አማራ/ፋኖ
Open in Telegram
እንኳን ወደ አማራ/ፋኖ ቻናል መጡ! ይህ የአማራን ተጋድሎ ለማጠናከር እና አንድነታችንን ለማጎልበት የህዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ነፃነትን ለማወጅ ወቅታዊ መረጃዎችን የምናቀርብበት የአማራ/ፋኖ ቻናል ነው። አማራ የሆንክ ሁሉ join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት ማግኘት ይቻላሉ። ድል ለአማራ! አማራነት ወይም ሞት!
Show more849
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
849
"ምህረት ማድረግ አለማድረግ የፈጣሪ ስራ ነው የእኔ ስራ አሸባሪን ወደ ፈጣሪ መላክ ነው"
- ቭላድሚር ፑቲን💪
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
10 የተመረጡ የዛሬ መረጃዎች ከምስጋናው 📍
1. ታሪካዊቷ እና የድንቅ ቅርሶች መገኛ የሆነችው ላሊበላ ከተማ በፋኖ ቁጥጥር ውስጥ ገብታለች፤ እስር ቤቱ ተሰብሮ ያለጥፋታቸው ሲሰቃዩ የነበሩ የኮማንድ ፖስቱ ታጋቾች ተለቀዋል። የአውሮፕላን በረራዎች ተቋርጠዋል።
2. በተመሳሳይ በሌላኛዋ ታሪካዊ ከተማ መርጡለማርያም አቅራቢያ በነበረ ውጊያ የብልፅግና ሰራዊት ክፉኛ ሲመታ ከተማዋን ለማቃጠል የነዳጅ ማደያዎችን በከባድ መሳሪያ ደብድቧል። ሆኖም በፈጣሪ ጥበቃ ቃጠሎ ሳይነሳ ቀርቷል።
3. ከለላ ከተማ ውስጥ ፋኖን ለማጥቃት በአዳራሽ ውስጥ ምክክር ላይ በነበሩ የመንግስት ሃይሎች ላይ ነበልባሎቹ ከበባ ፈፅመው ደምስሰዋቸዋል። ከተማዋ አሁን በፋኖ እጅ ነች፣ በዚህ ሰዓት መኩ-city boy ከሩቅ ሆኖ ከባድ መሳሪያ እያስወነጨፈ ይገኛል።
4. ድጎ ፅዬን ከተማ ከሞጣ አካባቢ በሚተኮስ BM ሮኬት ቀኑን ሙሉ ስትደበደብ ውላለች። በዚሁ አካባቢ በተጣለ የደፈጣ ጥቃት የብልጽግና ሰራዊት ጉዳት አስተናግዷል።
5.ደጋ ዳሞት ለመግባት በሁለት አቅጣጫ እየተካሄደ ያለው ውጊያ 4ኛ ቀኑን ይዟል። በዚህ ግንባር የፋኖ ጦር በርካታ የሰራዊቱ አባላትን ለመማረክ ችሏል።
6. ሸዋሮቢት ከተማ በተጣለ ደፈጣ በፓትሮል የሚንቀሳቀሱ እና ኬላ ላይ የነበሩ የአገዛዙ ወታደሮች ተወግደዋል።
7. አይምባ እና ጫንድባ የፋኖ ሃይሎች ከተሞችን ይዘዋል። ጫንድባ በነበረ ውጊያ የአገዛዙ ሰራዊት ክፉኛ ተቀጥቅጧል።
8. መካነየሱስ ከተማ በነበረው የብልጽግና ሰራዊት ላይ የፋኖ ሃይሎች ጥቃት አድርሰዋል።
9. ቋሪት ለመግባት በሁለት ግንባር የተከፈተው ውጊያ በፋኖ ሃይሎች ተገትቷል።
10. የብልጽግና አመራሮችን አጅቦ በሚጓዝ የብልጽግና ሰራዊት ላይ ዳንግላ አካባቢ በተጣለ የደፈጣ ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል።
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ሲያዙ ምስኪን የሚመስሉት ነገርስ ⁉ ሲለቋቸው ደግሞ አዲስ ዩንፎርም ለብሰው ተመልሰው ለመውጋት ይሞክራሉ።
ይሁን እንጂ አሳረኛው ፋኖ በበርካታ ግንባሮች ወራሪውን ሰራዊት እየማረከ ተገቢውን እንክብካቤ እያደረገ ነው።
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
አንኮበር!
