አማራ/ፋኖ
Open in Telegram
እንኳን ወደ አማራ/ፋኖ ቻናል መጡ! ይህ የአማራን ተጋድሎ ለማጠናከር እና አንድነታችንን ለማጎልበት የህዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ነፃነትን ለማወጅ ወቅታዊ መረጃዎችን የምናቀርብበት የአማራ/ፋኖ ቻናል ነው። አማራ የሆንክ ሁሉ join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በፍጥነት ማግኘት ይቻላሉ። ድል ለአማራ! አማራነት ወይም ሞት!
Show more849
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
849
ሦስት አስቸኳይ መረጃዎች! ..‼️‼️
፩. በደብረ ብርሃን ከተማ ኩክ የለሽ አካባቢ ዛንዚራ ቀበሌ ስልጣን አስጠባቂው ሰራዊት ቦታውን ለቆ ቢወጣም ማሳ ውስጥ ፈንጅ ቀብረዋል። ደብረብርሃንን በፈንጅ ለማጠርም በተለያዩ ምሽግ አድርገው በቆዩበት እና ለቀው በሚወጡበት ፈንጅ እየቀረበ ስለሆነ ነዋሪውም ሆነ ፋኖዎቻችን ጥንቃቄ ያድርጉ!
፪. በሸዋ ሀገረማርያም መስኖ በሚባል ቦታ ላይ የአማራ ህዝባዊ ሀይል በሸዋ የሃይለማርያም ማሞ ብርጌድ ከገዥው ፓርቲ ሰራዊት ጋር ትንቅንቅ ላይ ይገኛል ።
፫. በጎጃም ቢቸና የሚገኘው ወራሪ ከ 2 ቀናት በፊት ህጋዊ መሳሪያዎችን ቤት ለቤት እየዞረ የወሰደ ሲሆን በዚህ ሠዓት ወይራ ቀበሌ የሚገኘውንና የብዙ አራዊት መኖሪያ የሆነውን ደን በማቃጠል ላይ በመሆኑ ጥንቃቄ ይደረግ!
ድል ለሕዝባችን!
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
አሳዛኝ ዜና!
ዛሬ ከቀኑ 6፡30 ላይ በሸዋ መርሐቤቴ አለም ከተማ በተጣለ የድሮወን ጥቃት አርበኞች 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወድሟል፤ ቁጥራቸው ያልታወቀ ተማሪዎች ተገድለዋል::
የኦሮሙማው አገዛዝ የአማራ ታዳጊዎችና ወጣቶች ላይ ያተኮረበት ምክንያት አለው:: እሱም የአማራን ህዝብ ትውልድ አልባ ለማድረግ ነው::
ይህ አደገኛ አካሄድ ፈጣን ውድቀትን ያመጣል:: የአማራ ህዝብ በከባድ መሳርያ በተጠቃ ቁጥር ጨቋኙን አገዛዝ ለማስወገድ ያለው እልህና ቁርጠኝነት ይጨምራል እንጂ በፍፁም አይቀንስም::
ደም በደም ይጠራል!
03/05/16 አ.ም
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
የመንዝ ላሎ ወረዳ የአገዛዙ መዋቅር ሙሉ በሙሉ ፈረሰ!
