en
Feedback
Mark Tech Info | Mark Technology Information

Mark Tech Info | Mark Technology Information

Open in Telegram

Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot

Show more
6 211
Subscribers
-524 hours
-317 days
-30430 days
Posts Archive
‼️Notcoin ያመላጣችሁ ሌላ እድል ቴሌግራም ይዞላችሁ መቷል። አሁን ደግሞ እንደኖት ኮይን ዶላር የምትሰበስቡበት አዲሱን TAPSWAP ቴሌግራም እያስተዋወቀ ይገኛል። ታፕስዋፕ ግን ሁለት ሳምንት ብ
‼️Notcoin ያመላጣችሁ ሌላ እድል ቴሌግራም ይዞላችሁ መቷል። አሁን ደግሞ እንደኖት ኮይን ዶላር የምትሰበስቡበት አዲሱን TAPSWAP ቴሌግራም እያስተዋወቀ ይገኛል። ታፕስዋፕ ግን ሁለት ሳምንት ብቻ ነው የሚቀረው ስለዚህ ፍጠኑና ታፕታፕ እያደረጋቹ 10,000,000 ኮይን ሰብስቡ። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/tapswap_mirror_2_bot?start=r_6502698538 https://t.me/tapswap_mirror_2_bot?start=r_6502698538

የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የኦንላይን ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆኗል፡፡ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህ
+4
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የኦንላይን ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆኗል፡፡ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህም በበይነ መረብ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች ከዚህ በታች በተገለፀው አድራሻ ብቻ ፈተናውን እንደሚወስዱ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ሁሉም ተፈታኞች በቂ ልምምድ ማድርግ አስፈላጊ በመሆኑም ከዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 10/2016 ዓ.ም ጀምሮ የበይነ መረብ ተፈታኞች ባሉበት ሆነው ልምምድ ማድረግ የሚችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ተፈታኞች ልምምድ ለማድረግ ከዚህ በፊት ለክልል/ከተማ አስተዳደር የተላከውን የይለፍ ቃል እና ስም (User Name and Password) ከየትምህርት ቤቶቻቸው ማግኘት ይችላሉ፡፡ በዚሁ መሠረት መጀመሪያ ወደ መፈተኛ ሲሰተሙ እንደገቡ የማይረሱትን የግላቸውን የይለፍ ቃል የሚቀይሩ ይሆናል፡፡ ተፈታኞች ከተደለደሉበት ክለስተር ውጪ ሲሰትሙን መጠቀም እንደማይችሉ አገልግሎቱ አሳስቧል። (ፈተናው የሚሰጥበት አድራሻ እና ተፈታኞቹ የሚገኙበት ክልል/ከተማ አስተዳደር ከላይ ተያይዟል።) ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የኦንላይን ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆኗል፡፡ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህም በበይነ መረብ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች ከዚህ በታች በተገለፀው አድራሻ ብቻ ፈተናውን እንደሚወስዱ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ሁሉም ተፈታኞች በቂ ልምምድ ማድርግ አስፈላጊ በመሆኑም ከዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 10/2016 ዓ.ም ጀምሮ የበይነ መረብ ተፈታኞች ባሉበት ሆነው ልምምድ ማድረግ የሚችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ተፈታኞች ልምምድ ለማድረግ ከዚህ በፊት ለክልል/ከተማ አስተዳደር የተላከውን የይለፍ ቃል እና ስም (User Name and Password) ከየትምህርት ቤቶቻቸው ማግኘት ይችላሉ፡፡ በዚሁ መሠረት መጀመሪያ ወደ መፈተኛ ሲሰተሙ እንደገቡ የማይረሱትን የግላቸውን የይለፍ ቃል የሚቀይሩ ይሆናል፡፡ ተፈታኞች ከተደለደሉበት ክለስተር ውጪ ሲሰትሙን መጠቀም እንደማይችሉ አገልግሎቱ አሳስቧል። (ፈተናው የሚሰጥበት አድራሻ እና ተፈታኞቹ የሚገኙበት ክልል/ከተማ አስተዳደር ከላይ ተያይዟል።) ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ምድብ አምስት ፈተናው የሚሰጥበት አድረሻ 👉 https://c6.exam.et ነው። በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ የክልል/ከተማ አስተዳደሮች ✅ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ✅ሶማሊ ክልል ✅ደቡብ ኢትዮጵያ ክ
‼️ምድብ አምስት ፈተናው የሚሰጥበት አድረሻ           👉 https://c6.exam.et ነው። በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ የክልል/ከተማ አስተዳደሮች             ✅ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል             ✅ሶማሊ ክልል             ✅ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እንደሚታወቀው በዚህ ምድብ ወስጥ ያሉ የተመረጡ ተፈታኞች ብቻ በ Online የሚፈተኑ ይሆናል። የሌሎቹን ክልሎች ምድብ ለመመልከት ፔጃችንን ይጎብኙ። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ምድብ አራት ፈተናው የሚሰጥበት አድረሻ 👉 https://c5.exam.et ነው። በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ የክልል/ከተማ አስተዳደሮች ✅ ድሬዳዋ ክልል ✅ ኦሮሚያ ክልል በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በዚህ
+1
‼️ምድብ አራት ፈተናው የሚሰጥበት አድረሻ           👉 https://c5.exam.et ነው። በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ የክልል/ከተማ አስተዳደሮች             ✅ ድሬዳዋ ክልል                  ✅ ኦሮሚያ ክልል በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በዚህ ምድብ የተመደቡ ከተሞች 📌Jimma                       📌 Maya 📌 Jimma Town            📌 Mattu 📌 Sendafa                    📌 Mojo 📌 Shakiso                    📌 Moyale 📌 Shashemene            📌 Nejo 📌  Sheger City             📌 Nekamte 📌 Shoa East               📌 Robe Town 📌 Shoa North             📌 Sheno 📌 Shoa South West    📌 Shoa West 📌 Wellega East           📌 West Guji 📌 Woliso እንደሚታወቀው በዚህ ምድብ ወስጥ ያሉ የተመረጡ ተፈታኞች ብቻ በ Online የሚፈተኑ ይሆናል። የሌሎቹን ክልሎች ምድብ ለመመልከት ፔጃችንን ይጎብኙ። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ምድብ ሶስት ፈተናው የሚሰጥበት አድረሻ 👉 https://c4.exam.et ነው። በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ የክልል/ከተማ አስተዳደሮች ✅ ቤንሻንጉል ክልል ✅ ሀረሪ ክልል ✅ አፋር ክልል ✅ ኦሮሚያ
+1
‼️ምድብ ሶስት ፈተናው የሚሰጥበት አድረሻ           👉 https://c4.exam.et ነው። በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ የክልል/ከተማ አስተዳደሮች             ✅ ቤንሻንጉል ክልል             ✅ ሀረሪ ክልል             ✅ አፋር ክልል             ✅ ኦሮሚያ ክልል በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በዚህ ምድብ የተመደቡ ከተሞች 📌Adama                       📌 Bale 📌 Ambo                        📌 Bishoftu 📌 Agaro                        📌 Borena 📌 Arsi East                   📌 Bule hora 📌 Arsi West                  📌 Buno Badele 📌  Asela                        📌 Dodola 📌 Hararge West            📌 East Bale 📌 East Borena              📌 Holeta 📌 Horo Guduru          📌 Guji 📌 Hararge East         📌 Batu እንደሚታወቀው በዚህ ምድብ ወስጥ ያሉ የተመረጡ ተፈታኞች ብቻ በ Online የሚፈተኑ ይሆናል። የሌሎቹን ክልሎች ምድብ ለመመልከት ፔጃችንን ይጎብኙ። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ምድብ ሁለት ፈተናው የሚሰጥበት አድረሻ 👉 https://c3.exam.et ነው። በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ የክልል/ከተማ አስተዳደሮች ✅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ✅ ጋምቤላ ብሔራዊ
‼️ምድብ ሁለት ፈተናው የሚሰጥበት አድረሻ           👉 https://c3.exam.et ነው። በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ የክልል/ከተማ አስተዳደሮች             ✅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል             ✅ ጋምቤላ ብሔራዊ ክልል             ✅ አማራ ብሔራዊ ክልል እንደሚታወቀው በዚህ ምድብ ወስጥ ያሉ የተመረጡ ተፈታኞች ብቻ በ Online የሚፈተኑ ይሆናል። የሌሎቹን ክልሎች ምድብ ለመመልከት ፔጃችንን ይጎብኙ። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

