆናል እናቱን ገድሎ😁😁
Show all...
😁 9👌 3👍 1
የሞተው መለኮት ነው ወይስ ስጋው? ተወያይ ወንድም NEJA 𝑺𝒕𝒖𝒅𝒆𝒏𝒕 🇵🇸 ወንድም 【Ismael】                 Vs   ወገናችን Amani ቻናላችንን ይቀላቀሉ 📢CHANNEL [ @eslmnan_teqebelu ] 💌JOIN💌SHARE
Show all...
👍 6
መልእክት ለሙስሊሙ!!!! በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ እስከዛሬ ከታዘብኩት ነገር ውስጥ አንዳንድ ሙስሊሞች ከእኔም ጭምር የምን ሰራው ስህተት አለ ምንለማለት ፈልጌ ነው ሸሀዳ በሚይዙ ሰዎች ዙሪያ አንድ ሁለት ሀሳቦችን ላስቀም ኢንሻአላህ ስህተታችንን እናርማለን ለምሳሌ ሸሀዳ በሚይዙ ሰዎች ላይ የምንሰራቸው ስህተቶች 1•አንድ ሰው እስልምናን መቀበል እፈልጋለው ሲል ማስታወቂያ መስራት እና ቀጠሮ መስጠታችን! 2•የሰለመውን ሰው ሸሀዳ ሲይዙ ቀድተን ማሰራጨታችን! 3•ከሰለሙ ቡሀላ ከኡስታዞች ወይም እንዲማሩ አለማድረጋችን! 4•በሰለሙ ከሳምን ቡሀላ ችላ ማለታችን! 5• ስለነሱ በየ ሶሻል ሚዲያ ማውራታችን! ኢንሻአላህ እነዚህን አምስት ችግሮች በአላህ ፍቃድ እናስተካክላለን ነጥብ በነጥም ካየነው ቡሀላ እነዚህ ከላይ ያስቀመጥኩት 5 ነጥቦ የሰለመው አካል ላይ የሚያመጣውን ችግር እንመልከት 1•አንድ ሰው እስልምናን መቀበል እፈልጋለው ሲል ማስታወቂያና ቀጠሮ መስጠታችን! ይሄ ዋነኛውና ከበድ ያለው ስህተታችን ነው አንድ ሰው እስልምናን እቀበላለው መቀበል እፈልጋለው ካለ ቀጥታ በአካል መገናኘት ከተቻለ እደወሰነ ሸሀዳ ማስያዝ ወይም በስልክ ተደዋውሎ ከአንድ ሰው ጋር በሚስጥር ሸሀዳ አሲዞ እዛው በሚስጥር መያዝ እደሰለመም ለመናገር ከተፈለገ በውስጥ መስመር መነጋገር ምክንያቱም እኛ ልብ ሳንለውና ግድ ሳይሰጠን የምናደርገው ነገር የሚሰልመው አካል ላይ ጉዳቶችን ሊያስከትል ስለሚችል ነገ አንድ እህታችን ወይም አድን ወንድማችን እስልምናን ይቀበላልና በዚህ ሰአት ሁላቹም ላይቭ ላይ እድትገኙ ማለት ይሄ ትልቅ ስህተት ነው❌ ለምን ማለት ጥሩ 1•ዛሬ የሆነ ሰው ይሰልማል ሲባል በቀጠሮ ላይቭ ላይ ሸሀዳ ስናሲዝ ሹብሀ ለመፍጠር የሚጥሩ አካላት በውስጥ ገብተው የሚሰልመውን አካል ሊያስቸግሩ ይችላሉ 2• ቀጠሮ አሲዘን ሸሀዳ ስናሲዝ ምናልባት እስልምና የሚቀበለው አካል ቤተሰብ ወይም ዘመድ ሊገኝ ይችላል ስለዚህ የሚሰልመው ሰው ላይ አደጋ ነው 3• ሸሀዳ ለማስያዝ ቀጠሮ ስናሲዝ ሸሀዳ የሚይዘውም እኛም ብንሆ እስከ ቀጠሮ ሰአት መድረሳችንን በም እርግጠኛ ሆነን ነው? ስለዚህ ለሸሀዳ ቀጠሮ አያስፈልግም ስለዚህ በእነዚህ ሶስት ነጥቦች ምክንያት ሸሀዳ የሚይዘው አካል ላይ ችግር እንፈጥራለን እና ትልቅ ጥንቃቄ ይገባል! 2•የሰለመውን ሰው ሸሀዳ ሲይዙ ቀድተን ማሰራጨታችን! ይሄም ወሳኝ እና ትልቅ አደጋ ያለው ነገር ነው ለምን ከተባለ ሸሀዳ የሚይዘው አካል ምናልባት ከቤተሰቦቹ ተደብቆ ሊሆን ይችላል የሁሉም ቤተሰብ ፍቅር ነው እደማይባለው ሁላ የሰለምቴው ቤተሰብ የአካል ጉዳት ሊያደርሱበት ይችላል ስለዚህ አንድ ሰው ሸሀዳ ሲይዝ እሪከድ አናድርግ ከተደረገም አይሰራጭ ይሄን ማስተካከል ይኖርብናል ለምን ከተባለ እኛ ሳንሆን የምንጎዳው የሰለመው ሰው ነውና 3•ከሰለሙ ቡሀላ ከኡስታዞች ወይም እንዲማሩ አለማድረጋችን! ሁሉም ነው ባይብላም አንዳንዶቻችን ጋር ይሄ ችግር ይታያል አንድ ሰው እስልምና ሲቀበል ሙሉ ለሙሉ ኢስላምን ያወቀ ይመስለናል መስለኝ እንዲማርም ሆነ ከሚያስተምረው ኡስታዝ ጋር አናገኘውም ይሄ በሚሰልመው አካል ላይ ችግር ይፈጥራል የሰለምው አካል አስተምሩኝ እስኪል መጠበቅ የለብንም ምክንያቱም እነሱን ማስተማር ግዴታችን ነውና ለምን ከተባለ ሹብሀ ፈጣሪ አካላት መስለማቸን ሲያውቁ በግል ሹብሀ ለመፍጠር ይሞክራሉና ለዚህ ይሄንም ማስተካከል አለብን 4•በሰለሙ ከሳምን ቡሀላ ችላ ማለታችን! ይሄኛው ደሞ በጣም የሚገርመኝ ፀባያችን ነው አንድ ሰው እስልምናን እስኪቀበል ይሽቃበጣል ሽርጉድ ይባልለታል ከሰለመ በሳምንቱ ሁሉም ተራ በተራ ችላ ማለት ይጀምራል የሰለመው አካል እስልምናን ሲቀበል ውሳኔዎችን ወስኖ ነው ከቤተሰቡ ጋር ያለውን ግንኙነት አቁአርጦ ጉአደኞቹ እርቀውት ይሄን ተቁአቁሞ ነው እስልምናን የሚቀበለው ከጎኑ መሆን ባለብን ሰአት አይዞህ ወብድሜ አይዞሽ እህቴ ማለት ሲገባን ችላ እንላቸዋለን ስለዚህ ይሄ ትልቅ ስህተት ነው ማስተካከልና ልብ መባል ያለበት ነገር ነው! 5• ስለነሱ በየ ሶሻል ሚዲያ ማውራታችን! አምስተኛውና የመጨረሻው ስህተታችን ደሞ ስለሰለመው ሰው በየ ሶሻል ሚዲያው ማውራት ይሄ ጥንቃቄ ሊደረግ የሚገባ ነገር ነው ስለዚያ ሰው ስናወራ የሚያውቀው ሰው ሊኖር ይችላልና በሰለመው ሰው ላይ የአካል የሞራል ችግሮችን የሚያደርሱ አካላት ሊናሩ ስለሚችሉ በየ ሶሻል ሚዲያው ከማውራት ይልቅ በውስጥ መስመር መጨረስ ይገባናል ሳጠቃልለው ከላይ ያየናቸው አምስትተ ሀሳቦች በአንዳንዶቻችን ላይ የሚታዩ ችግሮች እና ትልቅ ጥንቃቄ እዲሁም ልናስተካክለው የሚገቡ ነገራቶች ናቸው ስለዚህ ኢንሻአላህ በአላህ ፍቃድ እናስተካክላለን ይሄን መልእክቴን ለምታውቁት ሙስሊም በሙሉ አድርሱልኝ ቻናል ያላቹ በቻናላቹ ግሩፕ ያላቹ በየ ግሩፖች አሰራጩልኝ የሚሰልሙ ሰዎች ላይ ችግር ከመፍጠር እንታቀብ ዘንድ መልእክቴን አድርሱልኝ በተረፈ ይሄን መልእክት ሳስቀምጥ ከእናተ ተሽዬ ሳይሆን አብዛኞቻችን ላይ የሚያት ችግር ስለሆነ አብረን እድናስተካክል በሚለው ነው ጀዛኩሙልህ ኸይር ✍ከዐቃቢ ኢስላም ወንድም ነጃ @eslmnan_teqebelu ወሠላሙ ዐለይኩም
Show all...