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት የመንዝ ላሎ ወረዳ 52 የብልጽግና አገዛዝ የፖለቲካና የፀጥታ አመራሮች ታህሳስ 28/2016 ዓ.ም ለሸዋ መንዝ ላሎ ሰበር ፋኖ በፃፉት ደብዳቤ መሰረት የወረዳውን የአገዛዙ መዋቅር ሙሉበሙሉ በፈቃዳቸው አፍርሰው፣ ፋኖን በይፋ መቀላቀላቸውን ገልጸዋል። የደብዳቤው ሙሉ ይዘት ቀጥሎ ቀርቧል።
"እኛ ከዚህ በታች ስማችን የተዘረዘረው የሰሜን ሸዋ ዞን የመንዝ ላሎ ምድር ወረዳ የብልጽግና አመራር የነበርን፣ የፖሊስ አባል የነበርንና የሚሊሻ አባል የነበርን፣ (ቀደም ሲል) በነበረን ስልጣንና ኃላፊነት አገዛዙን በማመንና ለአገዛዙ በመታመን ከአገዛዙ የሚሰጠንን ተልዕኮ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ስንፈፅምና ስናስፈፅም የቆየን ሲሆን፣ አሁን ግን የአማራ ህዝብ ግፍና በደል ስላሳሰበንና የመንግሥትን ሴራ ስለተረዳነው የአማራ ፋኖ እያደረገ ያለውን የህልውና ትግል ከዛሬ ጀምሮ #የተቀላቀልን መሆኑን በፊርማችን እናረጋግጣለን።"
ህዝብ ሁሌም ያሸንፋል! በግዜ ከአማራ ህዝብ ጎን መቆምና አብዮቱን መቀላቀል ብልህነት ነው!
01/05/16 አ.ም
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
በጎጃም ዕዝ የባህር ዳር ፋኖ ስር ሁለት ሻምበሎች ታሪካዊ ስያሜን ይዘው መመስረታቸው ታውቋል!
1. አንሻ ሰይድ ሻምበል - በጀግናዋ እህታችን ፋኖ ህይወት ጌራ የሚመራው ይሆናል። ይህ ሻምበል ስያሜውን በወለጋ ክልል ቤተሰቦቿን የኦነግ ታጣቂዎች በማጨፍጨፍ ላይ እያሉ እራሷን ለማትረፍ "ወላሂ ሁለተኛ አማራ አልሆንም፤ አትግደሉኝ" በማለት በተማፀነችው ህጻን አንሻ ሰይድ የተሰየመ መሆኑ ታውቋል።
"አንሻ ሰይድ የትግላችን ቃል ኪዳን ሆና፣ ታናናሾቿ በማንነታቸው ኮርተውና ተከብረው የሚኖሩባትን ለሁሉም እኩል የሆነችን ሃገር ለመፍጠር እንታገላለን" ሲሉ የሻምበሏ አባላት ተናግረዋል።
2. ታዲዮስ ታንቱ ሻምበል - ይህም ሻምበል በጎጃም ዕዝ የባህር ዳር ፋኖ ስር የተመሰረተ ሲሆን በቅርቡ ወደ ሻለቃ እንደሚያድግም ተነግሯል። ይህ ሻምበሉ ስያሜውን የወሰደውም ለእውነት ታምነው በእርጅና እድሜያቸው መስዕዋትነት እየከፈሉ ካሉት የወላይታው አንጋፋ ጋዜጠኛና የታሪክ ምሁር ጋሽ ታዲዮስ ታንቱ ስም እንደሆነ ታውቋል። ፋኖዎቻችን በአጋጣሚውም "ለጋሽ ታዲዮስ ታንቱ እጅግ እጅግ ታላቅ አክብሮት አለን" ሲሉ ለሚዲያዎች የላኩት መልዕክት ያስረዳል። (-BW)
ድል ለጀግኖቻችን💪
ድል ለአማራ ህዝብ💪
01/05/16 አ.ም
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ከጎጃም ዕዝ ፋኖ የተሰጠ መግለጫ!