✅ ምድብ አንድ✌️ ፈተናው የሚሰጥበት አድረሻ 👉 https://c2.exam.et ነው። በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ የክልል/ከተማ አስተዳደሮች ✅ Addis Ababa ከተማ ✅ Sidama Region ✅ T
✅ ምድብ አንድ✌️ ፈተናው የሚሰጥበት አድረሻ           👉 https://c2.exam.et ነው። በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ የክልል/ከተማ አስተዳደሮች             ✅ Addis Ababa ከተማ             ✅ Sidama Region             ✅ Tigray Region እንደሚታወቀው በዚህ ምድብ ወስጥ ያሉ የተመረጡ ተፈታኞች ብቻ በ Online የሚፈተኑ ይሆናል። የሌሎቹን ክልሎች ምድብ ለመመልከት ፔጃችንን ይጎብኙ። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) የበይነ መረብ (Online) ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆነ፡፡ የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀ
‼️የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) የበይነ መረብ (Online) ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆነ፡፡ የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀትና በበይነ መረብ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት በበይነ መረብ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች ከዚህ በታች በተገለጸው አድረሻ ብቻ የሚፈተኑ ይሆናል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ሁሉም ተፈታኞች በቂ ልምምድ ማድርግ አስፈላጊ በመሆኑ ከዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 10/2016 ዓ.ም ጀምሮ በሚከተለዉ አድራሻ ተፈታኞች በሚገኙበት ክልል የተደለደሉ ስለሆነ ልምምድ ማድረግ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ተፈታኞች ልምምድ ለማድረግ ከዚህ በፊት ለክልል/ከተማ አስተዳደር ቀድሞ የተላከውን የይለፍ ቃልና ስም (User Name and Password) ከየትምህርት ቤቶቻቸው ማግኘት ይችላሉ፡፡ በዚሁ መሠረት መጀመሪያ ወደ መፈተኛ ሲሰተሙ እንደገቡ የማይረሱትን የግላቸውን የይለፍ ቃል የሚቀይሩ ይሆናል፡፡ ማሳሰቢያ፡-ተፈታኞች ከተደለደሉበት ክለስተር ዉጪ ሲሰትሙን መጠቀም የማይችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የሌሎቹን ክልሎች ምድብ ለመመልከት ፔጃችንን ይጎብኙ። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የ12ኛ ክፍል የግል ትምህርት ቤት ተፈታኞች ላፕቶፕ እንዲያዘጋጁ መወሰኑ ጥያቄ አስነሳ የትምህርት ሚኒስቴር በብሔራዊ ደረጃ በወረቀትና በኦንላይን ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና፣ የግል ትምህርት ቤት
የ12ኛ ክፍል የግል ትምህርት ቤት ተፈታኞች ላፕቶፕ እንዲያዘጋጁ መወሰኑ ጥያቄ አስነሳ የትምህርት ሚኒስቴር በብሔራዊ ደረጃ በወረቀትና በኦንላይን ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና፣ የግል ትምህርት ቤት ተፈታኞች የራሳቸውን ላፕቶፕ እንዲያዘጋጁ መወሰኑ ጥያቄ አስነሳ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር በዚህ ዓመት በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና፣ ተማሪዎች እንዲዘጋጁ ውሳኔ ማስተላለፉ ይታወሳል፡፡ የግል ትምህርት ቤቶች የትምህርት ሚኒስቴር ባስተላለፈው ውሳኔ መሠረት ላፕቶፕም ሆነ ሌሎች ግብዓቶችን አዘጋጅተው በፈተና ወቅት ኢንተርኔት ከተጠለፈ ወይም ከተቋረጠ እነሱም ሆኑ ሚኒስቴሩ ከባድ ችግር ውስጥ እንደሚወድቁ ከግምት ውስጥ ማስገባት ያስፈልጋል ያሉት፣ የአዲስ አበባ የግል ትምህርት ቤቶች ማኅበር ተወካይ ወ/ሮ ሐረገወይን ገረሱ ናቸው፡፡ የግል ትምህርት ቤቶች እንዲህ ዓይነት መሠረተ ልማት ያሟላሉ ወይ የሚለውን ራሱ ሚኒስቴሩ መፈተሽ እንዳለበት የተናገሩት ወ/ሮ ሐረገወይን፣ በአገር ደረጃ በትምህርት ቤቶች የኢንተርኔት አቅርቦት ተደራሽ ሆኖ ሲስተሙ በምንም ዓይነት ምክንያት ሳይቋረጥ አገልግሎት እንዲሰጥ የማድረግ ተሞክሮ ስለሌለ ችግሩ የከፋ እንደሚሆን ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ @Addis_News

