አማራ/ፋኖ
Open in Telegram
እንኳን ወደ አማራ/ፋኖ ቻናል መጡ! ይህ የአማራን ተጋድሎ ለማጠናከር እና አንድነታችንን ለማጎልበት የህዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ነፃነትን ለማወጅ ወቅታዊ መረጃዎችን የምናቀርብበት የአማራ/ፋኖ ቻናል ነው። አማራ የሆንክ ሁሉ join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት ማግኘት ይቻላሉ። ድል ለአማራ! አማራነት ወይም ሞት!
Show more849
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
849
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
የአብይ አህመድ ወራሪ ኃይል ጭካኔን ተመልከቱ
================================
ሰሞኑን በራያ ቆቦ ግንባር አንዲት የአማራ እናት የምስራቅ አማራ ፋኖ አባል የነበር ልጃቸውን ፎቶ ቤታቸው ግድግዳ ላይ የተሰዋ ልጃቸውን ፎቶ ሰቅለዋል:: ልጃቸው የተሰዋው ከትግሬ ወራሪ ጋር በተደረገ ውግያ በላጎ ተራራ ላይ ነው::
የፋሽስቱ አብይ አህመድ ወራሪ ሰራዊት ቤት ለቤት እየገባ ፋኖ ልጃችሁን አምጡ እያለ ሰዎችን በዱላ ሲደበድብ ከዚች እናታችን ቤት ይገባል:: ቤት ሲገባም በላጎ ተራራ ላይ የተሰዋውን ልጃቸውን ፎቶ ያገኛል:: ከዚያም በሗላ እናትየዋን በዱላ በመቀጥቀጥ ልጅሽ ፋኖ ነው በአስቸኳይ አምጭው እያለ ይቀጠቅጣቸዋል:: እናትየዋም ልጀ ከትህነግ ጋር በተደረገ ውጊያ ሞቶብኛል ብትላቸውም የፊጥኝ አስረው በዱላ እየቀጠቀጡ ለ 3 ደፈሯት:: መድፈራቸውም ሳይንሳቸው እግርና እጇን ሰባብረው ሴትየዋን እንዳትድንም: እንዳትሞት አድርገው ጥለዋት ሄዱ::
የአብይ አህመድ ወራሪ መንጋ ጭካኔ ከምናስበው በላይ በአማራ ህዝብ ላይ የዘር ፍጅት እየፈፀመ ነው!!!
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
#AMHARA
ወታደሩን ከመሠረታዊ ውትድርና ይልቅ ሴቶችን የመድፈር ስልጠና የሚሰጡት ይመስላል። ኢሰመኮ ከሐምሌ ወር ጀምሮ 200 የአማራ ሴቶች መደፈራቸውን ሪፖርት ባወጣ በማግስቱ ጎንደር ላይ አንዲት የውጭ ዜጋ በፋሽስቱ መከላከያ ሠራዊት ተደፍራለች። ጉዳዩን ይፋ እንዳታወጣው እነ ብርሃኑ በቀለ ብዙ ሚሊዮን ካሳ ለመክፈል እየተደራደሯት እንደሆነ መረጃ ደርሶናል። አብዛኞቹ የውጭ ኢምባሲዎች ለዜጎቻቸው አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ የላኩበት አንደኛው ምክንያት ይሄ ነው። ይሄ ቆሻሻ ጥንብ አንሳ ሠራዊት ቆስሎ የምታክመውን ነርስ ሳይቀር በቡድን የደፈረ የአረመኔ ስብስብ ነው።
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ባንዳዎች ማፅዳት ተጠናክሮ ቀጥሏል‼️
ደጀን!
በደጀን ጉባያ ጠላትን መንገድ እየመሩ ወጣቶችን እየነጠቆሙ ሲያስረሽኑ የነበሩ 5 ባንዳዎች ባልታወቁ ሀይሎች ወደ ሲኦል ተሸኝተዋል:: ሶስቱ የቀበሌ ሊቀመንበሮች ሲሆኑ ሁለቱ መከላከያን እየመሩ ህዝብን ያስወጉ የአካባቢ ፖሊሶች ናቸው::
ደብረብረሀን!