ፋኖነት ቅንጦት ሳይሆን የአማራ ህዝብ ፍትህ በተጓደለበት፣ ነፃነቱ በተገፈፈበት፣ ጠላት አገሩንና ሀይማኖቱን ሊያረክስ በመጣበት እና የመኖርና ያለመኖር የህልውና ትግል በገጠመው ጊዜ ለክብሩ ለማንነቱ ለሀይማኖቱ ሲል በአንድነት የሚነሳበት እሴቱ ነው።
በመሆኑም አማራ በአንድነት በተነሳበት በዚህ ጊዜ በተለይም በጎጃም ፈር ቀዳጅ ሆኖ በየወረዳው የተበታተነውን ትግል አንድ አድርጎ አራት ኪሎ ትንሳዔውን ለማክበር በጎጃም ቀጠና ዕዝ ከተመሰረተ ቅርብ ጊዜ ቢሆንም ጥሩ ውጤትን እያስመዘገበ ይገኛል።
ስለሆነም የጎጃም ዕዝ ባደረገው 4ተኛው አስቸኳይ የስራ አስፈፃሚዎች ስብሰባ በተለያዩ የትግሉ ቀዳሚ በሆኑ አጀንዳዎች ላይ በጥልቀት ከተወያዬ በኋላ የሚከተለውን ባለ ሁለት ነጥብ የአቋም መግለጫ በመስጠት ሌሎችን አጀንዳዎች በይበልጥ የማሰቢያ ጊዜ አስቀምጧል።
1ኛ.የዲያስፖራ ክንፉ በአማራ ህዝብ ትግል ውስጥ ከሀሳብ እስከ ፋይናንስ በማገዝ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ይታወቃል። በመሆኑም በጎጃም ዕዝ ፋኖ በውጭ የሚገኙ የአማራ ተወላጆችን እና ሌሎች የፋኖን እንቅስቃሴ ደጋፊዎች ለማስተባበር እና የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ በማሰብ በዕዙ ስራ አስፈፃሚ ሰፊ ውይይት ከተደረገ በኋላ የውጭ ማህበረሰባችንን እንዲያስተባብሩና አስቸኳይ የሃብት አሰባሳቢ ኮሚቴ (Emergency Fundraising Committee) ያዋቀረ ሲሆን በኮሚቴው በኩል ለሁለት ሳምንታት ውይይቶች ሲካሄዱ ቆይተዋል።
ኮሚቴውም ዘጠኝ አባላት ያሉት ሲሆን ጋዜጠኛ ተስፋዬ ወልደስላሴን ሰብሳቢ አድርጎ መርጧል።
ስለሆነም በውጭ የምትኖሩ የአማራ ባለሀብቶች፣ የማህበረሰብ አንቂዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ዩቲዩበሮች፣ ቲክታከሮችና በሁሉም የሚዲያ ፕላትፎርሞች ውስጥ ያላችሁና የፋኖን የህልውና ትግል የምትደግፉ ወገኖቻችን ትብብራችሁን የምንጠይቅ መሆኑን እየገለጽን እናንተ በምትሳተፉባቸው ሚዲያዎች ያሉትን አድማጭ-ተመልካቾቻችሁን፣ አድናቂዎቻችሁንና ደጋፊዎቻችሁን ግንዛቤ በመፍጠር ጥር አስር ለሚጀመረው ዘመቻ የበኩላችሁን አሻራ እንድታሳርፉ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
2ተኛ.ሐሰተኛ በቃሉ፣ ስደተኛ በቅሉ ይታወቃሉ እንዲል ብሂሉ የፋሽስታዊ አገዛዙ ክልል ብሎ ባስቀመጠው በረት/ክልል/ ውስጥ ሰላም ያለ ለማስመሰልና ተማሪዋችን የፕሮፖጋንዳው/የፖለቲካው ሚዛን ማስጠበቂያ ቀብድ በማድረግ የስርዓቱ ስልጣን አስጠባቂ የሆነውን የትምህርት ስርዓት በመጠቀም በአማራ ክልል* ውስጥ የሚገኙ ዩንቨርስቲዎች በከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር በኩል በተደረጉ ጫናዎችና በምንጣፍ ጎታች የዩኒቨርሲቲ ፕሪዝዳንቶች አማካኝነት የተለያዩ ዩንቨርስቲዎች ለተማሪዎቻቸው ጥሪ ማድረጋቸው ይታወቃል።
ነገር ግን በክልሉ ውስጥ የአማራ ህዝብ ለህልውናው (ለነጻነት፣ ለእኩልነትና ፍትሃዊነት) እልህ አስጨራሽ ትግል ከጨፍጫፊውና ፋሽስታዊው አገዛዝ ጋር እያደረገ ይገኛል። በዚህ ትግልም አመርቂ ውጤቶችን በማስመዝገብ የጨፍጫፊውን አገዛዝ እያፈራረሰው ይገኛል።
