Makko Billi Secondary School
Open in Telegram
This is the official telegram of Makko Billi School for Secondary School
Show more7 028
Subscribers
-824 hours
-347 days
-7530 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+14
in 0 channels
August '26
+85
in 1 channels
Get PRO
July '26
+111
in 0 channels
Get PRO
June '26
+206
in 2 channels
Get PRO
May '26
+168
in 0 channels
Get PRO
April '26
+151
in 2 channels
Get PRO
March '26
+202
in 1 channels
Get PRO
February '26
+116
in 1 channels
Get PRO
January '26
+336
in 2 channels
Get PRO
December '25
+319
in 1 channels
Get PRO
November '25
+384
in 0 channels
Get PRO
October '25
+403
in 2 channels
Get PRO
September '25
+129
in 0 channels
Get PRO
August '25
+51
in 1 channels
Get PRO
July '25
+52
in 0 channels
Get PRO
June '25
+206
in 1 channels
Get PRO
May '25
+264
in 6 channels
Get PRO
April '25
+250
in 2 channels
Get PRO
March '25
+240
in 4 channels
Get PRO
February '25
+227
in 4 channels
Get PRO
January '25
+376
in 2 channels
Get PRO
December '24
+391
in 6 channels
Get PRO
November '24
+389
in 3 channels
Get PRO
October '24
+340
in 2 channels
Get PRO
September '24
+143
in 1 channels
Get PRO
August '24
+87
in 0 channels
Get PRO
July '24
+184
in 2 channels
Get PRO
June '24
+476
in 7 channels
Get PRO
May '24
+483
in 4 channels
Get PRO
April '24
+411
in 2 channels
Get PRO
March '24
+309
in 2 channels
Get PRO
February '24
+254
in 3 channels
Get PRO
January '24
+447
in 4 channels
Get PRO
December '23
+971
in 2 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | +1 | |||
| 07 September | +3 | |||
| 06 September | 0 | |||
| 05 September | +1 | |||
| 04 September | +1 | |||
| 03 September | +3 | |||
| 02 September | +4 | |||
| 01 September | +1 |
Channel Posts
በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2019 ዓ.ም የመግቢያ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ
===============================
በ2019 ዓ.ም በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች የመግቢያ ፈተና ለመፈተን በኦንላይን (online) የተመዘገባችሁ አመልካቾች የመግቢያ ፈተናዉ የሚሰጠዉ ጳጉሜ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ስለሆነ በእለቱ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ መፈተን የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
· ተፈታኞች በእለቱ ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያዎች መገኘት ይጠበቅባቸዋል፡፡
· በፈተናው ዕለት የሞባይል ስልኮችን እና ማንኛውንም እሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን ይዞ ወደ ፈተና ጣቢያ መግባት የተከለከለ ነው፡፡
· ፈተናው የሚሰጥባቸው የትምህርት ዓይነቶች ማለትም (ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል) ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሂሳብና እንግሊዝኛ መሆናቸዉን በድጋሜ እናሳስባለን፡፡
· በፈተና ወቅት ያልተገባ ተግባር መፈፀም በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡
· አመልካቾች ለፈተና ሲቀርቡ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት፣ የሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና አድሚሽን ካርድ (መታወቂያ) እና የምዝገባ ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
· የመግቢያ ፈተናውን የሚያልፉ አመልካቾች በትምህርት ሚኒስቴር በኩል በሚደረገው የዩኒቨርሲቲ ምደባ ውስጥ አይካተቱም፡፡
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
To All Applicants Registered to Take the 2019 E.C. Entrance Examination for Science and Technology Universities
=================================
This is to inform all applicants who registered online to take the entrance examination for the Applied Sciences and Engineering fields at Adama Science and Technology University and Addis Ababa Science and Technology University for 2019 E.C. academic year that the entrance examination will be administered on Pagume 4, 2018 E.C.
Accordingly, applicants are required to appear in person at the examination center they selected on the scheduled date to take the examination.
Note:
Applicants are required to arrive at their respective examination centers by 1:00 a.m.(local time) on the examination day.
Bringing mobile phones or any electronic devices into the examination center is strictly prohibited.
We would like to remind applicants that the examination will cover the following subjects from Grades 9-12: Biology, Chemistry, Physics, Mathematics, and English.
Any form of examination malpractice or inappropriate conduct is strictly prohibited.
Applicants must bring the following documents when appearing for the examination:
The National University Entrance Examination admission card (identification document); and
A copy of the registration confirmation.
Applicants who pass the entrance examination will not be included in the university placement process conducted by the Ministry of Education.
ASTU, the very University for you!
We are dedicated to innovative knowledge!