ከትላንት በስተያ በደብረብረሀን የፋኖ ሀይልን ሲያስበሉ የነበሩ ሶስት ባንዳዎች ጠባሴ ቀበሌ ላይ ባልታወቁ ሀይሎች ተሰናብተዋል::
አማራን እያስወጋ የሚዘልቅ ባንዳ የለም‼️
ድል ለአማራ💪
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ደራ ‼️
በሸዋ ሰላሌ ሀገረ ስብከት በሚገኘው ደራ ወረዳ በአገዛዙ የሚዘወሩ የታጠቁ ኃይሎች በደረሰ ጥቃት
* 3 አብያተ ክርስቲያናት መቃጠላቸው እና
* ከ10 በላይ አገልጋይ ካህናት መገደላቸው ተገልጿል።
በምእመናን ላይ እየደረሰ ያለው ግድያ እንደቀጠለ ገልጸው በደራ ወረዳ ሕገ ወጥ ታጣቂዎቹ ባደረሱት ጥያት ከ400 በላይ የኦርቶዶክሳውያን ቤቶች መቃጠላቸውም ነው የተገለጸው።
ታጣቂዎቹ ባደረሱት ጥቃት ከ8 ወረዳዎች በላይ የሚሆኑ የሚሆኑ በርካታ ዜጎች ከአካባቢያቸው ተሰደው ወደ አጎራባች ከተሞች እንደሚገኙ ፤ በከተማው የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያንን ደግሞ አግተው ገንዘብ እየጠየቁ መሆኑም ተመላክቷል።
ችግሩን ለመፍታት የሚመለከተው አካል ምንም አይነት ጥረት እያደረገ ባለመሆኑ የምእመናኑ የመኖር ህልውና በአደጋ ውስጥ እንደሚገኝ ለከባድ እንግልትም መዳረጋቸው ነው የተገለጸው።
በሸዋ ሰላሌ ሀገረ ስብከት በሚገኘው ደራ ወረዳ በታጠቁ ኃይሎች ኦርቶዶክሳውያን ላይ ተኮር በሆነ መልኩ በተፈጸመው ጥቃት በተለይም በገጠሩ ክፍል የሚገኙ አብዛኞቹ አብያተክርስቲያናት መዘጋጀታቸውን እና በደረሰው ጉዳት ቤተክርስቲያን አገልግሎት መስጠት መቆሙም ተገልጿል ሲል ማኅበረ ቅዱሳን ዘግቧል።
ከውጪ ጠላቶቻችን ሰይጣናዊ ፀረ ሀይማኖት ተልእኮ ይዞ የሚወራጨውን የብልፅግና አገዛዝ ማስወገድ የፅድቅ ስራ ነው‼️
21/2/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
አጫጭር መረጃዎች
#ሸበል በረንታ!
በሸበል በረንታ የዱሀ ከተማ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የነበረው የኦነግ መከላከያ በትላንትናው እለት ለሁለት ተከፋፍሎ አንደኛው ሀይል ወደ #ቢቸና መንገድ ሲወጣ ሌላው ወደ በቅርብ ርቀት የምትገኝ #ኮሸሽላ የምትባል ቀበሌ እንዳረፈ የመረጃ ምንጮች ገልፀዋል::
#ራያ!
በራያ ለጋይሶራ በአድማ ብተናና ሚሊሻ እየተመራ በትላንትና እለት የገባው ገዳይ ቡድን በነበልባሎቹ ፋኖዎች በገባበት በኩል ተመልሷል:: አንድ የፋኖ አመራር አለ ብለው ቢገቡም ያሰቡት ሳይሳካ ቀርቷል::
#መርሳ!
በሰሜን ወሎ መርሳ በነበልባሉ ፋኖና በአብይ አህመድ ኦነግ መንጋ መካከል ውግያ እየተካሄደ ይገኛል::
ድል ለፋኖ💪
15/2/16
የመረጃ ምንጭ አማራጮች
1.ንስር አማራ
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
መረጃ ደጀን..!
