en
Feedback
Mark Tech Info | Mark Technology Information

Mark Tech Info | Mark Technology Information

Open in Telegram

Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot

Show more
6 218
Subscribers
-324 hours
-337 days
-31730 days
Posts Archive
🥇 በ2016 ዓ. ም በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተሸላሚዎች🥇 በ2016 ዓ. ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የ 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ ሽልማት ተበረከተላቸው። የመጀመርያው የኢትዮጵያ ብሔራዊ የተማሪዎች ሽልማት ድርጅት የሽልማት ሥነ ሥርዓት ዛሬ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተከናውኗል። በዚህም ውጤታማ ተማሪዎች፣ አስተማሪዎች እና ሁሉንም ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። ዮናስ ንጉሴ በ2016 ከተፈተኑ የ12 ኛ ክፍል ተማሪዎች በሀገሪቱ ከፍተኛውን ማለትም ከ700ው 675 ያመጣና ትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ በሚገኘው የቃላሚኖ ትምህርት ቤት የተማረ ነው። አሁን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመድቦ የአንደኛ ዓመት ተማሪ ነው። ትሩፋት መውደድ ከአፋር ክልል 421 በማምጣት የክልሉን ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበች ተማሪ ናት። አሁን በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተመድባ የአንደኛ ዓመት ተማሪ ስትሆን ዛሬ ከተሸለሙት መካከል ነች። ጌታቸው ያየ ሌላኛው ተሸላሚ ተማሪ ሲሆን በአማራ ክልል ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተፈትኖ ከ 600 ው 574 ያመጣ እና አሁን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመድቦ እየተማረ የሚገኝ ነው። #DW 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

⭕️🔤🔤🔤🔤🔤 ነፃ ኢንተርኔት እና የተለያዩ ጠቃሚ መረጃዎችን ለማግኘት ከፈለጉ ከስር ባለው ሊንክ ቼክ ያድርጉ። https://t.me/internetforetb https://t.me/internetf
⭕️🔤🔤🔤🔤🔤 ነፃ ኢንተርኔት እና የተለያዩ ጠቃሚ መረጃዎችን ለማግኘት ከፈለጉ ከስር ባለው ሊንክ ቼክ ያድርጉ። https://t.me/internetforetb https://t.me/internetforetb

‼️ማሳሰቢያ - ሁለት ቀን ብቻ ቀረው! የ2ዐ17 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ( የ12 ኛ ክፍል) ፈተና ምዝገባ ማክሰኞ ጥር 6/2017 ዓ/ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ላይ ይጠናቀቃል። ስለሆነም በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገባችሁ ካላችሁ በነዚህ ቀሪ ሁለት ቀናት ላይ ብቻ እንዲትመዘገቡ እናሳስባለን። 📞 ያልተመዘገበ አይፈተንም 📞 የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

⬆️ ይመዝገቡ ⬇️ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች ምዝገባ የፊታችን ማክሰኞ ጥር 6/2017 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ይጠናቀቃል፡፡ ምዝገባ ያላጠናቀቃ
⬆️ ይመዝገቡ ⬇️ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች ምዝገባ የፊታችን ማክሰኞ ጥር 6/2017 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ይጠናቀቃል፡፡ ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማሳሰቡ ይታወቃል። ☀️ ያስተውሉ፦ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ይዘት በአጠቃላይ ከ9-12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ይዘት ከ7-8ኛ ክፍሎች እንደሚሸፍን አገልግሎቱ መግለፁ አይዘነጋም። 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

🗞🗞🗞🗞🗞 1️⃣ የ 1 2ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 /2017 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እ
🗞🗞🗞🗞🗞 1️⃣ የ 1 2ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 /2017 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እንዲታጠናቅቁ እናሳስባለን። 2️⃣ የ2017 የትምህርት ዘመን ፈተናዎች ይዘት የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ሁኔታ ከ 9 - 12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ 8 ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7- 8ኛ ክፍሎች የሚሸፍን ይሆናል። 3️⃣ እያንዳንዱ ተማሪ በተማረበት የክፍል ደረጀ የተማረውን የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርጐ ሊዘጋጅ ይገባል። ፈተናዎቹ ተማሪዎቹ የተማሩትን መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ ይሆናል። (የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት) 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

