en
Feedback
ExitExam, COC Model TVET, Peatchre Training

ExitExam, COC Model TVET, Peatchre Training

Open in Telegram

Green Training Institute

Show more
434
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
We are giving the Training on Computer around Stadium on how do any EXAM ONLINE based on Computer If have the interest to take, come and take short Term Training or Call me to take in your college as a group.  To take fruitful Training on how to Exit Exam Online in easily way. t.me/gact24 t.me/gact2024 Thanks.

#ማ ስ ታ ወ ቂ ያ የመውጫ ፈተና Re-exam የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተናን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፣ ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ፤ 1.ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የምታካሂዱት እና የአገልግሎት ክፍያ የምትፈፅሙት በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊው የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል። 2.የ ድጋሚ (Re-exam) ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል። ትምህርት ሚኒስቴር

Welcome. Do you need to take training based on how you may prepare yourself for Exit Exam using COMPUTER to be Success.

Do you need to take a Training on Computer how to taking the Exit Exam using a computer. Center of Training is around Stadium and next propose will around burayu

Galmaa'amtee jirta malee examcenter fi Warri maqaan keessan hin dhahamne yuunivarsiitii isinitti dhihoo jiru kan exiexam gaggeessu dhaqaatii gaafadhaa.Furmaanni ni argama qormaata fudhachuu ni dandeessu! Rakkoowwan isin qabdan kanneen kana 500 birrii MoE nagahee waliin Yeroo Teleberiin kaffaltan nagahee Teleberiin erge lakkoofsi daldalaa mul’atuun maxxansaa Waraqaa eenyummaa isin adda baasu qabattanii deemuun isin irraa eegama

ተመዝግባችሁ ነገር ግን examcenter ያልመረጣችሁ እና ስማችሁ ያልወጣላችሁ ተፈታኞች ወደ አቅራቢያችሁ ወዳለ exiexam የሚፈትን ዩኒበርሲቲ ሄዳችሁ ጠይቁ መፍትሄ ተገኝቶ ፈተናውን የምትፈተኑበት እድል ተመቻችቷል! እነኝህ ችግሮች ያሉባችሁ 500 ብር ለMoE የከፈላችሁበትን ደረሰኝ በመያዝ በቴሌብር ስትከፍሉ teleber የላከላችሁን ደረሰኝ transaction ቁጥሩ በሚታይ መልኩ print አድርጉ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መይዝ ይጠበቅባችኋል

1.  MC: Main Campus; 6 ኪሎ ካምፓስ 2.  CoBE: College of Business and Economics; FBE ካምፓስ 3.  AAiT: Addis Ababa Institute of Technology Campus; 5 ኪሎ ካምፓስ 4.  CNCS: College of Natural and Computational; 4 ኪሎ ካምፓስ 5.  CHS: College of Health Sciences; ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ካምፓስ 6.  SoC: School of Commerce; ሰንጋ ተራ ካምፓስ 7.  EiABC: Ethiopian Institute of Architecture, Building Construction, and City Development; ልደታ ካምፓስ

#ማ ስ ታ ወ ቂ ያ ለድጋሚ (Re-exam) ተፈታኞች በሙሉ የካቲት 6/2016 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና  ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የ ድጋሚ (Re-exam) ተፈታኞች በሙሉ የመፈታኛ የይለፍቃል (Password) ከታችበተዘረዘሩት አማራጮች ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። 1. በምዝገባ ወቅት በሞላችሁት email በኩል 2.  https://exam.ethernet.edu.et  ላይ በመግባት የከፈላችሁበትን Transaction Number በማስገባት እንዲሁም 3. ከተመደባብችሁብት የመፈተኛ ተቋም ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ • ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች የይለፍቃል (Password) የምታገኙት ከምትማሩበት ወይም ከተመደባብችሁበት የመፈተኛ ተቋም ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን። • ሁሉም ተፈታኞች የሞዴል ፈተናን እስከ  የካቲት 5/2016 ዓ.ም መውሰድ ይኖርባቸዋል። ትምህርት ሚኒሰቴር ! የትምህርት ሚኒስቴርን መረጃዎች በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡- በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/ በቴሌግራም -https://t.me/ethio_moe በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia በዌብሳይት - www.moe.gov.et ይከታተሉ