ከደጀን ከተማ በ25 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው በሰብሸንጎ ቀበሌ እና ጉበያ መሻገሪያ በሆነው ሙጋ ወንዝ ላይ በክንደ ነባልባሉ ፋኖ እና በኣገዛዙ ወታደሮች መካከል ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ ውጊያ እየተደረገ ይገኛል። ውጊያው በድሽቃ እና በዙ 23 እንዲሁም ሞርታር የታገዘ ነው።
አገዛዙም ተጨማሪ ሃይል እያስገባ ነው።
ድል ለፋኖ💪
30/1/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ጎጃም መሄዴ ነው ዘመነን ፈልጌ፣
ወሎ መሄዴ ነው ምሬዋን ፈልጌ፣
ሸገር መሄዴ ነው ደሳለኝን ብየ፣
ሁሌም እሄዳለሁ ክርስቲያንን ብየ፣
ጎንደር መሄዴ ነው መሳፍንትን ብየ፣
እጓዛለሁ እንጅ ጓዜን አንጠልጥየ፣
ለአማራ እዋጋለሁ ምሽጌን መሽጌ፣
አደራ ብሎኛል አሳምነው ፅጌ።
ድል ለአማራ ህዝብ! ቢያንስ ለ10 ሰው ሸር ያድርጉ!
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafase xno_amarafano8,
t.me/amarafano_amarafano
849
🔥🔥የዛሬ የድል ዜናዎች‼️
በአማራ ክልል በጎጃም ሰሞኑን ትንቀነቅ ሲደረግባቸው የነበሩ ከ23 በላይ ከተሞች በነበልባሉ ፋኖ ቁጥጥር ስር ዉለዋል!
የእምዬ ሚኒልክ የመጀመሪያውን ቤተመንግስት መቀመጫ የሆነችውን አንኮበርን ከወራሪው የአብይ አህመድ ሰራዊት ጀግናው የአማራ ፋኖ ነፃ አውጥቶታል። ሸዋሮቢትን ጨምሮ በመላው አማራ ግዛቶች የአማራ ፋኖ ብዙ ቦታዎችን ተቆጣጥሯል!
አምላክ የተሰለፈው ከማን ጋር እንደሆነ ግልፅ ነው 🙏
ድል ለነፍጠኛው💪
6/1/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
በጣም ይጋጫል! ውሸትም ነው!
= በጌታቸው ሽፈራው =
ፋኖ በአራት ቀን ተሸነፈ ወዘተ ብለው ፕሮፖጋንዳ አሰራጩ። አሁን ደግሞ ወለጋ ድረስ ገብቶ ንፁህ ገደለ እያሉ ነው። የሚፈልጉትን ፕሮፖጋንዳ እንጅ ትናንት ያሉት ከዛሬው ይጋጫል ብለው አይጠነቀቁም። እነ ብርሃኑ ጁላ አማራ ክልል ላይም ስጋት አይሆንም ብለው፣ የቀረን የለም ብላችሁ ወለጋ ገብቶ ጨፈጨፈን? በእርግጥ ጫላ የተባለው ዘፋኝም ሰው አቁስሎ ሲሮጥ መኪናው ቢጋጭበት ፋኖ መታኝ ነው ያለው። የጫላን የአዲስ አበባ ውሸት ወደ ወለጋ ወሰዳችሁት። ውሸት ነው። ይጋጫልም!
የተፈገውም የናዚ ማጎሪያ ካምፖች ሲጋለጡባችሁ አቻ ፍለጋ ነው! ያ ሰቆቃ ሲወጣ ማስቀየሻ ነው። ጭካኔያችሁን ለመሸፈን ራሳችሁ ሺህ ኦሮሞ አትገሉም አይባልም። ማስቀየሻ ያደረጋችሁት ግን ውሸት ነው! ይጋጫል።
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ቋሪት ውጊያ ተጀምሯል!
የአብይ አህመድ ወራሪ ቡድን በጎጃም ቋሪት ነጭ ውሃ ና አለሳት በህብ ላይ ከባድ ጦርነት ከፍቷል። ሞርተር ዲቃና መትርየስን ጨምሮ የተለያዩ ከባድ መሳሪያዎችን ወደ ህዝብ እየተኮሰ ይገኛል። ቋሪት ጦርነት ከተጀመረ እስከ አሁኗ ሰዓት ድረስ በፋኖ እጅ ትገኛለች።
ቋሪትን ለመቆጣጠር የአብይ ሰራዊት በሶስት ግንባር ጦርነት ከፍቷል። አንደኛው ግንባር በደጋዳሞት መውጫ አለሳት ላይ፣ ሁለተኛው ግንባር ወደ ጅጋ መውጫ ዝንድብ አካባቢ፣ ሶስተኛው ግንባር ወደ አዴት መውጫ በኩል ኮሶበር የምትባል ቦታ ላይ ከባድ ጦርነት ከፍቷል።
የሰከላ ፣የአዴትና ሌሎች ወረዳ ፋኖዎች በአፋጣኝ እገዛ አድርጉ!