ስለሆነም ውድ ተማሪዎች ትምህርት ለአማራ ልጅ በዚህ ሰዓት ቅንጦት ሆኖበት ከክርስቲያን እስከ ሙስሊሙ፣ ከህጻናት እስከ ሽማግሌውና ከአርሶ አደር እስከ መንግስት ሰራተኛው/ምሁራን/የአያቶቹን ታሪክ በመድገም በዱር በገደሉና በፀሃይ በብርዱ ለህልውናው በከፍተኛ ደረጃ እየተዋደቀ በሚገኝበት በዚህ ሰዓት የተማሪዎችን እንቅስቃሴ መሰረት በማድረግ መፈርጠጥ ልምዱ የሆነው ጨፍጫፊው ቡድን በፋኖ ላይ ጥቃት ለመሰንዘርና በሚወሰደው የአጻፋ እርምጃ በሚደርስ ጉዳት ፋኖ በንፁሀን ተማሪዋች ላይ ጥቃት ፈጸመ በማለት ፕሮፖጋንዳ ለመንዛት እየሰራ እንደሆነ መታወቁ የአደባባይ ሚስጥር ሁኗል።
ስለሆነም የፋሽስታዊ አገዛዙን ጥሪ ተቀብለው በሚመጡ ተማሪዋች ላይ ለሚደርሰው ጉዳት ሃላፊነቱን መንግስት ነኝ የሚለው ጨፍጫፊው ቡድንና እራሳችሁ ተማሪዎች የምትወስዱ መሆኑን እንድታውቁ በአፅዕኖት እናሳስባለን።
ድል ለተገፋው የአማራ ህዝብ!
ድል ለፋኖ!
ጎጃም ዕዝ ፋኖ!
ታህሳስ 30/2016 ዓ.ም
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኀኒት ርሱም ክርስቶስ ጌታ የኾነ ተወልዶላችዃልና።(ሉቃ 2፥11)
እንኳን ለጌታችን ለመዳኒታችን እየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳቹህ።
መልካም በዓል!
849
ጥብቅ መረጃ
#ደብረብርሃን
ቀብሩ ሊፈፀም ጥቂት ጊዜ የቀረዉ የአማራ ብልፅግና ከሰሞኑን "የሰላም ጥሪ" በሚል የዉሸት ፕሮጀክት ላይ እየሰራ መሆኑን የመረጃ ምንጮች ለንስር አማራ ገልፀዋል። ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ደብረብርሃን ከተማ ዉስጥ በሰላም ጥሪው መሰረት የሀሰት ዶክመንተሪ እያዘጋጁ መሆኑን ሰምተናል። በዚህም መሰረት ሰሞኑን በብልፅግና ሚዲያዎች ሰላም የተደረገላቸዉ የአማራ ፋኖዎች ወደ መንግስት ገብተዋል የሚል የዉሸት ፕሮፓጋንዳ ይሰራጫል። ሀሰት ሲደጋገም እዉነት ይመስላል እዉነትነቱን ግን መሸፈን አይቻልም።
#ድል_ለአማራ_ህዝብ!
06/04/2016 ዓ.ም
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
#የጥንቃቄ መልእክት አዲስ አበባ‼️
በአዲስ አበባ የተለያዩ አከባቢዎች አማራዎችን ያነጣጠረ ድንገተኛ የቤት ለቤት ፍተሻና አፈሳ እየተካሄደ ነው:: በለሊት የሚደረጉ ድንገተኛ ፍተሻዎች የጦር መሳሪያዎች አምጡ የሚሉና ገንዘብ የመዝረፍ ሌሎች የማሸማቀቅ እና የማዋከብ ድርጊቶች እየተፈፀሙ ነው።
የሚፈተሸውና የሚታፈሰው #አማራው ነው:: በሴራ በህዳር 30 በአገዛዙ ድብቅ መሪነት በኢዜማ ተላላኪዎች አስፈፃሚነት የተዘጋጀው ሰልፍ በተጨማሪ አማራዎችን ለማፈስ ነው::
እንደግመዋለን አማራ የሆነ ሁሉ በዚህ የሴራ ሰልፍ እንዳይገኝ‼️
# ሀገሬ ሚዲያ
25/03/2016 አ.ም
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ገንደር በዳባት በ4 ግንባር ወደ ጋሽ መሳፍንት ከተሰማራው ከ4000 በላይ የአብይ ታጣቂ 2/3ኛው ተደምስሷል፤ ቀሪውም ፈርጥጦ ተመልሷል!