BUMA bluprint.pdf7.11 KB

Qormaanni ba'iinsaa [ Exit Exam] dheerateera. Guyyaan qormaata ba'iinsaa walakkeessa waggaa 2016tti kennamu dheerachuu isaa "Tikvah Ethiopia" Ministeera Barnootaa irraa mirkaneessu danda'eera. Qormaanni ba'iinsaa Ammajjii 27 hanga Gurraandhala 01, 2016tti kennama jedhamuun isaa kan yaadatamuudha. Sagantaa haaraa ministerri barnoota beeksiseen qormaanni kun Gurraandhala 06 hanga 09/2016tti kan kennamu ta’u beekkameera. Qoramtoota haaraaf qormaatni moodeela Guraandhala 27 hanga 30/2016tti kennama. Guyyoota itti aanan keessattis tarreen qormaatamtootaa gara dhaabbilee barnoota olaanootti akka ergamu ibsameera. @tikvahethafaanoromoo  @tikvahorobot

#ኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስቴር በነዳጅ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ሙሉ በሙሉ #አለመከልከሉን ገለጸ። ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር በነዳጅ የሚሰሩ አውቶሞቢል እንዳይገቡ #መከልከሉን ማሳወቁ አይዘነጋም። የገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ የህግ አማካሪ አቶ ዋሲሁን አባተ ምን አሉ ? - በነዳጅ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ በመከልከል የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ብቻ እንዲገቡ የሚፈቅድ ምንም አይነት መመሪያም ሆነ ውሳኔ የለም። - ገንዘብ ሚኒስቴር እያከናወነ ያለው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እንዲገቡ ለማበረታታት እና በነዳጅ የሚሰሩ በብዛት እንዳይገቡ ተስፋ ለማስቆረጥ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ የተደነገገበት ሁኔታ አለ። - ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን ማገድ በዓለም የንግድ ድርጅት ህግ መሰረት የማይቻል በመሆኑ የሀገሪቱን የቀረጥ ስርዓት በመጠቀም ኢኮኖሚ ለማሳደግ የሚጠቀሙትን ማበረታታት ጎጂ የሆኑትን እንዳይስፋፉ የማድረግ ስራ እየተከናወነ ነው። - በትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ለፓርላማ ስለቀረበው ጉዳይ ምንም የምናውቀው ነገር የለም። - ገንዘብ ሚኒስቴር የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች በስፋት እንዲገቡ የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ማሻሻያ ተደርጓል። አዋጁ፦ * ሙሉ በሙሉ ተገጣጥመው ለሚገቡ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች 5% ኤክሳይዝ ታክስ * ተበታትነው ገብተው ሀገር ውስጥ ለሚገጣጠሙ ከቀረጥ ነፃ እንዲገቡ የሚያስችል ነው። * በነዳጅ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች እንደሚጠቀሙት የነዳጅ መጠን 10% እና ከዚያ በላይ እንዲሆን ተደርጓል። - የኤክሳይዝ ታክስ አዋጁ ነጋዴዎች ተግባራዊ ማድረግ የሚጀምሩት በውጭ ምንዛሬ እጥረት ምክንያት 38 የተለያዩ ምርቶች ከባንክ ፍቃድ /letter of credit/ እንዳይከፈትላቸው የሚከለክለው እገዳ ከተነሳ በኃላ ነው። - በአሁን ወቅት ወደ ሀገር ውስጥ እየገቡ ያሉት ተሽከርካሪዎች ክልከላው ከመደረጉ በፊት ተከፍቶ በነበረ LC እንጂ በልዩ ሁኔታ ተፈቅዶላቸው የሚያስገቡ ነጋዴዎች የሉም። - የLC እገዳው ካልተነሳ በስተቀር ለንግድ ወይም ለመንግሥት መስሪያ ቤት የሚያገለግሉ ተሽከርካሪዎች በገንዘብ ሚኒስቴር እውቅና ብቻ አይገቡም። ክልከላው የማይመለከታቸው መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች (NGO) ቢሆኑም በነዳጅ የሚሰራ ተሽከርካሪ በሚያስገቡበት ጊዜ በኤክሳይዝ ታክስ ተስተናግደው ነው። ይህ የገንዘብ ሚኒስቴር አስተያየት በተመለከተ አንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ኃላፊ እገዳው በመመሪያ / በውሳኔ የተገለፀ አይደለም ብለዋል። ግን ሁሉም የሚመለከታቸው መ/ቤቶች ከጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ጋር በ100 ቀናት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ በተደረገ ግምገማ በተሰጠው አቅጣጫ በነዳጅ የሚሰሩ የቤት አውቶሞቢሎች እንዳይገቡ መከልከሉን ገልጸዋል። አንድ የጉምሩክ ኮሚሽን ኃላፊ ደግሞ በአሁን ወቅት ተግባራዊ እየተደረገ ያለው በብሄራዊ ባንክ የወጣው ውሳኔ ላይ በመሆኑ ውሳኔው በተዘዋዋሪ በነዳጅ የሚሰሩ አውቶሞቢል ተሽከርካሪዎች እንዳይገቡ የተከለከለው አሁን አዲስ በተሰጠ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅጣጫ ብቻ አይደለም ብለዋል። ብሄራዊ ባንክ ጥቅምት 4/2015 ይፋ እንዳደረገው ወደ ሀገር እንዳይገቡ ክልከላ የተደረገባቸው 38 ምርቶች ውስጥ ተሽከርካሪዎች ይገኙበታል። ከሞተር ነክ ምርቶች የቤት አውቶሞቢሎች እና ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎች የተካተቱ ሲሆን እገዳው በኤሌክትሪክ የሚሰሩትን እንደማያካት ይታወቃል። ያንብቡ ፦ https://telegra.ph/reporter-01-31 ይህ መረጃ ከሪፖርተር ጋዜጣ የተወሰደ ነው። @tikvahethiopia