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
#መረጃ_ ጎጃም
ዛሬ በ5/1/2016 ዓ.ም ጠዋት 1:20 አካባቢ መነሻዉ ያልታወቀ የጠላት ኃይል አዴትን አልፍ ብላ በምትገኝ ልዬ ቦታ (ጎሽዬ) ወደ ቋሪት፣፥ ሰከላ በሚያዋስን መስመር ላይ ሰፍረዉ እንደሚገኙ የመረጃ ምንጮች ጠቁመዋል።
ይህ የጠላት ኃይል ሰከላና ቋሪት በአማራ ፋኖ ቁጥጥር ስር በመሆናቸዉ እነዚህን ቦታዎች ለመያዝ በቲሊሊ ሰብረዉ ለመግባት ከ20 ቀን በላይ ሰፍረዉ ይገኛሉ ተብሏል። ይህ ያልተሳካለት መንጋ በአዴት በኩልና በቲሊሊ ገፍቶ ወደ ቋሪትና ሰከላ ለመግባት በአራት አቅጣጫ ቦታ ለመያዝ አሰፍስፎ ይገኛል ተብሏል።
በቲሊሊና በአዴት በኩል ጎሽዬ የተቀመጠው የጠላት ኃይል በእግረኛ ቆርጦ ሊገባ ስለሚችል መላዉ የአማራ ህዝብ እና ፋኖ ጥብቅ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ ተደርጓል !!!
5//01/2016
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖች በሙሉ እንኳን ለ2016 የዘመን መለወጫ በዓል አደረሳችሁ. መጪው አዲስ አመት ሀገራችን ኢትዮጵያ ከመቼውም ጊዜ በላይ ከገባችበት እጅግ ውስብስብና ፈታኝ ችግር ውስጥ ወጥታ የምናይበት የሰላምና የአንድነት ብሩህ ዘመን ይሆን ዘንድ ልባዊ ምኞቴ ነው።
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌻2016🌻መልካም🌻አዲስ አመት🌻
🌻🌻🌻
መልካም🌻አዲስዓ መት
መልካም🌻 አ🌻ዲ🌻ስ
መልካም 🌻 ዓ🌻መ🌻ት
ለወዳጄ 🌻 ዓ🌻መ🌻ት
🌻🌻🌻🌻 አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
ዓ🌻መ🌻ት 🌻🌻🌻🌻
🌻መ🌻ል 🌻ካ🌻ም🌻🌻🌻🌻
🌻አ🌻ዲ🌻ስ🌻ዓ🌻መ🌻ት 🌻
🌻 🌻 🌻
🌻መል🌻🌻🌻ካም🌻
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
🌻መ🌻ል🌻ካ🌻ም🌻
🌻 🌻 🌻
🌻🌻አዲስ
🌻🌻🌻አመት
🌻🌻መ🌻ልካም
🌻🌻አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
አዲስ🌻ዓመት
🌻መልካም 🌻 አዲስዓመት
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
አዲስዓመት🌻ለወዳጄ🌻🌻
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🌻🌻መ🌻ል🌻ካ🌻ም🌻🌻
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻 ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ
አ🌻ዲ🌻ስ
አ🌻ዲ🌻ስ
አ🌻ዲ🌻ስ
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🌻🌻መ🌻ል🌻ካ🌻ም🌻🌻
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
አ🌻ዲ🌻ስ ዓ🌻መ🌻ት
🌻🌻መ🌻ል🌻ካ🌻ም🌻🌻
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🇪🇹ሀገራችን ሰላም የምትሆንበት 🙏 🕊🌻🌻
🌻🌻🌻 ያሰብነው የሚሳካበት 🌻🌻
🌻️🌻🌻 🌻🌻
🌻የካሳ🌻የሰላም🌻የጤና🌻የበረከት🌻🌻️
🌻🌹🌾ዓመት 💐🌷ይሁንልን።🌻🕊🌻🌻
849
ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓይ
በርካታ ቁጥር ያለው የመከላከያ ሰራዊት በአይሱዚዎች ተጭኖ ከጦላይ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ተቋም ወደ አማራ ክልል ለመግባት አባይን ተሻግሮ ጉዞ ጀምሯል። ወታደሮቹ በብዛት ህፃናቶች ናቸው። ጉዟቸው በጎጃም መስመር በኩል ነው። እስከዚያው እየደወላችሁ ለፋኖዎች ዝግጁ እንዲሆኑ መረጃውን አድርሱ!