ፋኖ 💪
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
#መረጃ
በውጊያ ድል የራቀው አሸባሪው አገዛዝ በንፁሃንና በንብረት ላይ ጉዳት እያደረሠ ነው።
በባሶ ሊበን ወረዳ አሸባሪው አገዛዝ ወደ እህል ማሳ ከባድ መሳሪያ በመተኮስ የ አርሶ አደሮችን ማሳ እያቃጠለና ከብቶችን እየገደለ እንዲሁም ንፁሃንን እየረሸነ ነው።
ከትላንት ምሽት ጀምሮ ወደ የላምገጅ ቀበሌ በመሄድ አምባገነናዊና ኦነጋዊ ሥራቸዉን በወረዳዉ ባሉ ቀበሌዎች ላይ እየፈፀሙ ይገኛሉ፡፡
የወረዳዉ ህዝብ ከፋኖ ጋር በመሆን እየተፋለመ ሲሆን የጁቤ የሚገኘዉና መዋጋት ያልቻለው ወገን እየተሠደደ ነዉ፡፡ በአጎራባች ያላችሁ፦
1ኛ - የአማኑኤል ፋኖ
2ኛ - የእሮብ ገበያ ፋኖ
3ኛ - የሉማሜ ፋኖ
4ኛ - የአነደድ ወረዳ እና ጃማ ጉልማ ፋኖዎች
ለደጀን ፋኖዎች እገዛ አድርጉላቸዉ!
ድል ለክንደነበባሉ ፋኖ💪
ድል ለጀግናው የአማራ ህዝብ💪
12/03/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
አስቸኮይመረጃ
ጎንደር፣ ባህር ዳር ከተማው እና አካባቢው ዳንግላ ፍኖተ ሰላም ደብረ ማርቆስ የት ኖራ ፣ ፀሃይ መውጫ፣ ወልድያ ሮቢት ፣ ኩታ በር፣ ከደጆ፣ ገራዶ፣ ጉጉፍቱ ፣ ካቤ፣ ጌሾ በር እና ወረ ኢሉ፣ ኪራሙ እናዋሪ እና ለሚ አካባቢው ጠላት በከባድ መሳሪያ ወይንም በድሮን ሊያጠቃችሁ እንደሚችል ከውስጥ መረጃ ስለደረሰን አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድታደረጉ እናሳስበለን።
ድል ለአማራ ፋኖ!
ድል ለአማራ ህዝብ!
@ አሻራ ሚዲያ
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
"አሁን በደረስንበት የትግል ምዕራፍ የክልሉን 2/3ኛ መቆጣጠራችን ስኬት ሊባል ይችላል። ከምንም በላይ ግን የተነሳንለትን ዓላማ ከግብ የሚያደርሱ፣ ለተሟላ ነፃነት የሚፋለሙ በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ ወጣቶች ማስነሳታችንና ህዝቡን የትግሉ ባለቤት ማድረጋችን ትልቁ ስኬታችን ነው። የት/ት እና የጤና ተቋማትን ጨምሮ ንፁሃንን በድሮን ሲደበድብ የሚውለው መንግስት የመጨረሻ ህቅታ ላይ ይገኛል።"
© ፋኖ አስረስ ማረ ዳምጤ
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
አሁን የአማራ የፖለቲካ ንቃተ ህሊናው አድጓል፤ በችግር፣ በመከራ፣ በሞት እንደወርቅ ተፈትኖ አልፏል፤ በጠላት የሚገለፍ፣ በአሉባልታ የሚፈታ፣ በቧልተኛ የሚዘናጋ፣ በሀይማኖት አባት ሽፋን የማይታለል የፖለቲካ ትውልድ ተፈጥሯል!! ከዚህ በኋላ ለማንም መቀለጃ አይሆንም!! ያንዣበበትን የህልውና አደጋ ቀልብሶ ከሚመስሉት ጋር በሰላም፣ በእኩልነት እና በፍትሐዊነት ይኖራል!! ይሔን የማይቀበሉትን ከምድረ ገፅ ያጠፋቸዋል!!!