በትላንትናው እለት በሰሜን ሸዋ አንኮበር ከባድና የነፍስ ወከፍ መሳርያዎችን የማረከው ነበልባሉ የፋኖ ሀይል ለመቁጠር በሚያስቸግር ሁኔታ የገዳዩን ቡድን ሀይል ሙትና ቁስለኛ አድርጏል:: ሲሸነፍ በንፁሀን ላይ የድሮን ጥቃት ያደረሰው ገዳይ ቡድን በኤፍራታና ግድም ገምዝ አካባቢ ከፋኖ ጋር ገጥሞ በከባድ ሽንፈትን ከመዋረድ አላዳነውም:: ይሄ ከባድ ሽንፈት የተከናነበ መንጋ አሁንም በአካባቢው ምሽግ እየቆፈረ ይገኛል::
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
#መረጃ
ፍልሚያው በአራቱም አቅጣጫ እንደቀጠለ ነው።
*በለሳ
ዛሬ አመሻሹ ላይ ከማክሰኝት በደጎማ አድረጎ ወደ ምስራቅ በለሳ የገባዉ የጠላት ኃይል ዛሬ በ26/2/2016 ዓ.ም ከምሽቱ 12:25 ሰዓት ጀምሮ ከምስራቅ በለሳ በመዉጣት ወደ ምዕራብ በለሳ እየተጓዘ ይገኛል።
*ቋሪት
በሌላ በኩል ዛሬ በ26/2/2016 ዓ.ም የጠላት ኃይል በቋሪት በሁለት በኩል ጦርነት ከፍቶ የዋለ ሲሆን ከጅጋ በኩል በገነት አቦ የመጣን የጠላት ኃይል ዉኃ ዉኃ ያሰኛዉ ነበልባሉ ፋኖ ፒፒ አር ተብሎ የሚጠራ ከባድ መሳሪያ ከጠላት ኃይል የማረከ ሲሆን በአዴት በኩል ወደ ቋሪት የተጓዘ የጠላት ኃይል በአብሪዉ ኮኮብ ፋኖ ለተከታታይ ቀናት በሁለቱም ቦታ የተሰለፈዉ የጠላት ኃይል ዶግ አመድ አድርጎታል።
*አዴት
በአዴት በኩል ተሰልፎ ከነበረዉ ከሙትና ቁስለኛ የተረፈዉ የጠላት ኃይል አመሻሹን ወደ ቋሪት ወደ ሚያዋስነዉ ብር አዳማ በመገስገስ ወደ ብር አዳማ መዳረሻ መድረሱን በተጨባጭ መረጃ ማረጋገጥ ተችሏል። (ለመረጃዉ አስካል ደምሌ)
ድል ለአማራ ህዝብ ፋኖ💪
26/2/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
በቡሬ እና አካባቢው 591 ሚሊሻ እና ሰላም አስከባሪዎች በይፋ ትጥቃቸውን በመያዝ ፋኖን ተቀላቅለዋል።
ከዚህ በፊት ለስርአቱ ሚሊሻ እና ሰላም አስከባሪ በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩ የሚሊሻ እና የሰላም አስከባሪ አካላት በይፋ ጀግናውን የአማራ ፋኖ ተቀላቅለዋል:: ከተቀላቀሉት መካከል
*ወህኒ ዱርቤቴ ቀበሌ ~ 120 ሚሊሻ ፣
*አግኒ ፈረዳ ~ 140 ሚሊሻ ፣
*አርቢሲ መንፈሳዊት - 95 ሚሊሻ ፣
* ደረቋ ከተማ - 56 ሚሊሻ ፣
* ወይንማ አምባየ - 180 ሚሊሻ