👍 11🤣 1
አስፈላጊ ቻሌንጅ ለሁሉም ይሄ ፅሁፍ ይሰራጭ!!! አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ በተለያየ ሀገር የምትገኙ ሙስሊም ወንድምና እህቶቼ እዲሁም ክርስቲያን ወገኖች ሰላም ብያለው ኢንሻአላህ ኢስላምን በደንብ ለማወቅና ለመረዳት ይጠማል ብዬ የኢስላም መሰረታዊ ነገሮች የሚባሉትን አብረን እድንማማር አስቤ ነበር በዛውም ልክ አላህ ካለ ለክርስቲያኖች ሰበበል ሂዳያ እንሆናለን ብዬ አስባለው ስለዚህ የሚለቀቀውን ትምህርት ሼር በማድርገ ክርስቲያኖች ወደ ዲነል ኢስላም እዲመጡ መንገድ እንድንሆን ስል እጠይቃቹሀለው ይሄን ፅሁፍ ሼር በማድረግ ቻናሌን እናሳድገው 2000 ተከታይ ስንገባ ኢንሻአላህ እንጀምራለን ሼር ማድረግ ካሁኑ ይጀመር የሚሰጡት ትምህርቶች ምዕራፍ አንድ የኢስላም መሰረታዊ ነገሮች 1•ኢስላም ማለት ምን ማለት ነው? 2•ተውሂድ ማለት ምን ማለት ነው? 3•አላህ ማነው ምድነው? 4•ለምን አላማ ተፈጠርን? 5•በእስልምና መድብል አምልኮ ( ስላሴ) እዴት ይታያል? ምዕራፍ ሁለት ስለ ነቢያቶች 6•ነብዩ ሙሀመድ(ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ማናቸው? 7•ነብዩን ማን ላካቸው? 8•ነቢያቶች በአጠቃላይ እምነታቸው ምን ነበረ ? 9•ነብዩ ኢሳ ( ኢየሱስ) በእስልምና ያለው ደረጃ እዴት ነው? 9•የነብያት ደረጃ በሌሎች እምነት? ምዕራፍ ሶስት ቅዱሳን መፅሀፍት 10•ቁርአን የማን ቃል ነው? 11•ቁርአን እዴት ወረደ? 12ቁርአን እዴት ተሰበሰበ? 13•ከቁርአን በፊት ለነቢያቶች የወረዱት መፅሀፍት ነበሩን? 14•ከቁርአን በፊት የወረዱት መፅሀፍቶች ማን በረዛቸው? 15•አላህ ለምድነው ለእነዛ መፅሀፍት ሀላፍትነትን ያልወሰደው? ምዕራፍ አራት ስለ ግድያ በእስልምና እዴት ይታያል 16•ጂሀድ ማለት ምን ማለት ነው ? 17•አላህ ከእስልምና ውጪ ያሉ እምነቶችን ግዶሉ ብሎ አዙአልን? 18•አላህ ምናይነት ሰዎችን ይወዳል? 19•በእስልምና በመግደል መፅደቅ አለን?? 20•ነብዩ ሙሀመድ ( ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያለምክንያት ይገድሉ ነበርን? 21•ስለ ጦርነት በሌሎች እምነቶች እዴት ነው? ምዕራፍ አምስት ስለ ትዳር ጉዳዮች 22•በእስልምና ለወንድ 4 ለምን ተፈቀደ? 23•በሌሎች እምነት ከአንድ በላይ አታግቡ ተብሉአልን? 