ፋኖ ያሸንፋል!!💪💪💪
@ Veronika melaku
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
ወደድክም ጠላህም !
-------------------
#ቤተ_አምሐራ_ወሎ 👋🏼
ትግላችን የህልውና ነው። ሰዎች እውነትን መለወጥ አይችሉም፤ እውነት ግን ሰዎችን መለወጥ ይችላል፡፡ ቢመርህም ዋጠው የአማራን ህዝብ ልትከፋፍለው ላይ እታች ስትል ችቦ ሆኖ አብሮ ቆሞ አፍንጫህን ላስ ብሎሃል።
የነ አጅሬ አገር የአሳምነው ፅጌ ትንፋሾች ሙስሊም ከርስቲያኑ የቤተ አምሐራ ወሎ ፋኖ ዛሬ ከታጨደው የብርሃኑ ጆላ ጦር ላይ ጥቁር ክላሽ መልቀም ታክቶታል 💪 ሞቴን ለአማራ እያለ በሐይቅ ግንባር ተነግሮ የማያልቅ ታሪክ እየፃፈ ነው።
💪 ወላሂ ከዚህ ብኋላ አማሮች ነን 💪 ማርያምን ጠላታችንን በቅርብ ጊዜ አንበርክከን የተወለደበትን ቀን እናስረግመዋለን። ከዚህ በኋላ አማራ አልሆንም እያለች የለመነችው የትንሿ እህታችን ድምፅ ዛሬም በጆሯችን ይጮሃል።
ቤተ አምሐራ ወሎ ! የነ አጅሬ ምድር! የአባስበር አገር !!
@ Habtamu Ayalew
09/03/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
#የጥንቃቄ መልእክት‼️
ዛሬ ባለቀው የደኅነነት መሥሪያ ቤቱና የመከላከያ ደኅንነት ቢሮ ጥብቅ ስብሰባ ላይ ከተነሡት ጉዳዮች መካከል በዋናነት ታዋቂ ፋኖዎችንና የፋኖ አመራሮችን በልዩ ሁናቴ በቴክኖሎጂ በታገዘ መሣሪያ ነጥሎ መምታት ለነገ የማይባል በፍጥነት ሊተገበር እንደሚገባ ነው የተወሰነው። ስለዚህ ማንኛውም ወደ ትግል የገባ በተለይ በደኅናው ዘመን ከብአዴን አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ አክቲቪስቶች ጋር ይነጋገር፣ ይደዋወልበት የነበረውን ስልክ ከነ ሲም ካርዱ ማራቅ፣ ማራቅ ብቻ ሳይሆን ከነስልኩ ማስወገድ ወይም ከትግሉ አካባቢ ማራቅ እንዳለበትም ተጠቁሟል። ለዚሁ ተብሎ አዲስ የኮሚዩኒኬሽን መጥለፊያ ቴክኖሎጂ ከወዳጁ ከተባበሩት ኤምሬትስ ማስገባቱ ነው የተነገረው::
