ቃለ ዐዋዲ አዳማ አጥቢያ
Open in Telegram
“ጌታ ቅርብ ነው። ይህ የውሉደ ብርሃን አዳማ አጥቢያ የሚድያ አገልግሎት ነው። አገልግሎቱን መደገፍ ለምትፈልጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000652067097 በብርሃን ባንክ 1600080066739 (W.B.Y) Wulude Birhan Yekirstos Betekrstian Adama Atbiya
Show more411
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-330 days
Posts Archive
ሀያ አራቱ ሽማግሌዎች በዙፋን ላይ በተቀመጠው ፊት ወድቀው ከዘላለም እስከ ዘላለም በሕይወት ለሚኖረው እየሰገዱ ጌታችንና አምላካችን ሆይ አንተ ሁሉን ፈጥረሃልና ስለ ፈቃድህም ሆነዋልና ተፈጥረውማልና ክብር ውዳሴ ኃይልም ልትቀበል ይገባሃል እያሉ በዙፋኑ ፊት አክሊላቸውን ያኖራሉ።ራእይ 4፥10-11
ነገ ማለዳ ሦስት ሰዓት ጀምሮ አይቀርም ክብር ውዳሴ የሚገባውን ኢየሱስን በጉባኤው መካከል ስሙን ከፍ እናደርጋለን የእግዚአብሔር ቃል በሕያው መንፈሱ በሥልጣን ይሰበካል በፍጹም እንዳይቀሩ አብረን በጌታ ፊት እንሁን
ከነገ ዕረቡ ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በቃለ ዐዋዲ አዳማ አጥቢያ የጾም እና ፀሎት ደግሞም ልዩ መርሃ ግብር አገልግሎት ይጀመራል እንዳይቀሩ
ለሕያውና ለእውነተኛ አምላክም ታገለግሉ ዘንድ፥ ከሙታንም ያስነሳውን ልጁን እርሱንም ኢየሱስን ከሚመጣው ቍጣ የሚያድነንን ከሰማይ ትጠብቁ ዘንድ፥ ከጣዖቶች ወደ እግዚአብሔር እንዴት ዘወር እንዳላችሁ ይናገራሉ።”
1ኛ ተሰ 1፥9-10 ነገ ማለዳ ሦስት ሰዓት ጀምሮ በአዳማ ቃለ ዐዋዲ አይቀርም ከሚመጣው ቁጣ የሚያድነንን ኢየሱስን ስሙን ከፍ እናደርጋለን እግዚአብሔር አብንም በኢየሱስ ስም እያመሰገንን ለስሙ እንዘምራለን መጽሐፍ እንደሚል
1 ዜና 16÷8
እግዚአብሔርን አመስግኑ ስሙን ጥሩ ለአሕዛብ ሥራውን አውሩ።
ተቀኙለት ዘምሩለት ተአምራቱንም ሁሉ ተናገሩ።በቅዱስ ስሙ ተጓደዱ እግዚአብሔርን የሚፈልግ ልብ ደስ ይበለው። እግዚአብሔርን ፈልጉት ትጸናላችሁም ሁልጊዜ ፊቱን ፈልጉ እንደሚል ኑ አብረን የእግብሔርን ፊት እፈልግ እንጸናለንና