በድምሩ 591 ሚሊሻ እና ሰላም አስከባሪዎች በይፋ ትጥቃቸውን በመያዝ ፋኖን ተቀላቅለዋል። በተገኘው መረጃ መሰረት ዛሬም ቀሪው የሚሊሻ አባላት የቡሬ እና አካባቢው የፋኖ የፖለቲካ ክንፍ መሪውን የታንክ መሀንዲስ መቶ አለቃ ኢንጅነር ዘመኑ አማረን ጥሪ ተቀብለው ከሌሎች ጀግና ፋኖዎች ጋር በመሆን ጠላትን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ታሪካዊቷን እና የራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከምን ሀገር በቁጥጥር ስር አድርገዋታል።
መቶ አለቃ ኢንጅነር ዘመኑ አማረ ማለት በትምህርቱ እጅግ ጎበዝ የነበረ 12ኛ ክፍል ላይ የተሻለ ውጤት በማምጣት ወሎ ዩንቨርስቲን ተቀላቅሎ በትጋት እና በንቃት ት/ቱን ሲከታተል በመከላከያ ዩንቨርስቲ የመከላከያ ኢንጅነሪንግ ዩንቨርስቲን በመቀላቀል በመቶ አለቃ ማዕረግ የኢንጅነሪንግ ትምህርቱን በማጠናቀቅ በምስራቅ ዕዝ የመከላከያ የከባድ እና የቡድን መሳሪያ የጥገና እና የታንክ መሀንዲስ በመሆን ያገለገለ ጀግና ነው። መቶ አለቃ ኢንጅነር ዘመኑ ወቅቱ የህወሀት የበላይነት የነበረበት ስለነበረ አማራ ጠሉን ህወሀት ውስጥ ላይ በመሆን ታግሏል አታግሏል ታስሯል ከዛም ህወሀት ጥቅምት 24 /2012 ዓም ሰሜን እዝ ጥቃት እስኪፈፀምበት መከላከያን አገልግሏል ከጥቅምት 24 /2012 በኋላ መከላከያን በመልቀቅ የአማራን ትግል ከፊት ሁኖ እየመራ እያታገለ ይገኛል። መቶ አለቃ ኢንጅነር ዘመኑ አማረ የቡሬ እና አካባቢው የአማራ ህዝባዊ ሀይል ፋኖን የፖለቲካ እና የጦር ክንፋን መሪ በመሆን እያገለገለ ይገኛል።
ቡሬ ላይ የተደረገውን መልካም ተሞክሮ በሌሎችም እንዲደገም መረጃውን እናጋራ።
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
አስቸኳይ መረጃ ለሁሉም ❗️
——————
ከተለያዩ አካባቢዎች አፍነው ደ/ማርቅስ በንጉስ ተክለ ሃይማኖት ቤተመንግስት እና በዞኑ ማረሚያ ቤቶች ታስረው ሲሰቃዩ የነበሩ አማራዎች አሁን ምሽት ላይ እየተለዩ በመኪና ተጭነው ወደ አልታወቀ ቦታ እየተወሰዱ ነው:: በሌሎች አካባቢም በተመሳሳይ መልኩ:: እንደ መረጃ ምንጮች ገለፃ ተመርጠው የተወሰዱት ልጆች ሊረሸኑ ነው የሚል ስለሆነ አስፈላጊው ክትትል ይደረግ።
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
#ጥብቅ የጥንቃቄ መልእክት!