እደግመዋለሁ ከህወሓት የጁንታ ትግል ጊዜ ጀምሮ ከብአዴን አመራር፣ በውጭ ሃገር ከሚገኙ ጋዜጠኞች ጋር፣ በአፍሪካ፣ በአሜሪካ፣ በአውሮጳና በአረብ ሃገራት ከሚገኙ የፋኖን ትግል ከሚደግፉ ሰዎች፣ ግለሰቦች እና አክቲቪስቶች እኔ ዘመድኩን በቀለን ጨምሮ ከ360 ከነሃብታሙ አያሌው ጋር፣ ከግንቦት 7ቶቹ ከእነ መሳይ መኮንን፣ ከአበበ ገላው ጋር እና ከእነ መዓዛ መሀመድ፣ ከትሪፕል ኤዎች ጋር፣ ከአበበ በለው፣ ከዳያስጶራ ማናቸውም ጋር ይገናኙበት የነበረውን ስልክ ከአጠገባቸው ያስወግዱ ያርቁም ተብሏል። ሌላ የመገናኛ ዘዴ ይፍጠሩ የሚል መረጃ ነው የመጣው::
ሌላው የፋኖ አመራር አለቆች በማናቸውም መንገድ የመገናኛ ሬድዮ በራሳቸው እጅ እንዳይጠቀሙ። የመገናኛ ራዲዮው በአብዛኛው የተገኘው ከህወሓት እና ከሟች የመከላከያ ሠራዊት እጅ ነው::
ሌላው ከመከላከያ ወደ ፋኖ መንደር በወዶ ገብነትም ሆነ በምርኮ የሚቀላቀል...ከተራ ወታደር እስከ አዛዦች ድረስ...በፍጹም ወደ ፋኖ አዛዦቹ እንዳይቀርብ ይደረግ::
@ ዘመድኩን በቀለ
06/03/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
መውጫ ያጠረው የኦህዴዱ ሃይልና በድል ታጅቦ የቀጠለው የአማራ ሕዝብ ትግል!
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
#አስቸኳይ የጥንቃቄ መልእክት ጎጃም ደባይጥላትክን!
ባለፉት ቀናት በጎጃም ደባይጥላትክን በአውደ ውግያ ሽንፈት የተከናነብውና ሰራዊቱ በክንደነበልባሉ ፋኖ እጅ ወደ አመድ የተቀየረበት የኦነግ ብልፅግና ዛሬ በአካባቢው የድሮን ጥቃት ለማድረስ እየተወራጨ ይገኛል::
በዛሬው እለት (06/03/16) ከጠዋት 12 ሰአት እስከ ምሽት 12 ሰአት ድረስ ጎጃም #ደባይጠላትክን ወረዳ ቁይ ከተማና አካባቢው በተለይም ደብረእየሱስ አካባቢ ያሉ ገጠራማ ክፍሎች ላይ አገዛዙ የድሮን ጥቃት ለማድረስ እቅድ ስለያዘ የአካባቢው ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ መልእክት ተላልፏል:: ይሄ መረጃ ስለወጣ ካልተውት በስተቀር በፍርሀት የተዋጠው የአብይ አህመድ አገዛዝ በደባይጥላትክን ንፁሀን አማሮችን በድሮን ለማስመታት ስላቀደ ሁሉም ይሄን መረጃ በአካባቢው ላለው ህብረተሰባችን ያዛምት:: በአንድ ቦታ አንሰብሰብ ተገቢውን ጥንቃቄ እናድርግ!
አንገቱ ላይ ገመድ እየጠመጠመ ያለው የኦነግ ብልፅግና አማራን አልተው ብሎ የራሱን የመቀበሪያ ቀን እያፋጠነ ይገኛል‼️
#SHARE!
ድሉ የአማራ ህዝብ ነው💪
06/03/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
አስቸኳይ ማሳሰቢያ!