‼️ዋጋ አሻሽለናል 2023 መግዛት ጀምረናል ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት
‼️ዋጋ አሻሽለናል 2023 መግዛት ጀምረናል ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ  የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እንገዛለን። የግሩፑ ሜምበር ብዛት ምንም ለውጥ አያመጣም 1 አባል ብቻ ቢኖረውም ምንም ችግር የለውም እኛ ልንገዛዎ ፍቃደኛ ነን።   📅 የተከፈተበት አመት  💰ዋጋ                              °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°    °°°°°°°°   ✅ 2017 ========= 550 ብር   ✅ 2018 ========= 500ብር   ✅ 2019 ========= 450 ብር   ✅ 2020 ========= 400 ብር   ✅ 2021 ========= 300 ብር   ✅ 2022 ========= 200 ብር   ✅ 2023 ========= 100 ብር 💠 Ownership ቅድሚያ ለሚያስተላልፉ ብቻ 💠 ❌ ማሳሰቢያ ❌ °°°°°°°°°°°°°°°°°°° 1⃣ የግሩፑን History ካጠፋችሁ ምንም ዋጋ አይኖረውም። (ምንም ነገር #delete ባታደርጉ ይሻላል) 2⃣ Setting >> Privacy ላይ በመግባት  2 Step Verification #ON መሆኑን እርግጠኛ ይሁኑ። 3⃣ ለክፍያ #CBE ወይም #Telebirr እንዲሁም ሌሎች አማራጮችን መጠቀም እንችላለን። 📬 ያናግሩን 👉 @ananiasileshi                     👉 @ananiasileshi https://t.me/Groupbuyer7 https://t.me/Groupbuyer7

" የኦንላይን ፈተናው በተመረጡ 25 ከተሞች ይሰጣል " - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ 25 ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ገልጿል። ተፈታኝ ተማሪዎች በ
+1
" የኦንላይን ፈተናው በተመረጡ 25 ከተሞች ይሰጣል " - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ 25 ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ገልጿል። ተፈታኝ ተማሪዎች በኦንላይን ለሚሰጠው ፈተና እንዲዘጋጁ ማሳሰቢያ ተላልፏል። የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከሁሉም ክልሎች በተመረጡ 25 ከተሞች በኦንላይን ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ብለዋል። በወረቀት ከሚሰጠው ፈተና ጎን ለጎን የሚሰጠው የኦንላይን ፈተና ተማሪዎች ከቦታ ቦታ ሳይጓጓዙ በየአካባቢያቸው #ቤተሰቦቻቸው_ጋር_እያደሩ ፈተናውን ይወስዳሉ ሲሉ አሳውቀዋል። ወ/ሮ አየለች ፤ ተማሪዎች ለፈተናው እንዲዘጋጁ፣ ባለድርሻ አካላት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ፣ ወላጆችንም ልጆቻቸውን እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል። ትምህርት ሚኒስቴር እስካሁን ፈተናው በኦንላይን የሚሰጥባቸውን 25 ከተሞች በዝርዝር ይፋ አላደረገም። የኦንላይን ተፈታኞች ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ደጋግመው እንዲለማመዱ ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው ተብሏል። @tikvahethiopia