#SHARE
የአማራን ትግል ለመዘገብ የሚሯሯጡ ግን በድብቅ ከአገዛዙ ጋር ግንኙነት ያላቸው የዳያስፖራ ሚድያ ሰዎችን በስልክ ማውራት ይቁም‼️
ከድሮ ጀምሮ ለአማራ የቆሙትን እንደ ኢትዮ 360 አይነት ሚድያዎች ታማኝነታቸው ባያጠራጥርም ሌሎች ከመንግስት ጋር ሲሞዳሞዱ ቆይተው ወይም በኢሳት ውስጥ ለጨቋኙ መንግስት ሲቆሙ ቆይተው አሁን ፋኖ እያሸነፈ ሲመጣ ማልያ የቀየሩና አዲስ ሚድያ ከፍተው "አማራ አማራ" የሚሉ ሰላይ የዳያስፖራ የሚድያ ሰዎች እንዳሉ ይታወቅ::
እነኝህ በቅርቡ ማልያ ቀይረው አማራ አማራ የሚጫወቱት የሚድያ ሰዎች በአሳዛኝ ሁኔታ ትልቅ የአማራ ተከታይ ያላቸው ሲሆን በድብቅ ግን ከበአዴንና አብይ አህመድ ጋር ግንኙነት ያላቸው ናቸው:: ፋኖዎች ያሉበትን ቦታ ጨምሮ ለአገዛዙ መረጃ የሚያቀብሉ ናቸው::
በፊት የሰማነው ታሪክ ነው...የአማራ ታጋይ ከእከሌ የዳያስፖራ ጋዜጠኛ ነኝ ባይ ጋር በስልክ ሲያወራ ባለበት ቦታ ጥቃት ተሰነዘረበት::
ሳንቀደም እንቅደም‼️
ድል ለአማራ💪
25/2/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
#አሳዛኝ መረጃ
መቃብሩ ተቆፍሮ አንድ ሀሙስ የቀረው የአብይ አህመድ ኦነጋዊ አገዛዝ እየወተራጨ ነው::
በሸዋ አንፆክያ ገምዛ ወረዳ ሀገረማርያም ቀበሌ ብዙ ንፁሀን በአገዛዙ የኦነግ ሰራዊት ማለቁን የመረጃ ምንጮች ገልፀዋል:: የሸዋ አማራ አናብስት ፋኖዎችን መግጠም ያልቻለው የፈሪ ስብስብ ያልታጠቁ ንፁሀንን መስኖ ውስጥ ረሽነዋቸዋል::
ደም በደም ይጠራል! ፋሽስታዊው መንጋ በበደለው የአማራ ህዝብ እጅ ይወገዳል‼️
25/2/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
የመጨረሻ ብለው የጀመሩት ጦርነት እውነትም የመጨረሻቸው እየሆነ ነው💪
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ነጥዬ እከባላሁ ያለው መከበብ ጀምሯል
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴
ጎጃምን ነጥዬ እመታለሁ ብሎ የተነሳው የሰውበላው አቡሽ አህመድ ሰራዊት፣ የቤተአማራ ወሎ ፋኖ አጭዶ አጭዶ ከምሮታል፤ ድሽቃን ጨምሮ በርካታ መሳሪያዎችን ማርከውታል፤ ተቆጣጥሯቸው ከነበሩ ጥቂት አካባቢዎችም አስለቅቀውታል። እንደየድርሻችን የሚከተሉትን እንትግብር።
1) ጎጃምን እከባለሁ ያለውን እብሪተኛ… የቤተአማራ፣ የሸዋና የጎንደር ፋኖዎቻችን ደግሞ የሳሳውን የጠላት ኃይል ከበህና ዶግ አመድ አድርገህ አሳየው።
2) በጎጃም ያለህ ፋኖ ደግሞ ፀረ-ማጥቃትና ደፈጣውን አጧጡፈው።
3) ህዝባችን በጥቅሉ ደግሞ ሰኞ በነቂስ በመውጣት የክልሉን ዋና ዋና መንገዶችን በመዝጋት ለወገን ኃይል ሽፋን ስጥ።
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ባለሽርጡ የጊራና ብርጌድ ፋኖ ከምስራቅ አማራ ፋኖ ጋር ውህደት ፈፀሙ!