የብልፅግና ፓርቲ አገልጋይ የሆነው መከላከያ ሰራዊቱ በአሁን ሰዓት በራያ ቆቦ ወረዳ ከቆቦ ከተማ በቅርብ ርቀት ልዩ ቦታው ሆርማት ወንዝ ዙሪያ ባለው ካምፑ ነፍሰ ጡር ሴቶችን ጨምሮ የሚልሻ ቤተሰቦችን ሰብስቦ በማስገደድ "የሚልሻ ቤተሰብ በመሆናችን ብቻ ፋኖ ደበደበን፣ ዘረፈን" በሉ በሚል በቪድዮ እየቀረፀ ይገኛል።
የጋዜጠኞች ቡድን በማስመጣት
ማርፈጃውን ጀምሮ የሚሊሻ ቤተሰቦችን በማስገደድ የሚናገሩትን ካስጠና በኋላ ነው ለዜና ግብዓት እየቀረፀ የሚገኘው ሲሉ የአይን እማኞች ለአማራ ድምፅ ሚድያ ገልፀዋል።
ተገደው ሀሰት የሆነ ነገር እየተናገሩ ከተቀረፁት መካከል ነፍሰጡር ሴቶች ይገኙበታል የተባለ ሲሆን፡ እነዚህን ነፍሰ ጡር ሴቶች "የሚልሻ ቤተሰብ በመሆናችን ብቻ ለሊት ላይ ፋኖ ወደ ቤታችን መጥቶ አፍኖ ወደ ጫካ ከወሰደን በኋላ ደበደበን በመጨረሻም መከላከያ ደረሰልንና አዳነን" የሚል ንግግር እንዲናገሩ ተደርገዋል ነው የተባለው።
መረጃውን ለአማራ ድምፅ ሚድያ ያደረሱት የአይን እማኞች፡ ይህ የተቀረፀው ምስልም ዛሬ ማታ አልያም ነገ በመንግስት ሚድያዎች ሊተላለፍ ይችላል ሲሉ ጠቁመዋል።
ስለሆነም ይህ ሀሰተኛ ድርጊት ከመተላለፉ በፊት ይመለከተኛል የሚል ሁሉ አስቀድሞ እንዲያጋልጥ እና ነገሩን እንዲያከሽፍ ጥሪ ቀርቧል።
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
#ጥብቅ የጥንቃቄ መልእክት ባህርዳርና አካባቢው‼️
#SHARE
የአማራ ህዝብ ትግል በድል እየተከጣጠለ በመሆኑ ጭንቀት ዉስጥ የገባው የአብይ አህመድ አገዛዝ በባህርዳር ቀበሌዎች ስብሰባ ጠርቶ ፋኖን አውግዙ በማለት እየተወራጨ ሲሆን ከዛም ባለፈ በየቀበሌው በፋኖ ስም ሴቶችን የሚደፍር ቡድን አዘጋጅቶ ፋኖ ሴቶችን እየደፈረ ነው ለማስባል እየተሯሯጠ ነው ሲሉ የኢትዮ 360 ምንጮች ገልጸዋል::
በባህርዳር አካባቢ ያላችሁ ሴቶች እህቶቻችን ተጠንቀቁ:: ሁሉም ይሄን መረጃ በማዛመት ይሄን ሴራ ያጋልጥ ያክሽፍ‼️
#ድል_ለክንደ_ነበልባሉ_ፋኖ💪
#ድል_ለጀግናው_የአማራ_ህዝብ💪
04/03/16
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
849
አፍላ ውጊያ ያለባቸው ዳባት አጅሬጃሞራ ዛንቆ ከባድ ውጊያ ቀጥሏል። በአብይ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አስተናግዷል።ወደ ኃላ አፈግፍጎ ባርሚያ ላይ በመስፈር ከባድ መሳሪያ እየተኮሰ ይገኛል። ዳባት ከተማ ላይ ተኩስ ነበር/ በከባድ መሳሪያ የሰላማዊ ዜጎች መኖሪያ ቤቶች ላይ አርፈዋል። ....... ስማዳ አራት ቀን ውጊያ ተካሂዷል። ብዙ ሰዎች በስጋት ከተማዋን ለቀው ወተዋል። በርካታ የአብይ ቁስለኛ ሰራዊት በደብረታቦር ሆስፒታልን አጨናንቀውታል ....... የፋኖ ቤተሰቦች ታስረዋል። ሴቶች እየተደበደቡ ነው። የቤት ውስጥ አድማ ተጀምሯል። አማራ ክልል ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ከፍተኛ ግብር ተጨምሯል።
@ መረጃ ቲቪ
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቴሌግራማችንን ፈጥነው ይቀላቀሉን!
ቻናል👇
t.me/amara_fano_amara_fano
t.me/amara_fano_amara_fano
ግሩፕ👇
t.me/amarafano_amarafano
t.me/amarafano_amarafano