⁉️መክፈል አልቻልንም በርካታ ሰዎች በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና #በድጋሜ ለመውሰድ የቀረበው የኦንላይን ምዝገባ የክፍያ መንገድ እያስቸገራቸው እንደሆነ ገልፀዋል። የክፍ
⁉️መክፈል አልቻልንም በርካታ ሰዎች በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና #በድጋሜ ለመውሰድ የቀረበው የኦንላይን ምዝገባ የክፍያ መንገድ እያስቸገራቸው እንደሆነ ገልፀዋል። የክፍያ አማራጩ እንዳስቸገራቸው የገለፁልን ቤተሰቦቻችን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ሌላ የክፍያ አማራጭ ያቀርብላቸው ዘንድ የምዝገባ ጊዜውንም ያራዝመው ዘንድ ጠይቀዋል። ከዚህ በተጨማሪም በግል መፈተን የሚፈልጉ ነገር ግን ምዝገባው በኦንላይን መሆኑን ያልሰሙ ብዙ ሰዎች መኖራቸውን በመጠቆም የኢንተርኔት አገልግሎት በበቂ ሁኔታ ያልተዳረሰባቸው አካባቢዎች ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ምዝገባው ወደ ፊት በድጋሚ እንዲደረግ ድምፅ ሁኑልን የሚል በርካታ ጥቆማ ለATC ደርሷል። 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

✔️ዛሬ ይጠናቀቃል በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና #በድጋሜ መውሰድ የምትፈልጉ አመልካቾች የኦንላይን ምዝገባ ዛሬ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል! በመደበኛ መርሐግብ
✔️ዛሬ ይጠናቀቃል በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና #በድጋሜ መውሰድ የምትፈልጉ አመልካቾች የኦንላይን ምዝገባ ዛሬ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል! በመደበኛ መርሐግብር ከዚህ ቀደም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ #ያላለፋችሁና በድጋሜ ፈተናውን መውሰድ የምትፈልጉ አመልካቾች ተከታዩን ሊንክ በመጠቀም የሚሞሉ ቅጾችን በመሙላት፣ አስፈላጊ ሰነዶችን በመጫን እና የምዝገባ ክፍያ በመፈጸም ምዝገባዎትን በቀሩት ሰዓታት ያከናውኑ፡፡ ኦንላይን ለመመዝገብ 👇 https://register.eaes.et/Online 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️NationalExam : የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ እንደሚጠናቀቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ምዝገባቸውን
+1
‼️NationalExam : የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ እንደሚጠናቀቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ምዝገባቸውን ያላጠናቀቁ ተማሪዎች ከቀነ ገደቡ አስቀድመው እንዲያጠናቅቁ አገልግሎቱ አሳስቧል። የፈተና ይዘትን በተመለከተ የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ከ9-12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7-8ኛ ክፍሎች እንደሚሸፍን ተገልጿል። ተማሪዎች በተማሩበት የክፍል ደረጀ የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርገው እንዲዘጋጁ ተብሏል። በሌላ በኩል ፥ ዘንድሮ በመደበኛው እና በግል 750,000 ተማሪዎች ለ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ይመዘገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ  ከአገልግሎቱ የተገኘው መረጃ ያሳያል። እስካለፈው ሳምንት ባለው ዳታ ወደ 500 ሺህ  ተማሪዎች ተመዝግበል። በመደበኛው ፕሮግራም 600 ሺህ ተማሪዎች ለመመዝገብ እቅድ የተያዘ ሲሆን እስካሁን ባለው 82 በመቶ የሚሆኑ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ አከናውነዋል ፤ በግል የሚፈተኑ 150 ሺህ ተማሪዎች እንደሚመዘገቡ ይጠበቃል። ኢንተርኔት ማይሰራበት ቦታ ተማሪዎች በወረቀት ከተመዘገቡ በኋላ ኢንተርኔት የሚሠራበት አካባቢ በመሔድ መረጃቸውን ወደ ኦንላይን እየተጫነ ነው። የመረጃ ባለቤቶች የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት እንዲሁም ኤፍኤምሲ መሆናቸውን እንገልጸለን። 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️NationalExam : የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ እንደሚጠናቀቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ምዝገባቸውን ያላጠናቀቁ ተማሪዎች ከቀነ ገደቡ አስቀድመው እንዲያጠናቅቁ አገልግሎቱ አሳስቧል። የፈተና ይዘትን በተመለከተ የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ከ9-12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7-8ኛ ክፍሎች እንደሚሸፍን ተገልጿል። ተማሪዎች በተማሩበት የክፍል ደረጀ የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርገው እንዲዘጋጁ ተብሏል። በሌላ በኩል ፥ ዘንድሮ በመደበኛው እና በግል 750,000 ተማሪዎች ለ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ይመዘገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ  ከአገልግሎቱ የተገኘው መረጃ ያሳያል። እስካለፈው ሳምንት ባለው ዳታ ወደ 500 ሺህ  ተማሪዎች ተመዝግበል። በመደበኛው ፕሮግራም 600 ሺህ ተማሪዎች ለመመዝገብ እቅድ የተያዘ ሲሆን እስካሁን ባለው 82 በመቶ የሚሆኑ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ አከናውነዋል ፤ በግል የሚፈተኑ 150 ሺህ ተማሪዎች እንደሚመዘገቡ ይጠበቃል። ኢንተርኔት ማይሰራበት ቦታ ተማሪዎች በወረቀት ከተመዘገቡ በኋላ ኢንተርኔት የሚሠራበት አካባቢ በመሔድ መረጃቸውን ወደ ኦንላይን እየተጫነ ነው። የመረጃ ባለቤቶች የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት እንዲሁም ኤፍኤምሲ መሆናቸውን እንገልጸለን። 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