ባለሽርጦቹ የጊራ እና አካባቢዉ ላይ ሲንቀሳቀስ የነበረው የጊራና ብርጌድ የፋኖ አደረጃጀት በህልዉናው ዘመቻዉ ላይ ከምስራቅ አማራ ፋኖ ጋር በአጋርነት በመናበብ ጎን ለጎን ሲታገል የነበረ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን አሁን ደግሞ በአንድነት የአማራን ትግል ወደ ፊት ለማራመድ ባለሽርጦቹ የጊራና ብርጌድ ፋኖ ከምስራቅ አማራ ፋኖ ጋር ተዋህዶ በምስራቅ አማራ መሪነት አብሮ ለመቀጠል በትላንትናው እለት አሳውቀዋል።
ይህን የአንድነት መልካም ዜና ይዞ ከመምጣቱም ባሻገር ከሃይቅ ከተማ በስከ ምስራቅ በቅርብ ርቀት የምትገኝዉን ቦከክሳ ከተማን ተቆጣጥሯል‼️
ድል ለጀግኖቻችን 💪
25/2/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
የጀብደኛው የደጋ ዳሞት ህዝብና ፋኖ ትግል
******
ዛሬ ጥቅምት 24 ቀን 2016 ዓ.ም በጠዋት ወራሪው የአብይ አህመድ መንጋ ወደ ደጋ ዳሞት ወረዳ በአራት አቅጣጫ ለመግባት ሙከራ ሲያደርግ በተመሳሳይ በወረዳው ያሉ የ32ቱ ቀበሌዎች ህዝብ ደግሞ በሚገርም ሁኔታ እየተመመ ነበረ። በተለየ የጤና ችግር ካልሆነ በስተቀር ወንድ ልጅ ሁኖ ቤቱ የተቀመጠ የለም ይላሉ መረጃውን ለንሥር ያደረሱት ምንጮች ያደረሱት።
በአካባቢው የሚገኙ ፋኖዎችም ማለትም በቋሪት በደንበጫ በቢቡኝ በሞጣ በጎንጅ ቆለላ ያሉ ፋኖዎች አስፈላጊውን መናበብ እንዲያደርጉ አሳውቀዋል።
በዚሁ አጋጣሚ በሁሉም የአማራ ከተሞች የሚኖር ህዝብ ልክ እንደ ደጋ ዳሞት ህዝብ ከፋኖ ጋር በመውጣት የአብይን ወራሪ መንጋ መውረር ይኖርበታል።
ብቻህን ሲያገኝህ ይጨፈጭፍሃል፣ በጋራ ስትነሳና ስትቆም ታርበደብደዋለህ።
ድል ለአማራ ፋኖ!
ድል ለአማራ ህዝብ!
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ዛሬ በውጫሌና በላሊበላ አካባቢዎች ውጊያዎች ሲደረጉ ውለዋል!! ውጫሌ የተገኘው ድል በቃል ለመግለፅ ይቼግራል!! በጎጃም በበርካታ አካባቢዎች ከባድ መሳሪያዎችን ወደ ንፁሓን መኖሪያ ሲተኩስ ውሏል። የፋሽስቱ ታጣቂ በቀጣዮቹ 4 ቀናት ውስጥ መጠነ ሰፊ ማጥቃት ለማድረግ ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ ምንጮች እየወጡ ይገኛል!! ምናልባትም በዚኸኛው ሙከራ ወራሪ ራሱ ከአማራ ምድር ተጠራርጎ የሚወጣበት ሊሆን ይችላል!!
ድል ለፋኖ!