24•ነብዩ ሙሀመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ለምን ብዙ ሚስት አገቡ? 25•ሌሎች ነብያቶች አግብተዋልን ወይስ አላገቡም? 26•ነብዮ አይሻን (ረዲየላሁ አንሀ)በስንት አመቱአ አገቡአት? 27•በላሎች እምነት ያገቡ ነበሩ ወይስ የሉም? ምዕራፍ ስድስት ጀነትና ሽልማቶቹአ እና የገሀነም ቅጣት 28•በጀነት ውስጥ 72 ደናግል (ሁረል አይኖች)የሚባሉት አሉ ወይስ የሉም? 29•በጀነት ሴትና ወድን እኩል ናቸው ወይስ አይደሉም? 30•ለአማኞች በጀነት ሽልማታቸው ምድነው? 31•አማኝ ያልሆኑት በገሀነምስ ቅጣታቸው ምድነው ? ምእራፍ ሰባት የህሊናችን ጥያቄዎች ትምህርቱ ይሄን ይመስላል የሚጨመርበት ነገር ካለ እና በሚሰጠው ትምህርት ዙሪያ ሀሳብ አስተያየት እዲሁም ጥያቄ ካላቹ በሀሳብ መስጫው ላይ መወያየት ይቻላል 👇 በተረፈ ትምህርቱን 2000 ሰው ስንገባ እንጀምራለን ኢንሻአላህ ይሄን ፅሁፍ ቶሎ ቶሎ ሼር አድርገን ቻናሉን እናሳድገው ቻናላችን ችንን ይቀላቀሉ👉 @eslmnan_teqebelu ✍ከዐቃቢ ኢስላም ወንድም ነጃ @eslmnan_teqebelu ወሠላሙ ዐለይኩም
Show all...
👍 28 2🔥 1🙏 1🤣 1
የትኛው ይሁን ከአራቱ ምረጡ👆Anonymous voting
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
0 votes
👍 8🤣 4
በመጀመሪያ እነዚህ የቻናሌን ሎጎ ስሩልኝ ባልኩት መሰረት በግል መታቹ የተለያዩ ሎጎዎችን ሰርታቹ የላካቹልኝ ሶስት ልጆች አላህ ኸይር ጀዛቹን ይክፈላቹ በያላቹበት ቦታ ሁሉ ክፉ አይንካብን እዚህ ቻናል ውስጥ ያላቹ ሰዎችም ዱአ አድርጉላቸው ሲቀጥል ከላይ እዳልኩትም ሶስት ወድምና እህቶች የተለያዩ ሎጎዎችን ቢሰሩልኝም እኔ የተመቹኝ እና የወደድኩአቸው እነዚህ አራቱን ነው እስኪ የትኛውን ሎጎ እናድርግ ለቻናላችን አራቱም ላይ ቁጥር ፅፌያለው ምርጫቹን እዚህ ላይ አስቀምጡልኝ👇
Show all...