‼️የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ተማሪዎች እንዲዘጋጁ የትሞህርት ሚኒስቴር አሳሰበ። የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ በጉዳዩ ዙሪያ በተዘጋጀ የአሰልጣኞች ስልጠና ማ
+2
‼️የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ተማሪዎች እንዲዘጋጁ የትሞህርት ሚኒስቴር አሳሰበ። የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ በጉዳዩ ዙሪያ በተዘጋጀ የአሰልጣኞች ስልጠና ማጠቃለያ ላይ እንደገለጹት የ2016 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናና ኦላይን ለመስጠት ከሁሉም ክልሎች በተመረጡ 25 ከተሞች ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው። በወረቀት ከሚሰጠው አገር አቀፍ ፈተና ጎን ለጎን በቴክኖሎጁ ተደግፎ የሚሰጠው የኦንላይን ፈተና ተማሪዎች ከቦታ ቦታ ሳይጓጓዙ በየአካባቢያቸው ቤተሰቦቻቸው ጋር እያደሩ ፈተናውን እንዲወስዱ እንደሚያስችላቸው ሚኒስትር ዴኤታዋ ተናግረዋል። በመሆኑም ፈተናው እንዲሰጥባቸው በተመረጡ ከተሞች ፈተናውን በኦንላይን የሚወስዱ የዚህ ዓመት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከወዲሁ እንዲዘጋጁ ወ/ሮ አየለች አሳስበዋል። በየደረጃው የሚገኙ ባለድርሻ አካላትም ከወዲሁ በቅንጅት በመስራት ሃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባም ጠቁመዋል። ወላጆች ስለፈተናው የተሻለ አረዳድና ግንዛቤ እንዲኖራቸው ልጆቻቸውን እንዲደግፉና በራስ መተማመን ወደፈተናው ሊገቡ የሚችሉበትን ዕድል ሊፈጥሩ እንደሚገባም አመላክተዋል። ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮም በኦን ላይን የሚሰጠውን ፈተና በተሻለ ደረጃ ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም ሚኒስትር ዴኤታዋ ጠቁመዋል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#AddisAbaba የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በበይነ መረብ (ኦንላይን) ከሚሰጥባቸው ከተሞች አንዱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስለመሆኑ ተሰምቷል። ይህን ተከትሎ የፈተና ቅድመ ዝግጅት
+2
#AddisAbaba የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በበይነ መረብ (ኦንላይን) ከሚሰጥባቸው ከተሞች አንዱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስለመሆኑ ተሰምቷል። ይህን ተከትሎ የፈተና ቅድመ ዝግጅት ተግባራት ላይ ያተኮረ ውይይት ዛሬ ሲካሄድ ውሏል። የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ኃላፊው ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፤ " የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በከተማው በኦንላይን ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው " ብለዋል። ለፈተናው ኮምፒዩተሮች፣ ላፕቶፖችና ታብሌቶችን ጨምሮ ሌሎች ግብአቶችን የማሟላት ስራ ተጀምሯል ተብሏል። የግል ትምህርት ቤቶች ለፈተናው የሚያስፈልጉ ግብአቶችን ከወዲሁ እንዲጀምሩ ጥሪ ቀርቧል። ትምህርት ሚኒስቴር የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ማሳወቁ ይታወሳል። ሙሉ በሙሉ ፈተናው በኦንላይን ባይሰጥም  በተመረጡ ከተሞች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል። የቀሩት ተማሪዎች በተለመደው ሁኔታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በወረቀት ይፈተናሉ። እስካሁን በየትኞቹ ከተሞች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች ፈተናውን በኦንላይን ይወስዳሉ የሚለው አይታወቅም። በምን አግባብ ተማሪዎቹ እንደሚመረጡም ለጊዜው በይፋ የሚታወቅ ነገር የለም። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️Breaking የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ
+1
‼️Breaking የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3 እስከ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ሐምሌ 9 እስከ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል። መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️በኦንላይን ይሰጣል የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው
+1
‼️በኦንላይን ይሰጣል የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። " በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ " ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ " ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው " ብለዋል። ተፈታኝ ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መቼ ይሰጣል? የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና መቼ እንደሚሰጥ በርካቶች ጥያቄ አድርሰውናል። የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትም
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መቼ ይሰጣል?2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና መቼ እንደሚሰጥ በርካቶች ጥያቄ አድርሰውናል። የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁም ይታወሳል፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡ Via tikvah university @Addis_News