❗️ማስታወቂያ 1️⃣ የ 1 2ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 /2017 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እንዲ
❗️ማስታወቂያ 1️⃣ የ 1 2ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6 /2017 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እንዲታጠናቅቁ እናሳስባለን። 2️⃣ የ2017 የትምህርት ዘመን ፈተናዎች ይዘት የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ሁኔታ ከ 9 - 12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ 8 ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7- 8ኛ ክፍሎች የሚሸፍን ይሆናል። 3️⃣ እያንዳንዱ ተማሪ በተማረበት የክፍል ደረጀ የተማረውን የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርጐ ሊዘጋጅ ይገባል። ፈተናዎቹ ተማሪዎቹ የተማሩትን መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ ይሆናል። (የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት) 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

🅿️ Private ለምትፈተኑ‼️ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በድጋሜ የምትወስዱ ተፈታኞች በኦንላይን ራሳችሁ ምዝገባ እንድታደርጉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
🅿️ Private ለምትፈተኑ‼️ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በድጋሜ የምትወስዱ ተፈታኞች በኦንላይን ራሳችሁ ምዝገባ እንድታደርጉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል። የምዝገባ ጊዜው የሚያበቃው 👇 ረቡዕ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም በድጋሜ ፈተናውን የምትወስዱ ተፈታኞች https://register.eaes.et/Online በመጠቀም በበየነ-መረብ መመዝገብ ትችላላችሁ። 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