@ ቬሮኒካ መላኩ
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ዘመቻ መስከረም 30 በሚል ስም እስከመስከረም 30 ድረስ ፋኖን አጠፋለሁ የአማራ ህዝብን ጨፍጭፌ እጨርሳለሁ ብሎ ሲርመሰመስ የነበረው የአብይ አህመድ መንጋ እሱ እንዳሰበው መቼም እንደማይሆን በዘመቻው የተከናነበው ከባድ ሽንፈትና ውርደት ማሳያ ሆነዋል::
አሁንም አልማር ያለው መንጋ ጥቅምት 30 የሚጀምር ዘመቻ አደርጋለሁ ብሎ እየተሯሯጠ ይገኛል:: ከባህርዳር ጎጃም የሚጀምርና ወደ ሌሎች አማራ ግዛቶች የሚሄድ ዘመቻ አደርጋለሁ በሚል ተጨማሪ ከባድ መሳሪያዎችን ወደ ክልሉ እያስገባና አየር ሀይልንም እጠቀማለሁ ፋኖን
እደመስሳለሁ በሚል ህልም እየተንቀለቀለ ይገኛል::
ይህ የማይማር ብኩን መንጋ አማራን አጠፋለሁ ብሎ የሚቆፍረው ጉድጏድ አሁንም የራሱ መቀበሪያ ይሆናል‼️
ድሉ የአማራ ነው💪💪
24/2/16
የመረጃ ምንጭ አማራጮች
1.ንስር አማራ
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
በዐማራ ክልል የሚገኙ 10 ዩኒቨርስቲዎች አሁን ላይ ተማሪዎችን እንደማይቀበሉ አስታወቁ‼️
በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም ዋና ጸሐፊ ዶ/ር አስማረ ደጀን እንዳሉት የክልሉ ጸጥታ እስኪሻሻል ድረስ ተማሪዎቻቸውን እንደማይጠሩ፣ የጋራ መግባባት ላይ እንደደረሱ ገልጸዋል፡፡
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
የኦሮሙማው አብይ አህመድ እና የብርሃኑ ጇላ ሠራዊት ሰላም ከማስከበር ይልቅ ወንጀል የሚሰራ አሸባሪ ነው ‼
ዜጎቹን የሚጨፈጭፍ፥
ሴቶችን የሚደፍር ፥
ንፁሐንን የሚገድል፥
በሰዎች ስቄይ የሚረካ ፀረ-ሕዝብ ‼
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
መቅደላ!
በትላንትናው እለት ደቡብ ወሎ መቅደላ ወረዳ በነበልባሉ ፋኖ ቁጥጥር ስር ገብቷል:: የአብይ አህመድ መንጋ ሞርተርና ዙ23 በመጠቀም ንፁሀን ዜጎች ላይ ጉዳት ሲያደርስ የቆየ ሲሆን ትላንት በተደረገው ኦፕሬሽን ፋኖ አካባቢውን ከገዳይ ቡድኑ እንዲፀዳ አድርጎታል::
ከሶስት ቀን በፊት ደብረ ዘይትንና ኮሬብ ከተማን የተቅጣጠረው የፋኖ ሀይል ትላንትና በመቅደላ በሰራው ዘመቻ የገዳይ ቡድኑ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያደርስ ቀሪው ከሆድ አደሩ ካድሬ ጋር አብሮ ፈርጥጧል::
ድል ለክንደነበልባሉ ፋኖ💪
24/2/16
ንስር
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
#አሁናዊ አስቸኳይ መረጃ!
የአብይ አህመድ ጦር ገዳይ ቡድን ከፍኖተ ሰላም በመነሳት በጅጋ አቅጣጫ ገነት አቦ ቋሪት ለመግባት ጨለማን ተገን አድርጎ እየተጓዘ መሆኑን ከንሥር ምንጮች ለማወቅ ተችሏል። ጥንቄና ለአቀባበሉ ዝግጅት ይደረግ።
ድል ለአማራ ህዝብ ፋኖ💪
23/2/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fanoያ
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