‼️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እን
‼️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ  የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እንገዛለን። የግሩፑ ሜምበር ብዛት ምንም ለውጥ አያመጣም 1 አባል ብቻ ቢኖረውም ምንም ችግር የለውም እኛ ልንገዛዎ ፍቃደኛ ነን።   📅 የተከፈተበት አመት  💰ዋጋ                              °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°    °°°°°°°°   ✅ 2017 ========= 600 ብር   ✅ 2018 ========= 500ብር   ✅ 2019 ========= 400 ብር   ✅ 2020 ========= 300 ብር   ✅ 2021 ========= 200 ብር   ✅ 2022 ========= 150 ብር   ✅ 2023 ========= 100 ብር 💠 Ownership ቅድሚያ ለሚያስተላልፉ ብቻ 💠 ‼️2023 ከሆነ #january, #february & #march ብቻ ❌ ማሳሰቢያ ❌ °°°°°°°°°°°°°°°°°°° 1⃣ የግሩፑን History ካጠፋችሁ ምንም ዋጋ አይኖረውም። (ምንም ነገር #delete ባታደርጉ ይሻላል) 2⃣ Setting >> Privacy ላይ በመግባት 2 Step Verification #ON መሆኑን እርግጠኛ ይሁኑ። 3⃣ ለክፍያ #CBE ወይም #Telebirr እንዲሁም ሌሎች አማራጮችን መጠቀም እንችላለን። 📬 ያናግሩን 👉 @ananiasileshi                     👉 @ananiasileshi https://t.me/Groupbuyer7 https://t.me/Groupbuyer7

‼️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እን
‼️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ  የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እንገዛለን። የግሩፑ ሜምበር ብዛት ምንም ለውጥ አያመጣም 1 አባል ብቻ ቢኖረውም ምንም ችግር የለውም እኛ ልንገዛዎ ፍቃደኛ ነን።   📅 የተከፈተበት አመት  💰ዋጋ                              °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°    °°°°°°°°   ✅ 2017 ========= 600 ብር   ✅ 2018 ========= 500ብር   ✅ 2019 ========= 400 ብር   ✅ 2020 ========= 300 ብር   ✅ 2021 ========= 200 ብር   ✅ 2022 ========= 150 ብር   ✅ 2023 ========= 100 ብር 💠 Ownership ቅድሚያ ለሚያስተላልፉ ብቻ 💠 ‼️2023 ከሆነ #january, #february, #march, #April, #may ብቻ ❌ ማሳሰቢያ ❌ °°°°°°°°°°°°°°°°°°° 1⃣ የግሩፑን History ካጠፋችሁ ምንም ዋጋ አይኖረውም። (ምንም ነገር #delete ባታደርጉ ይሻላል) 2⃣ Setting >> Privacy ላይ በመግባት  2 Step Verification #ON መሆኑን እርግጠኛ ይሁኑ። 3⃣ ለክፍያ #CBE ወይም #Telebirr እንዲሁም ሌሎች አማራጮችን መጠቀም እንችላለን። 📬 ያናግሩን 👉 @ananiasileshi                     👉 @ananiasileshi https://t.me/Groupbuyer7 https://t.me/Groupbuyer7

‼️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እን
‼️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዚያ በላይ  የሆነው የቆየ የቴሌግራም ግሩፕ መሸጥ እንደሚችሉ ያውቃሉ? ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ የቴሌግራም ግሩፕ ካሎት ያናግሩን በተመጣጣኝ ዋጋ በታማኝነት እንገዛለን። የግሩፑ ሜምበር ብዛት ምንም ለውጥ አያመጣም 1 አባል ብቻ ቢኖረውም ምንም ችግር የለውም እኛ ልንገዛዎ ፍቃደኛ ነን።   📅 የተከፈተበት አመት  💰ዋጋ                              °°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°    °°°°°°°°   ✅ 2017 ========= 600 ብር   ✅ 2018 ========= 500ብር   ✅ 2019 ========= 400 ብር   ✅ 2020 ========= 300 ብር   ✅ 2021 ========= 200 ብር   ✅ 2022 ========= 150 ብር   ✅ 2023 ========= 100 ብር 💠 Ownership ቅድሚያ ለሚያስተላልፉ ብቻ 💠 ‼️2023 ከሆነ #january, #february, #march, #April, #may ብቻ ❌ ማሳሰቢያ ❌ °°°°°°°°°°°°°°°°°°° 1⃣ የግሩፑን History ካጠፋችሁ ምንም ዋጋ አይኖረውም። (ምንም ነገር #delete ባታደርጉ ይሻላል) 2⃣ Setting >> Privacy ላይ በመግባት  2 Step Verification #ON መሆኑን እርግጠኛ ይሁኑ። 3⃣ ለክፍያ #CBE ወይም #Telebirr እንዲሁም ሌሎች አማራጮችን መጠቀም እንችላለን። 📬 ያናግሩን 👉 @ananiasileshi                     👉 @ananiasileshi https://t.me/Groupbuyer7 https://t.me/Groupbuyer7