እስካሁን ከ499,000 በላይ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል፡፡ - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር
እስካሁን ከ499,000 በላይ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል፡፡ - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማጠናቀቀቂያ ፈተና ለመውሰድ እስካሁን 499,200 ተማሪዎች መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡ በመደበኛ እና በግል 750,000 ተማሪዎች ይመዘገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ በአገልግሎቱ የተፈታኞች ምዝገባ፣ የፈተና ዕርማትና ውጤት ጥንቅር ዴስክ ኃላፊ ማዕረፉ ሌሬቦ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል። የመደበኛ ተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ በኦንላይን ከታህሳስ 8/2017 ዓ.ም ጀምሮ እየተከናወነ ሲሆን፤ ጥር 6/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ኃላፊው ገልፀዋል። በመደበኛው ፕሮግራም 600,000 ተማሪዎች ለመመዝገብ ዕቅድ መያዙን የገለፁት ኃላፊው፤ እስካሁን 82 በመቶ የሚሆኑ መደበኛ ተማሪዎች መመዝገባቸውን ጠቁመዋል። በግል የሚፈተኑ 150,000 ተማሪዎች እንደሚመዘገቡ ሲጠበቅ፤ እስካሁን 1,100 ተማሪዎች ብቻ ምዝገባ አድርገዋል፡፡ የኢንተርኔት አማራጭ በሌለባቸው አካባቢዎች ተማሪዎች በወረቀት ከተመዘገቡ በኋላ ኢንተርኔት የሚሠራበት አካባቢ በመሔድ መረጃቸውን ወደ ኦንላይን መጫን እንደሚችሉ ኃላፊው ተናግረዋል። #FMC 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በድጋሚ የሚፈተኑ ተፈታኞች በበየነ መረብ (ኦንላይን) መመዝገብ እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ተፈታኞች በራሳቸው የሚመዘገቡበት አ
+5
‼️የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በድጋሚ የሚፈተኑ ተፈታኞች በበየነ መረብ (ኦንላይን) መመዝገብ እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ተፈታኞች በራሳቸው የሚመዘገቡበት አድራሻ https://register.eaes.et/Online እንደሆነ ተገልጿል። ይህ የበይነ መረብ (አንላይን) ምዝገባ መተግበሪያ ራስ አገዝ (self services ) ሲሆን ተመዝጋቢዎች የሚፈልጉትን ድጋፍ በመጠየቅ ከማዕከል ማግኘት ይችላሉ ተብሏል። (እንዴት መመዝገብ እንደሚቻል ከላይ ይመልከቱ) (የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት) 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና የተፈታኞች የኦንላይን ምዝገባ የፊታችን ሰኞ ይጀምራል፡፡ በከተማ አስተዳደሩ የ2017 ዓ.ም የ12ኛ
‼️በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና የተፈታኞች የኦንላይን ምዝገባ የፊታችን ሰኞ ይጀምራል፡፡ በከተማ አስተዳደሩ የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የኦንላይን ምዝገባ ከታህሳስ 7 እስከ ጥር 6/2017 ዓ.ም እንደሚካሔድ የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል፡፡ 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ በኦንላይን እንደሚከናወን ገለፀ፡፡ ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚወ
‼️የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ በኦንላይን እንደሚከናወን ገለፀ፡፡ ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች የኦንላይን ምዝገባ በአስተዳደሩ ስር በሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተግባራዊ እንደሚደረግ በቢሮው የትምህርት ምዘናና ፈተና ማስተባበሪያ ገልጿል። የተፈታኝ ተማሪዎች ምዝገባ ከታህሳስ 7-30/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሏል፡፡ 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️በአማራ ክልል የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የተፈታኞች ምዝገባ የፊታችን ሰኞ ይጀምራል፡፡ በክልሉ የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ምዝገባ ከታህሳስ 7/2017 ዓ.ም
‼️በአማራ ክልል የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የተፈታኞች ምዝገባ የፊታችን ሰኞ ይጀምራል፡፡ በክልሉ የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ምዝገባ ከታህሳስ 7/2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚካሔድ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገልጿል፡፡ 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

Repost from N/a
"የ 12ኛ ክፍል ፈተናን የሚወሰዱ ተማሪዎች ምዝገባ ታኅሣሥ 6 ይጀመራል":- ኦ/ት/ቢሮ በኦሮሚያ ክልል በ 2017 የ 12ኛ ክፍል ፈተናን የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ታህሳስ 6 ቀን 2017 በኢንተር
"የ 12ኛ ክፍል ፈተናን የሚወሰዱ ተማሪዎች ምዝገባ ታኅሣሥ 6 ይጀመራል":- ኦ/ት/ቢሮ በኦሮሚያ ክልል በ 2017 የ 12ኛ ክፍል ፈተናን የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ታህሳስ 6 ቀን 2017 በኢንተርኔት እንደሚጀመር የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል። ▶️ በኦሮሚያ ክልል 1,280 ት/ቤቶች ተማሪዎቻቸውን ለመፈተን እየተዘጋጁ ነው ብለዋል. ▶️የተማሪዎችን ብቃት ግምገማ ለተማሪዎች ግምገማ የሚካሄደው ሞዴል ምርመራ በጥር አጋማሽ ላይ ይካሄዳል. 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

🛒 አዲስ ኤርድሮፕ 🛒 ⭐️አሁኑኑ ጀምሩ 🔽🔽🔽🔽 https://t.me/blombard_com_bot

⚠️የREMEDIALፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ። በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የREMEDIAL ፕሮ
⚠️የREMEDIALፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ። በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የREMEDIAL ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ተደርጓል። ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ተማሪዎች ምደባቸውን ፦ 🌐 Website: https://placement.ethernet.edu.et  ✈️ Telegram: https://t.me/moestudentbot ላይ መመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼ወዲያው ማውጣት ይቻላል ይህ ኤርድሮፕ የሰራችሁትን ኮይን ወዲያው ወደ ዋሌታችሁ ይልካል ፍጠኑ። @finchairdropbot
‼ወዲያው ማውጣት ይቻላል ይህ ኤርድሮፕ የሰራችሁትን ኮይን ወዲያው ወደ ዋሌታችሁ ይልካል ፍጠኑ። @finchairdropbot