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
#ሰበር_ዜና
ከአማራ ህዝባዊ ግንባር የተላለፈ ጥሪ..‼️‼️
1). በመከላከያ ስም የተላከው ወራሪ ቡድን የኦነግ ሀይል በገባባቸው ቦታዎች አካባቢወች ሙትና ቁስለኛ እየሆነ ይገኛል ።
ነገርግን ሰራዊታችን ማንኛውም ከኦነግ ሰራዊት ውጪ ማለትም ከሶማሌ፣ ከአፋር ፣ከጋንቤላ ፣ከደቡብ ፣ከቤንሻንጉል ክልሎች የተማረኩና የቆሰሉ ምርኮኞች ተገቢውን እንክብካቤ እየተደረገላቸው ወደ እየመጡበት እንዲመለሱ እያደረገ ነው ።
2). የሸኔ ገዳይ ቡድን ምርኮ ግን አብይ አህመድ በመከላከያ ስም ወደ አማራ ክልል ያስገባውን ወራሪ ቡድን እስካላስወጣ ድረስ ምርኮኞቹ አይለቀቁም። እንዳስፈላጊነቱም ከዚህም የከፋ እርምጃ እንደምንወስድ ማሳሰብ እንፈልጋለን ።
3). ለኦሮሞ ህዝብ የምናስተላልፈው ጥሪ ይኸው ፋሽስት ና አምባገነኑ አብይ አህመድ ለራሱ ስልጣን ማስጠበቂያ ሲል ምስኪን የኦሮሞ ወጣቶችን እየማገደ በመሆኑ የኦሮሞ ህዝብ ይህንን አውቆ ልጆቹን ከአጉል እልቂት እንዲታደጋቸው ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
ነሃሴ 24 ቀን 2015 ዓ.ም
ለፈጣን ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ሰበር የድል ዜና❕
እንደ አበደ ዉሻ የሚያክለፈልፈዉ የአማራን ህዝብ ደም መጣጭ የሆነዉ ሰዉ በላዉ #የኦነግ_ገዳይ መንጋ ዛሬ በጠዋት በ21/12/2015 ዓ.ም ብዛት በቁጥር 4 ሙሉ ኦራል እጭቅ ብሎ የሞላ የኦነግ መንጋ መኪና የጫነና 1 ፒክ አፕ የኦነግ መንጋ የጦር መሪዎች የጫነ #ከጋሸና ወደ #ላሊበላ በመገስገስ ላይ እያለ በነበልባሉ #ፋኖ በአሳምነዉ ፅጌ ቅጥቅጥ ትዉልድ ላስታ አሳምነዉ ፅጌ ብርጌድ ፋኖ ድብኮ አለፍ ብሎ በሚገኘዉ ቆጋ ወንዝ ላይ ሙሉ ለሙሉ ብዛት አምስቱም(5) የኦነግ ገዳይ የያዘ መኪና አንድ ሰዉ በላ የኦነግ ገዳይ መንጋ ሳይቀር ሙሉ ለሙሉ ዶግ አመድ ሁኗል ሲሉ ላስታ አሳምነዉ ፅጌ ብርጌድ ፋኖ መረጃዉን አድርሷል። ከእምነት ተቋማት ሳይቀር የተጣላ የኦነግ መንጋ መጨረሻ ከዉሻ ሞት የባሰ ነዉም ተብሏል።
መረጃ ከወሎ ( ቆጋ )
ለፈጣን ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ጎጃም አሁንም ትንቅንቅ ላይ ነው‼️
የበላይ ዘለቀ ልጅ፣ የመንገሻ ጀምበሬ ትውልድ አገዛዙን ገጥሞ ቅንድቡን እየላጨው ነው።
የአጼ ገላውዴዎስ፣ የእቴጌ ሰብለወንጌል ሀገር ጎጃም.... በጅምላ ጨራሽ መሣሪያ የታገዘ ጦርነት ቢከፈትበትም እጅ አልሰጥም ብሎ እየተፋለመ ነው።
ቡሬ 💪💪
አማኑኤል 💪💪
ደምበጫ 💪💪
ፍኖተሰላም 💪💪
ቢቸና 💪💪
ንጉሥ ተክለ ሃይማኖትን... ተድላ ጓሉን... ደጃች አያሌው መሸሻን... ሃይለየሱስ ፍላቴን ያበቀለ ምድር ለኦሮሞ ወራሪ አራዊት አይንበረከክም💪💪
ድል ለአማራ🟩🟨🟥
ለፈጣን ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