For more information:
Face book: https://ASTU_Official
Website: https://www.astu.edu.et
https://t.me/AdamaSTU_ASTU
Tele: +251 (0)222113961
Email: pireo@astu.edu.et
Adama Science and Technology University and Addis Ababa Science and Technology University
| 2 | ማስታወቂያ
የዩኒቨርስቲ ምደባ በመጠባበቅ ላይ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤
የዩኒቨርሲቲ እና የባንድ ምርጫችሁን፣ እንዲሁም የልዩ ድጋፍ ማመልከቻ ለማቅረብ ከታች ያለውን ቪዲዮ መመሪያ በመከታተል መሙላት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። | 746 |
| 3 | ማስታወቂያ
የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-
Ø የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን።
Ø ማስፈንጠሪያ (Link) https://student.ethernet.edu.et/
ማሳሰቢያ፡-
v የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።
የትምህርት ሚኒስቴር | 853 |
| 4 | የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2019 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና ምዝገባ
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገባችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን የመግቢያ ፈተና በኦንላይን በመስጠት ለ2019 ዓ.ም መቀበል ይፈልጋሉ፡፡
የትምህርች ዘርፎች
በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች
ለትምህርት መስኮች ዝርዝር 👇
https://www.facebook.com/share/p/19EMVmakWg/ or
https://www.facebook.com/share/p/18zZo4rxUj/
የምዝገባ ጊዜ
ከነሐሴ 25 እስከ ጳጉሜን 03/2018 ዓ.ም ለሊት 6:00 ሰዓት ድረስ
የምዝገባ ቦታ
የምዝገባ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በኦንላይን https://stuoexam.astu.edu.et ወይም www.aastu.edu.et / www.astu.edu.et በመጠቀም መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
ፈተናው የሚሰጥበት ቀን የምዝገባው ጊዜ ካበቃ በኋላ ይገለጻል ተብሏል።
ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ
በምዝገባ ወቅት በመረጡት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ።
በቂ አመላካቾች የሌሉባቸው የፈተና ጣቢያዎች በቅርበት ወደሚገኙ የፈተና ጣቢያዎች ሊታጠፉ እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
አመልካቾች የመግቢያ ፈተና በሚሰጥባቸው የትምህርት አይነቶች ማለትም (ከ9-12ኛ ክፍል) ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሂሳብ እና እንግሊዝኛ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ ዩኒቨርሲቲዎቹ መክረዋል።
አመልካቾች ለፈተና ስትቀርቡ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት፣ የፈተና አድሚሽን ካርድ (ወይም መታወቂያ) እና የምዝገባ ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡ | 1 778 |
| 5 | *YAADACHIISA!*
*Akkam jirtu, Jaalleewwan?*
1. *Baratootni qormaata CBTdhaan qoramaan* keessaa dogoggorri qabxii baratootaa tokko tokko irratti waan mul’ateef keessattu baratootniqabxii isaanii irratti shakkii qaban gosa barnoota Baayooloojii, Keemistriifi Fiiziiksii akka yeroon ol-iyyannoo(“complain”) (Hanga Hagayya 27,2018 hanga sa’a 11:30) osoo hin xumuramin dhuunfaadhaan akka iyyatan jajjabeessa. | 1 867 |
| 6 | Dear students of 2018 grade 12th students
Complaints regarding Chemistry, Biology, and Physics have been received from computer-based test takers. If you have any queries, please submit a formal complaint. The deadline for submissions is 27/12/2018 at 11:30. | 1 735 |