👍 8🤓 2
ቸር ሲባል ለምን ተቃወመ? በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው 83፥6 *"አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?* يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ በመጀመሪያ "ቸር" የሚለው የግሪከኛ ቃል "አገቶስ" ἀγαθός ሲሆን "ቸር" "መልካም" "ደግ" ማለት ነው፦የአምላክ ቸርነት እና የሰው ቸርነት ፍፁም የተለያየ ነው የአምላክ ቸርነት የርሱ መገለጫ በሀሪው ሲሆን ማንም የሰጠው አካል የለም የባህሪ ገንዘቡ የራሱ የግሉ በሀሪ ነው የሰው ቸርነት ግን ከአምላክ የሚቀበለው ስጦታ ነው ሁሉም ሰው ቸር ነው እደማይባለ አምላክ ቸርነትን በስጦታ የሰጠው ሰዎች አሉ ነገር ግን የአምላካችን አላህ ቸርነት የእርሱ በሀሪ እና ከማንም ያልተቀበለው የግሉ የራሱ ገንዘቡ ነው አላህ በቁርአን ላይ እዲ ብሎናል 83፥6 *"አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?* يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ አምላካችን አላህ ቸር አምላክ ነው ሰዎችም ቸር የተባሉ አሉ ነገር ግን የሰዎች ቸርነት ከአምላክ ጋር አንድ አይደለም በተመሳሳይም ያህዌህ ቸር አምላክ ነው መዝሙር 25፥8 *"ያህዌህ ቸር ቅንም ነው"*። የአምላክ ቸርነት ያልተቀበለውና ከሌላ አካል ያልተሰጠው የራሱ በሀሪና ገንዘቡ መሆንን ካየን ዘንዳ ሰው ቸር ቢባልም ከአምላክ ጋር አድን ነው ማለት አይደለም መዝሙር 18፥25 *"ከቸር ሰው ጋር ቸር ሆነህ ትገኛለህ፤ ከቅን ሰው ጋር ቅን ሆነህ ትገኛለህ"*። ምሳሌ11፥17 *"ቸር ሰው ለራሱ መልካም ያደርጋል"*። ማቴዎስ 12፥35 *"መልካም ሰው ከልቡ መልካም መዝገብ መልካም ነገርን ያወጣል"*። ሮሜ 5፥7 *"ስለ ቸር ሰው ግን ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆናል"*። ሐዋ. ሥራ 11፥24 *ደግ ሰው እና መንፈስ ቅዱስ እምነትም የሞላበት ነበረና"*። ዮሐንስ 7፥12 *"በሕዝብም መካከል ስለ እርሱ ብዙ ማንጐራጐር ነበረ፤ አንዳንዱም፦ "ደግ ሰው" ነው፤ ሌሎች ግን፦ አይደለም፥ ሕዝቡን ግን ያስታል" ይሉ ነበር"*። በአማርኛው ላይ "መልካም" "ደግ" "ቸር" ተብሎ የተቀመጠው የግሪከኛው ቃል "አገቶስ" ἀγαθός ሲሆን "ቸር" "መልካም" "ደግ" ማለት ነው ስለዚህ ሰው ቸር ተብሉአል ከላይ እንግዲ የአምላክ ቸርነት ከማንም እደማይቀበለው እና የግሉ በሀሪ መሆኑን አይተናል ሰው ግን ቸር ሲባል ቸር ያደረገው አምላክ አለው ቸር እዲሆንም ሰጪ ያስፈልገዋል ስለዚህ የሰው ቸርነት እና የአምላክ ቸርነት ልዩነቱን በዚህ መልኩ ካየን ዘንዳ ታዲያ ኢየሱስ ቸር ሲባል በየትኛው መንገድ ተረድቶት ነው የተቃወመው? እንመልከት ማርቆስ 10፥17-18 *"እርሱም በመንገድ ሲወጣ አንድ ሰው ወደ እርሱ ሮጦ ተንበረከከለትና፦ ቸር መምህር ሆይ፥ የዘላለም ሕይወትን እወርስ ዘንድ ምን ላድርግ? ብሎ ጠየቀው"*ኢየሱስም፦ ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ከአንዱ አምላክ በቀር ቸር ማንም የለም"*። ኢየሱስም፦ "ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ከአንዱ አምላክ በቀር ቸር ማንም የለም" በማለት "እኔነቱን" ከአንዱ አምላክ በማውጣት አንዱ ቸር አምላክ እንዳልሆነ አስቀምጧል፦ ያ ማለት በግልፅ አማርኛ የእኔ ቸርነት የአንዱ አምላክ ቸርነት ቸርነት አይደለም የእርሱ ቸርነት የራሱ የግል በሀሪው ነው ስለዚህ ቸር ሊባል የሚገባ አንዱ አምላክ እንጂ እኔ አይደለሁም እኔ የእርሱ በሀሪ የለኝም ነው ምክንያቱ ኢየሱስ እደዚህ አይነት ንግግሮችን ብዙ ጊዜ ሲጠቀም እንመለከታለን ለምሳሌ እራሱ ኢየሱስ ብዙ ቦታ ላይ፦ "ስለ ምን ትጨነቃላችሁ፣ ስለ ምን ታያለህ፣ ስለ ምን ትፈራላችሁ፣ ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ፣ ስለ ምን ትተላለፋላችሁ" ብሏል፦ ማቴዎስ 6፥28 ስለ ልብስስ ስለ ምን ትጨነቃላችሁ? ማቴዎስ 7፥3 በወንድምህም ዓይን ያለውን ጉድፍ ስለ ምን ታያለህ? ማቴዎስ 8፥26 እርሱም፦ እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ ስለ ምን ትፈራላችሁ? አላቸው"*። ማቴዎስ 9፥4 *"ኢየሱስም አሳባቸውን አውቆ እንዲህ አለ፦ ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ?* ማቴዎስ 15፥3 *"እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ እናንተስ ስለ ወጋችሁ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ስለ ምን ትተላለፋላችሁ?* ከእዚህ ሰዋስው አንጻር ስለ ምን ትጨነቃላችሁ? ማለት "አትጨነቁ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን ታያለህ? ማለት "አትይ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን ትፈራላችሁ? ማለት "አትፍሩ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ? ማለት "ክፉ አታስቡ" ማለት ከሆነ፣ ስለ ምን ትተላለፋላችሁ? ማለት "አትተላለፉ" ማለት ከሆነ በተመሳሳይ ሰዋስው ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ማለት "እኔን ቸር አትበለኝ" ማለቱ ነው። ይሄን ከተረዳን ዘንዳ ጥያቄ እናስቀምጥ 1:- [ጥያቄ] :- በአንቀፁ ላይ ኢየሱስ "እኔን" με" በማለት "እኔነቱን" ከአንዱ አምላክ ውጪ በማድረግ ነጥሎታል። ታዲያ ለምን ከአንድ አምላክ ነጥሎ አወጣ? 2:- [ጥያቄ] :- በጥቅሱ ላይ ኢየሱስ "ማንም" የለም በማለት ከአንዱ አምላክ ጋር የባሕርይ ገንዝብ የሆነውን ቸርነት የሚጋሩ ማንነቶች እንደሌሉ ቁልጭ አርጎ ተናግሯል። ስለዚህ ኢየሱስ የአንዱ አምላክ ቸርነት በሀሪ እራሱን ነጥሎ ካወጣ እና የአምላክ ቸርነት በሀሪ ከሌለው እዴት አምላክ ይሆናል? 3:- [ጥያቄ] :- በአንቀፁ ላይ ኢየሱስ ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ" "እኔን ቸር አትበለኝ" ማለት ነው ከሆነ የኢየሱስ ቸርነት ከየትኛው ቸርነት ስለሆነ ነው ከአምላክ ነጥሎ ያወጣው? እነኚህ ሶስት ጥያቄ የኢየሱስ አምላክነት ይመለከተናል የምትሉ ክርስቲያኖች በሙሉ ከእናተ መልስን እንጠብቃለን በተረፈ የራሱና የግሉ የባህሪ ገንዘቡ የሆነውን ቸሩን አላህን እድትገዙ ጥሪዬን አስተላልፋለው 83፥6 *"አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?* يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ አላህ ሂዳያ ይስጣቹ ለእኛም በቅኑ መንገድ ላይ ሆነን ፅናቱን ይስጠን አሚን ✍ከዐቃቢ ኢስላም ወንድም ነጃ @eslmnan_teqebelu ወሠላሙ ዐለይኩም
Show all...
👍 5
ገባ ገባ በሉ ትንሽ ደቂቃ ነው የቀረው
Show all...