وَالسَّلَامُ عَلَىٰ مَنِ اتَّبَعَ الْهُدَىٰ
أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا ቁርኣንን አያስተነትኑምን؟ ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር፡፡
Show more265
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-1130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from تلاوات الشيخ د. ماهر المعيقلي
01:36
Video unavailableShow in Telegram
﴿كَلّا إِنَّها لَظى نَزّاعَةً لِلشَّوى تَدعو مَن أَدبَرَ وَتَوَلّى﴾
(لظى) اسم من أسماء جهنّم ؛
-قال قتادة : أي نزاعة لهامته ومكارم خلقه وأطرافه.
-وقال الضحاك : تبري اللحم و الجلد عن العظم حتى لا تترك منه شيء
-و قال الحسن : تحرق كل شيء منه ويبقى فؤاده نضيجاً.
تدعو الكافرين و المنافقين بأسمائهم المعرضين عن طاعة الله و تولّوا عن كتابه و جمعوا أموالهم و لم يؤدوا حق الله منها
❤ 1
يَا بَنِي آدَمَ إِمَّا يَأْتِيَنَّكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي ۙ فَمَنِ اتَّقَىٰ وَأَصْلَحَ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
የአዳም ልጆች ሆይ! ከእናንተ ውስጥ በናንተ ላይ አንቀጾቼን የሚያነቡ መልከተኞች ቢመጧችሁ ከእናንተ ክሕደትን የተጠነቀቁና መልካምንም የሠሩ በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፡፡ እነሱም አያዝኑም፡፡
( صورة الأعراف ٣٥)
T𝙚« https:/
/t.me/umunewal_Asslefiya
وَالسَّلَامُ عَلَىٰ مَنِ اتَّبَعَ الْهُدَىٰ
أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا ቁርኣንን አያስተነትኑምን؟ ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር፡፡
👍 1
«ሴቶች አስቡበት !!»
ልስላሴ የተቆራኘው የሴት ልጅ ንግግር ቀልበ በሽተኛ ወንዶች ብልግናን እንዲያሥቡ የሚገፋፋ ከሆነ ግድፈት ያለው አለባበስ ሲጨመርበት በወንዶች ቀልብ ላይ የሚፈጥረውን ተጽእኖ አስቡት።
{ فَلَا تَخۡضَعۡنَ بِٱلۡقَوۡلِ فَیَطۡمَعَ ٱلَّذِی فِی قَلۡبِهِۦ مَرَضࣱ وَقُلۡنَ قَوۡلࣰا مَّعۡرُوفࣰا }
=
𝐓𝐞« t.me/abuUseyminabdurehman02:04
Video unavailableShow in Telegram
..
فَاجْعَلْ أَفْئِدَةً مِّنَ النَّاسِ تَهْوِي إِلَيْهِمْ ،،
Repost from 💎🌹 النساء الجميلات يغطين قلوبهن بالتواضع💎🌹
Photo unavailableShow in Telegram
#እውነቱን ልንገረህ እኔስ አልመረጥህም!!!#
ሱናውን እየተውክ ፋሽን ከተከተልክ
ሱና ካሳፈረህ ፋሽን ታስደሰተክ
ከመስመሩ ወጥተህ ከተጠናበረክ
የከሀድን መንገድ መንገድህ ካረክ
አላህን ካልፈራህ ሱጁድ ካላረክ
ፍትህን የወንድ ፊት መስመሰል ካልቻልክ
ሱሪህ ተዝለፍልፎ መሰብሰብ ካቃተህ
ሽርክ እየጣፈጠህ ተውሂድ ከመረረህ
ወሏሂ አልመረጥህም አሏህ ይሁንህ‼️
ምን ሀብት ቢኖርህ ብትረፈረፍህ
አሏህን ያልታዘዝክ እድህ ያለህ ከንቱ
አኡዙቢሏህ ከእደትስ አይነቱ
✍️እሙ ሙአዝ
عن صهيب بن سنان رضي الله عنه قال :
قال رسول الله ﷺ :
"عَجَبًا لِأمْرِ المُؤْمِنِ ، إنَّ أمْرَهُ كُلَّهُ خَيْرٌ ، وَلَيْسَ ذَاكَ لِأحَدٍ إلَّا لِلمُؤْمِنِ ؛ إنْ أصَابَتْهُ سَرَّاءُ شَكَرَ فَكَانَ خَيْرًا لَهُ ، وَإنْ أصَابَتْهُ ضَرَّاءُ صَبَرَ فَكَانَ خَيْرًا لَهُ".
صحيح مسلم.
Photo unavailableShow in Telegram
اللهم انصر اخواننا في فلسطين
أَمْ حَسِبْتُمْ أَن تَدْخُلُوا الْجَنَّةَ وَلَمَّا يَأْتِكُم مَّثَلُ الَّذِينَ خَلَوْا مِن قَبْلِكُم ۖ مَّسَّتْهُمُ الْبَأْسَاءُ وَالضَّرَّاءُ وَزُلْزِلُوا حَتَّىٰ يَقُولَ الرَّسُولُ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ مَتَىٰ نَصْرُ اللَّهِ ۗ أَلَا إِنَّ نَصْرَ اللَّهِ قَرِيبٌ
በእውነቱ የእነዚያ ከበፊታችሁ ያለፉት (ምእምናን መከራ) ብጤ ሳይመጣችሁ ገነትን ልትገቡ ታስባላችሁን? መልክተኛውና እነዚያ ከርሱ ጋር ያመኑት «የአላህ እርዳታ መቼ ነው?» እስከሚሉ ድረስ መከራና ጉዳት ነካቻቸው፤ ተርበደበዱም፡፡ ንቁ! #የአላህ_እርዳታ_በእርግጥ_ቅርብ ነው (ተባሉም)፡፡
😢 1
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا عَلَيْكُمْ أَنفُسَكُمْ ۖ لَا يَضُرُّكُم مَّن ضَلَّ إِذَا اهْتَدَيْتُمْ ۚ إِلَى اللَّهِ مَرْجِعُكُمْ جَمِيعًا فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁን (ከእሳት) ያዙ፤ (ጠብቁ)፡፡ በተመራችሁ ጊዜ የተሳሳተ ሰው አይጎዳችሁም፡፡ የሁላችሁም መመለሻ ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡
(صورة المائدة ١٠٥)
https://t.me/umunewal_Asslefiya
وَالسَّلَامُ عَلَىٰ مَنِ اتَّبَعَ الْهُدَىٰ
أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا ቁርኣንን አያስተነትኑምን؟ ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር፡፡
00:46
Video unavailableShow in Telegram
﴿وَذَا النّونِ إِذ ذَهَبَ مُغاضِبًا فَظَنَّ أَن لَن نَقدِرَ عَلَيهِ فَنادى فِي الظُّلُماتِ أَن لا إِلهَ إِلّا أَنتَ سُبحانَكَ إِنّي كُنتُ مِنَ الظّالِمينَ﴾
•القارئ: أ.د. #عبدالله_الجهني
التلاوة كاملة
❤ 1