Business Management-Exit Exam Model (Entrepreneur, Operation Research and leadership & change) take this to on SYSTEM

=================================== https://exitexammock2.greenadvc.com/exam/login/ =================================

do you need to take MODEL EXAM on EXIT EXAM. place of model will given around 1. Stadium or Legahar (Wednesday) 2. around Medenalem Phaulos. On Departement of : 1. Accounting and Finance 2. Business Management

Anaaf message Transaction Number kaleessa naaf deebi'erraa. 🙏🙏🙏

Namootni telebirr dhan Pay jetani booda Transaction Id isiinif deebisu ture obsan dhegaadha. Message isiinif ni deebi'a tureti

"Yeroon galmee dheerateera" - Ministeera Barnootaa Ministeerri Barnoota yeroo galmee qormaata ba'iinsaa dheerachuu beeksiseera. Bara 2016 qormaata ba'iinsaa fudhatuuf yeroon galmee Ammajjii 08/2016 irraa eegalee Ammajjii 15/2016 akka xumuramu jedhamuun isaa kan yaadatamuudha. Haa ta'u malee gaaffii qoramtootaa hubannoo keessa galchuun yeroon galmee hanga Ammajjii 20/2016tti dheerachuu isaa Ministeerri Barnootaa ibseera. Guyyaan qormaata ba'iinsa Ammajjii 27/2016 hanga Gurraandhala 1/2016 tti akka kennamu irra deebiin ibseera. Ministeerri Barnootaa haalawwan biroo akkaataa hojimaata kanaan dura ibsameen akka raawwataman cimsee ibseera: https://t.me/tikvahethAFAANOROMOO/5826?single @tikvahethafaanoromoo  @tikvahorobot

" የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል " - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር ፤ የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ መራዘሙን አስታወቀ። በ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመፈተን የምዝገባ ጊዜው ጥር 08/2016 ዓ.ም ጀምሮ ጥር 15/2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ መጠቀሱ የሚታወሰ ነው። ይሁን እንጂ ትምህርት ሚኒስቴር በተፈታኞች ጥያቄ መሰረት የምዝገባ ጊዜው እስከ ጥር 20/2016 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ገልጿል። ሌሎች ሁኔታዎች ግን ቀደም ሲል በተገለጸው አግባብ የሚከናወኑ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል

ቅጹን የሚሞሉበት ተጨማሪ ቀን ስላለ ነገ ማድረግ ይችላሉ።

Guyyaan formii guutuu dabaale waan jiruf borus ni dandeesu