መርዕድ - አማራ
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Data loading in progress...
በፋሺስታዊው የኦሮሙማ ቡድን በነገደ አማራ ሕዝብ ላይ በታወጀው ወታደራዊ ኢኮኖሚያዊና መረጃዊ ጦርነት የአማራን ድምጽ ለመዝጋት የተወሰዱ የእፈና እርምጃዎች ውድ ወገኖች፣ ውድ እድምተኞችና ውድ አንባቢያን በሙሉ፣ በያላችሁበት ሁሉ ሰላማችሁ የተጠበቀ ይሁን እያልኩ ወደዛሬው አርእስት ሳመራ የአማራን ሕዝብ ድምጽ ለማፈን በተወሰዱ ሕገ ወጥ የአፈና እርምጃ ከተዘጉት ሚዲያዎች ውስጥ የሶስቱን ሚዲያዎችን ታሪክና ለምንና እንዴት ኢላማ እንደተደረጉ በመግለጽ በመደምደሚያዬ ላይ ይህንን ጥቃት ከመከላከልና ብሎም ከማስቀረትም አንጻር የዚህን ፔቲሽን ሚናን በመጠቆም እቌጫለሁ - ውድ ግዜያችሁን ሰውታችሁ በዚህ ዘመቻ ላይ በመሳተፍ ፔቲሽኑን በፊርማ፣በማሰራጨት፣ ስርጭቱ እንዲሰፋና እንዲጨምር ደግሞ በገንዘብ አስተዋጾኦ ላደረጋችሁና እያደረጋችሁ ላላችሁ ውድ ወገኖች በሙሉ የከበረ ልባዊ ምስጋናዬን እየገለጽኩ አሁንም ፔትሺኑ የተከፈተበትን ዓላማ ግብ ይመታ ዘንድ የእናንተ አስተዋጾኦና ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ መሆኑን በመግለጽ ተሳትፎእችሁን አጠንክራችሁ እንድትቀጥሉ በድጋሚና በታላቅ አክብሮት አደራ እላለሁ። ውድ ወገኖች ለምንድነው ስርዓቱ የአማራን ድምጾች ማፈን የፈለገው ?? በተለይም ተመርጠው ከተዘጉት በርካታ ሚዲያዎች ውስጥ ይህ ፔቲሽን ለምን እና እንዴት አድርጎ ነው የሶስት ሚዲያዎችን - ኢትዮ360 ሚዲያ ፣ የጋዜጠኛ አበበ በለው አዲስ ድምጽና የባሮን ቲውብ ቻናል መርጦ ለማቅረብ የበቃው የሚሉትን ጥያቄዎች የሚመልስ ምጥን ዘገባን በማስቀደም ልጀምር፣ ♦️ የአማራን ድምጽ ለማፈን ለምን አስፈለገ?? እንዴትስ ተቻለ?? ማንኛውም አፈና ተግባራዊ ሆኖ ተፈጻሚ የሚሆነው የእንድ አፋኝ ቡድን፣ ኋይል ድምጹ እንዳይሰማ ማፈን አለብኝ ብሎ በሚወስደው የአፈና እርምጃ ምክንያት ብቻ የሚከሰት ክስተት ሳይሆን የታፋኙ ወገን አፈናውን ተቀብሎ…
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.