452
Subscribers
No data24 hours
+107 days
+1630 days
Posts Archive
ማስታወቂያ
ለአቡነ ጎርጎርዮስ ፪ኛ ደረጃ ት/ት ቤት አዋሬ ቅርንጫፍ የተማሪ ወላጆች በሙሉ:-
በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን በነገው ዕለት ማለትም እሁደ በቀን17/06/2016 ዓ.ም የወላጆች ስብሰባ እንዳለ ማሳወቃችን የታወቃል በመሆኑም በዕለቱ 2:30 ሰዓት ላይ እንድትገኙ ስንል በትህትና እናሳውቃለን።
ማስታወቂያ
ለአቡነ ጎርጎርዮስ ፪ኛ ደረጃ ት/ት ቤት አዋሬ ቅርንጫፍ የተማሪ ወላጆች በሙሉ:-
በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን እንኳን ለ2016 ዓ.ም ሁለተኛ መንፈቅ ዓመት የት/ት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን የሁለተኛው መንፈቅ ዓመት ትምህርት ነገ ሰኞ በ04/06/2016 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን አውቃችሁ በሰዓቱ ተማሪዎችን ወደ ት/ት ቤት አንድትልኩልን ስንል በትህትና እናሳውቃለን።
የአቡነ ጎርጎርስ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት (አዋሬ ቅርንጫፍ) በቀን28/05/2016ዓ.ም ትምህርት ቤቱ መምህራን በተግባራዊ ጥናትና ምርምር እና በተከታታይ ሙያ ማሻሻያ(CPD) የአቅም ግንባታ ስልጠና የተሠጠ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
