JOY MEDIA / ጆይ ሚዲያ 🇪🇹
የመዝናኛና የቁምነገር ፕሮግራሞችና መረጃዎች እንዲሁም ትኩስና ወቅታዊ ዜናዎች የሚያገኙበት ቻናል ነው ። ለማስታወቂያ :-Ephi197927
Show more18 010
Subscribers
-1924 hours
-877 days
-38130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
በቅርብ ቀን
በደቦ ፖድካስት ዩቲዩብ ቻናል ላይ ይጠብቁን
እስከዚያው ከታች ባሉት ሊንኮች subscribe,follow እና join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
youtube:-https://www.youtube.com/channel/UCX2W3W-y6fSJbxXCIc7WTEQ
TikTok:-http://tiktok.com/@debo.podcast
Facebook:-https://www.facebook.com/profile.php?id=61559123975938
Telegram:-https://t.me/debopodcast8
❤ 1
በቅርብ ቀን
በደቦ ፖድካስት ዩቲዩብ ቻናል ላይ ይጠብቁን
እስከዚያው ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
youtube:-https://www.youtube.com/channel/UCX2W3W-y6fSJbxXCIc7WTEQ
TikTok:-http://tiktok.com/@debo.podcast
#ሼር #ሼር #ሼር #ሼር
ፈጣሪ ለልጇ ሲል እናቷን ይማርላት ........ 🙏🙏
እስኪ ከማዘን እና ከንፈር ከመምጠጥ ያለፈ ተጨባጭ ስራ እንስራ የዚህች ምስኪን እናት የገነት ነገር ከእኛ የከተማዋ ልጆች አልፎ ለመላው ኢትዮጵያ ህዝብ በሚዲያ የተነገረ ገራሚ የእናት ፍቅር ታሪክ ያላት እናት ናት ላለፉት ሃያ አመት ገደማ ያለመታከት እና ያለመድከም አዝሎ ከመዞር እስከ በዊልቸር በመግፋት ልጇን አሳድጋለች አሁን ግን ለልጇ አይደለም ለራሷ መሆን አቅቷት በህመም አልጋ ላይ ወድቃለች ገኒም ልጇም አሁን ላይ ተመልካች አለው ባይ ይሻሉ አስባቹታል ልጅየውን ያለእናቷ😭 ከባድ ነው ለሃያ አመት ገደማ ከእቅፏ ለሰዓታት ተነጥላት የማታውቃት ልጅ እንዴት ልትኖር እንደምትችል ታዲያ ልጅየው ያለእናት እንዳትቀር ሁላችንም የአቅማችንን ያክል እጃችንን ዘርግተን እናቷን እናቆይላት። በአካል ሄዳቹ ማየት እና መጠየቅ የምትፈልጉ አድራሻዋ በስራፍሬ መታጠፊያ 100 ሜትር ገባ ብሎ በስተግራ የእንጨት አጥር ግቢ ውስጥ ታገኞታለቹ። ካለችሁበት ለመርዳት ደሞ በንግድ ባንክ አካውንት 1000418624675 ገነት ለማ ከበደ ብላችሁ በማስገባት እንታደጋት። ካስገባቹ በኋላ እስክሪን ሻት ወይም ባንክ ያስገባችሁበትን ወረቀት ፎቶ በማንሳት ላኩልን ከመቶ ብር ጀምሮ ለገኒ ህይወት ዋጋ አለው በፀሎታቹም አትርሷት ፈጣሪ ለልጇ ሲል ያኑራት🙏🙏 ከተባበርን ፈጣሪ ከተጨመረበት እንደ ድሮ በጤና ከልጇ ጎን እናደርጋለን🙏🙏
የ1445ኛው ዓ. ሒ የኢደል ፊጥር በአል ረቡእ
ሚያዝያ 2/2016 እንደሆነ ተገልጿል
ኢድ ሙባረክ
የሸዋል ወር አዲስ ጨረቃ ባለመታየቷ የኢድ አልፊጥር በዓል የፊታችን እሮብ ሚያዝያ 2/8/2016 መሆኑ ተገልፆል::
ነገ ማክሰኞ ሚያዝያ 1 የረመዳን የመጨረሻው 30ኛ ቀን ይሆናል።
የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥር እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1320/2016
ሙሉ ዝርዝር መረጃዎች ከታች ታገኙታላችሁ።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የተበረከተላቸውን የወርቅ ጨረር ያለውን ኒሻን
ሽልማታቸውን ተረከቡ።
ይህ እውቅናና ሽልማት እኤአ ከ1875 ጀምሮ ለውጭ ሃገር ዜጎች በጃፓን መንግስት የሚሰጥ አንጋፋ ክብር ሲሆን ከኢትዮጵያ የወርቅ ጨረር ያለው ኒሻን ሽልማት ከጃፓን መንግስት ሲሰጥ ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የመጀመሪያዋ ናቸው።
በጃፓን እና በኢትዮጵያ መካከል በስፖርት ዲፕሎማሲ እና ልውውጥ ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅዖ ፣ በሌሎች ሀገራት እና አካባቢዎች መካከል ያለውን ወዳጅነት ለማሳደግ፣ ለአትሌቲክስ እድገት ፣ ለአገር ሰላም ላበረከቱት አስተዋፅኦ እውቅና በመስጠት በዓለም አቀፍ መስኮች የላቀ ስኬት ምክንያት ሽልማቱን አግኝተዋል።
ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ሽልማታቸውን መጋቢት 24/2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ ከጃፓን አምባሳደር ሚስተር ሺባታ ሂሮኖሪ እጅ ተረክበዋል ።
ዘገባው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ነው(ኢአፌ)