የኦሕዴድ ብልፅግና የአማኑኤል ከተማን ሕዝብ በጦር ጀት ደበደበ ።
በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን አማኑኤል ወረዳ የወረዳዋን ከተማ ነዋሪ በቀን 12/12/2015 ዓ.ም በጦር ጀት እና በከባድ መሳሪያ መጨፍጨፉ ተሰምቷል። የብልፅግና አገዛዝ አማኑኤል ከተማ ዙሪያ የከባቢት የምትባል አካባቢ በጦር ጀት የአርሶ አደር ቤት ደብድቦ ሁለት ሰዎች ሕይወታቸው አልፏል ። አገዛዙ በሰማይ በምድር በሚጠቀመው ከባድ መሳሪያ ቀሳውስት ፣ ዲያቆናት ፣ቤተ ክርስቲያን አስቀዳሽ የነበሩ ንፁሐን እና ሕፃናትን መጨፍጨፉን የአይን እማኞች ተናግረዋል።
እንደ መረጃ ሰጪዎቹ የኦሕዴድ ብልፅግና ጦር የአማኑኤል ከተማ ነዋሪን በቀን 11/12/2015 ዓ.ም 2:30 (ሁለት ስዓት ከሰላሳ ደቂቃ ) ላይ ጦርነት የከፈተበት ሲሆን እስከ ቀን 13/12/2015 ዓ.ም 4:00 ድረስ በቆየው ጦርነት በርካታ ንፁሐን ተገድለዋል ።
የኦሕዴድ ብልጽግና ጦር በከባድ መሳሪያ የጨፈጨፋቸውን ንፁሐን አስክሬን አላስነሳም ማለቱን የአይን እማኞች ተናግረዋል። በዚህም ለሶስት ቀን በከባድ መሳሪያ የጨፈጨፋቸው ንፁሐን አስክሬን ባለ መነሳቱ የሟቾችን ቁጥር ማወቅ አልተቻለም ብለዋል።
በተጨማሪም አማኑኤል ከተማ አካባቢ ሳሲ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ጠበል ይጠበሉ ነበሩ ንፁሐን ተገድለዋል ያሉ ሲሆን የአማኑኤል ከተማ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጥበቃ በኦሕዴድ ብልፅግና ጦር መገደሉን ተናግረዋል። የኑሪት በምትባል አካባቢ የተጣለው ከባድ መሳሪያ በርካቶችን ሲያቆስል በእለቱ የሰው ሕይወት አለማለፉ ተነግሯል ። የአገዛዙ ጦር ከጭፍጨፋው የተረፈውን ነዋሪ በየቤቱ እየገባ እየዘረፈን ነው ሲሉ ተበዳዮቹ ተናግረዋል።
የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት የኦሕዴድ ብልፅግና ጦር የአርሶአደሩን በሬ እያረደ እየበላ የተረፈውን በጥይት እየገደለ ነው። በከተማዋ ከኦሮሚያ ክልል በኦነግ ሸኔ ምክንያት እና አዲስ አበባ በአገዛዙ የጫካ ፕሮጀክት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ በርካታ አማራዎች የተጠለሉባት ናት ።
የአማኑኤል ከተማ ነዋሪ ከአዲስ አበባ ከተማ ሕዝብ ጋር በስፋት የንግድ ልውውጥ የሚያደርግ በመሆኑ ኦነግ ሸኔ በተባለው ሀይል የእገታ እና ግድያ ሰለባ መሆኑንም ነዋሪዎች አውስተዋል ። አማራን ጨርሼ አጠፋለሁ በሚል እብሪት ከቤታችን ድረስ የመጣውን ገዳይ ቡድን ዝም ብለን አንታረድም በማለት የአካባቢው ማህበረሰብ እልህ አስጨራሽ ትግል አድርጓል ። የኦሕዴድ ብልፅግና ቡድን በብአዴን ታላቅ ድጋፍ የአማራን ሕዝብ እየጨፈጨፈ ይገኛል ።
ለፈጣን ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