| 7 | የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፈተና (UAT)
የፈተናው ሁኔታ፦ 100 ባለብዙ ምርጫ ጥያቄዎች በኮምፒውተር ይወሰዳሉ። አጠቃላይ ሰዓት፦ 2 ሰዓት ከ30 ደቂቃ።
የቃልና የማመዛዘን ክፍል፦ 55 ጥያቄዎች (60 ደቂቃ)። ንባብ መረዳት፣ ቃላት እና ሰዋሰው ይፈትናል።
የቁጥርና የሂሳብ ክፍል፦ 45 ጥያቄዎች (60 ደቂቃ)። የሂሳብ ስሌት፣ ዳታ ትንተና፣ አልጀብራ እና ችግር መፍታት ይፈትናል።
ህግ፦ የተሰጠው ሰዓት ሲያልቅ ክፍሉ በራሱ ይዘጋል። ወደ ኋላ መመለስም ሆነ ዘሎ ማለፍ አይቻልም።
የሚፈቀዱ ቁሳቁሶች፦ ህጋዊ መታወቂያ፣ የመፈተኛ ቲኬት፣ መደበኛ ካልኩሌተር፣ እስክሪብቶ እና እርሳስ።
የተከለከሉ ቁሳቁሶች፦ ስልክ፣ ስማርት ሰዓት፣ የመገናኛ መሳሪያዎች፣ ማስታወሻዎች እና ያልተፈቀዱ ካልኩሌተሮች።
የመግቢያ መስፈርቶች
የ12ኛ ክፍል (ESSLCE)፦ ቢያንስ 300 (ወይም በየዓመቱ በትምህርት ሚኒስቴር የሚወጣው ማለፊያ ውጤት)።
የ UAT ማለፊያ ነጥብ፦
የመንግስት ስፖንሰርሺፕ እና ፕሬዚዳንሻል ስኮላርሺፕ፦ ቢያንስ 70%።
በራስ ወጪ (Self-Sponsorship)፦ ቢያንስ 60%።
ከፍተኛ ውድድር ያላቸው ዘርፎች፦ እንደ ህክምና እና ምህንድስና ያሉ ክፍሎች የበለጠ ከፍተኛ ውጤት ይፈልጋሉ።
የትምህርት እድል (Sponsorship) ዓይነቶች
የመንግስት ስፖንሰርሺፕ (ወጪ መጋራት)፦
ኢኮኖሚ አቅማቸው ደካማ ለሆኑ ተማሪዎች የተዘጋጀ።
ከወረዳ አስተዳደር የኢኮኖሚ አቅም ማረጋገጫ ደብዳቤ ማቅረብ ያስፈልጋል።
ምደባው በአጠቃላይ የፍሬሽማን ዘርፍ (Natural ወይም Social Science) ላይ ይሆናል።
በራስ ወጪ መማር (Self-Sponsorship)፦
ከ2014 እስከ 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱና መክፈል የሚችሉ አመልካቾች።
ቀደም ሲል በሌላ የመንግስት ዩኒቨርሲቲ (ከ2015-2017 ዓ.ም) ተመዝግበው የነበሩ የወጪ መጋራት እዳቸውን የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው።
እስከ 4 የሚደርሱ የትምህርት ዘርፎችን መምረጥ ይቻላል።
ፕሬዚዳንሻል ስኮላርሺፕ፦
ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የቀረበ።
በ12ኛ ክፍል 500 እና ከዚያ በላይ ያመጡ እና UAT ያለፉ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ በነጻ ይማራሉ።
ክፍያ እና ወጪዎች
የምዝገባና የፈተና ክፍያ፦ በአጠቃላይ 1,125 ብር የምዝገባ ክፍያ (ወይም 750 ብር የ UAT ፈተና ክፍያ በቴሌብር ይከፈላል)።
የራስ ወጪ ትምህርት ክፍያ፦ በ ECTS ክሬዲት ይሰላል (1,500 ብር በ 1 ECTS)። አንድ መደበኛ የ 35 ECTS ተርም 52,500 ብር ያስወጣል።
ካምፓሶች እና የትምህርት ዘርፎች
የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science)፦
4 ኪሎ፦ ኮምፒውተር ሳይንስ፣ ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሒሳብ፣ ስታቲስቲክስ፣ ጂኦሎጂ።
5 ኪሎ (AAiT)፦ ምህንድስና (ሶፍትዌር፣ ሲቪል፣ ኤሌክትሪካል፣ ሜካኒካል፣ ኬሚካል)።
ጥቁር አንበሳ እና ጤና ሳይንስ፦ ህክምና፣ ፋርማሲ፣ ጤና መኮንን፣ የጥርስ ህክምና፣ ነርሲንግ።
ቢሾፍቱ፦ የእንስሳት ህክምና።
የማህበራዊ ሳይንስ (Social Science)፦
6 ኪሎ (ዋናው ካምፓስ)፦ ህግ፣ ቋንቋዎች፣ ጋዜጠኝነት፣ ፖለቲካ ሳይንስ፣ ሶሺዮሎጂ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊ፣ ስነ-ልቦና፣ ትምህርት።
FBE እና ኮሜርስ፦ አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ፐብሊክ አድሚኒስትሬሽን።
ስነ-ጥበብ (Alle School)፦ ስነ-ጥበብ፣ ቲያትር፣ ሙዚቃ፣ ዲዛይን።
የዶርምና የካፌ አገልግሎት
ከክልል የሚመጡ ተማሪዎች (መንግስት / ፕሬዚዳንሻል)፦ ነፃ የመኝታ እና የካፌ አገልግሎት ያገኛሉ።
የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፦ የዶርም እድላቸው ዝቅተኛ ነው (ተመላላሽ ይሆናሉ)።
በራስ ወጪ የሚማሩ ተማሪዎች፦ በወር 1,500 ብር ገደማ በመክፈል የዶርም አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ።
ምዝገባ
ምዝገባና ቲኬት፦ በ admission.aau.edu.et በመመዝገብ የ UAT ፈተና መግቢያ ቲኬት ማውረድ ይቻላል። | 2 386 |
| 8 | Teaching Aid 2019 garde -9.doc | 1 |
| 9 | https://www.facebook.com/share/p/1ENJPoBHRH/ | 1 879 |
| 10 | 📊 Academic Performance Report – Grade 12
Out of our Grade 12 students, the school achieved an 81.33% direct university admission rate.
🏆 Top Ten Students
1️⃣ 479 – Besufekad Beriso
2️⃣ 473 – Mohammed Abdella
3️⃣ 448 – Bikila Bedasa
4️⃣ 444 – Mohammed Sufiyan
5️⃣ 443 – Miftu Tesi
6️⃣ 441 – Edom Mesfin
7️⃣ 432 – Kibreab Yared
8️⃣ 432 – Rabira Girma
9️⃣ 430 – Eyuel Misikir
🔟 415 – Bitaniya Mesfin *(Social Science)*
🎓 Congratulations to all students for this remarkable achievement!
This milestone sets a strong benchmark for future academic success.
🙏 Special Thanks to Teachers
We deeply appreciate our teachers for their tireless commitment, guidance, and encouragement. Your dedication has played a vital role in this success and continues to inspire students to reach higher goals. | 3 576 |
| 11 | 🔔የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርቲፊኬት ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆኑ።
በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ያሳውቃል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
📌በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
📌ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
📌አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
Via
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት | 2 582 |
| 12 | http://Result.eaes.et | 631 |
| 13 | 📢 Attention Grade 12th Teachers
Dear Teachers,
Please prepare the exam questions for your subjects and send them directly to me on my personal Telegram account.
### 🗓 Summer Tutorial Class Examination Schedule (Grade 12)
- Tuesday, 19/12/2018 E.C
- Mathematics
- Biology
- Thursday, 21/12/2018 E.C
- English
- Physics
- Chemistry
✅ Make sure your questions are clear, fair, and aligned with the annual plan.
✅ Submit them on time so students can prepare well.
📌 Deadline for submission: 18/12/2018 E.C
Your cooperation is highly appreciated.
May the Almighty bless your efforts in guiding our students. 🌟 | 3 144 |
| 14 | 📢 Attention Grade 12th Teachers
Dear Teachers,
Please prepare the exam questions for your subjects and send them directly to me on my personal Telegram account.
### 🗓 Summer Tutorial Class Examination Schedule (Grade 12)
- Tuesday, 19/12/2018 E.C
- Mathematics
- Biology
- Thursday, 21/12/2018 E.C
- English
- Physics
- Chemistry
✅ Make sure your questions are clear, fair, and aligned with the annual plan.
✅ Submit them on time so students can prepare well.
📌 Deadline for submission: 18/12/2018 E.C
Your cooperation is highly appreciated.
May the Almighty bless your efforts in guiding our students. 🌟 | 1 |
| 15 | 📢 Notice to Grade 12 Students
Dear Students,
The Summer Tutorial Class Examination will be held next week:
🗓 Tuesday, 19/12/2018 E.C
- Mathematics
- Biology
🗓 Thursday, 21/12/2018 E.C
- English
- Physics
- Chemistry
✅ Please prepare well for each subject.
🌟 We wish you all the best in your exams! | 1 |
| 16 | Exceptional Grade 6 Regional Examination Results: 100% Pass Rate. 🎓✨
I am writing to express my deepest gratitude and pride upon reviewing our students' remarkable performance in the recent regional examinations. Achieving success at this level is never accidental; it is the direct result of relentless dedication, early mornings, late-night grading, and the genuine care you invest in our students every single day. 📚💡
To our teaching staff: Thank you for your mastery, patience, and unwavering commitment to academic excellence. 👩🏫👨🏫
To our support and administrative staff: Thank you for creating the safe, organized, and encouraging environment that allows learning to thrive. 🏫🤝
Our students earned these high marks, but you built the runway that allowed them to fly. 🛫
The official results for the regional examinations are now available, confirming that our students have achieved outstanding academic scores at our campuses in Adama and Dembi Dollo. 🌍📍
This accomplishment is a direct reflection of your hard work, expertise, and continuous encouragement. Behind every high score is a dedicated teacher and, of course, supportive guardians. 👨👩👧👦🏆
GALATOOMAA
Paulos Gemechu
Founding Principal
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02dd5DHL3WXdVhz9CdVUotzhj1Ew2RdxTLezzUQSH9zjpE7BUFR884o3PHK28f2YMrl&id=100064047512878 | 4 047 |
| 17 | No text... | 3 247 |
| 18 | Congratulations, Grade 12 Graduates! 🎓
Today we celebrate your hard work, determination, and success. As you step into the next chapter of your lives, may you embrace every opportunity with courage and confidence.
Special congratulations to our Ranked Students for your exceptional academic achievement. Your commitment to excellence has earned you this well-deserved recognition.
Dream big, work hard, stay humble, and never stop learning. The best is yet to come! 🌟🎉 | 3 059 |
| 19 | No text... | 1 953 |
| 20 | No text... | 821 |
