cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

Advertising posts
47 360
Subscribers
+4824 hours
+4057 days
+1 18430 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Show all...
Hamster Kombat

Just for you, we have developed an unrealistically cool application in the clicker genre, and no hamster was harmed! Perform simple tasks that take very little time and get the opportunity to earn money!

Photo unavailableShow in Telegram
➖ፓስፖርት ኦላይን መመዝገብ ለምትፈልጉ ፦ 1. አዲስ ፓስፖርት ለመሙላት፦ - የልደት ካርድ እና - ግዜው ያላለፈ የቀበሌ መታወቂያ 2. ፓስፖርት ለማሳደስ፦ - የፓስፖርት የመጀመሪያው ገጽ ፎቶ እና - አንድ ጉርድ ፎቶ 3. የጠፋ ወይም የተሰረቀ ፓስፖርት፦ - መጥፋቱን የሚያረጋግጥ የፖሊስ ጣቢያ ወረቀት፣ - ፓስፖርት ኮፒ/ የፓስፖርት መረጃ፣ - ጉርድ ፎቶ እና - ግዜው ያላለፈ የቀበሌመታወቂያ 4. የተበላሸ/ የተቀደደ ፓስፖርት፦ - የፓስፖርቱ የመጀመሪያ ገጽ ፎቶ፣ - አንድ ጉርድ ፎቶ እና - መታወቂያ ማሳሰቢያ፦ የየትኛውም አይነት አገልግሎት ቀጠሮ ማስያዝ የምትፈልጉ  ክፍያ ቅድሚያ ነው። ቀጠሮ ለማስያዝ ከታች ባለው ሊንክ ያናግሩን 📥 @Passport_Agency ✅Share and Join✅ @EthiopianPassportServiceICSETH
Show all...
👍 51 8👏 7🤮 4
ሆሳዕና ሰኔ 15.pdf2.93 MB
አዳማ ሰኔ 15 2016.pdf4.48 MB
👍 60👎 16 11👏 6🤮 5🥰 2
ደሴ ሰኔ 15 15.pdf5.52 MB
👍 28 8🤮 2😁 1
Photo unavailableShow in Telegram
ደሴ፣ ሆሳዕና እና አዳማ ቅርንጫፍ ፓስፖርታችሁን የምትወስዱ ደንበኞቻችን ባመለከታችሁበት ኢሚግሬሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በሚያወጣው ኘሮግራም መሰረት በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት —— Telegram: https://t.me/EthiopianPassportServiceICSETH
Show all...
👍 25🤮 2 1
ሰኔ 15 2016.pdf3.17 MB
👍 40🤮 26👎 20 10🤔 1
Photo unavailableShow in Telegram
ከሰኔ 17  ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት  ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት —— Telegram: https://t.me/EthiopianPassportServiceICSETH
Show all...
👍 25 7🤮 5
ሰኔ 13 ፣ 2016.pdf3.10 MB
👍 94🥰 28🤮 17
Photo unavailableShow in Telegram
ከሰኔ 14  ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት  ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት —— Telegram: https://t.me/EthiopianPassportServiceICSETH
Show all...
👍 59 12🤮 7
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ በሰሜን ኢትዮጲያ በተከሰተው ግጭት ምክንያት ከጥቅምት 2013 ዓ.ም ጀምሮ ተዘግቶ መቆየቱ ይታወቃል። ከሰኔ 11፣ 2016 ዓ.ም ዳግም አገልግሎት የጀመረ ሲሆን፣ በጊዜያዊነት የጀመራቸው አገልግሎቶች ፓስፓርት ማደስ፣ የጠፋ ፓስፖርት መተካት እና የተበላሸ ወይ እርማት የመስጠት ናቸው። በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ፓስፖርታቸው ሲያሳድሱ አግኝተን ያነጋገርናቸው የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች የቅርንጫፉ አገልግሎት በመቋረጡ ምክንያት አዲስ አበባ ድረስ ለመሄድ ይገደዱ እንደነበሩና በዚሁም በርካታ አላስፈላጊ እንግልት ይደርስባቸው እንደነበር ጠቅሰው ዳግም ስራ በመጀመሩ መደሰታቸውን ገልጸዋል። —— Telegram: https://t.me/EthiopianPassportServiceICSETH
Show all...
👍 79 26🤮 3
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.