Mark Tech Info | Mark Technology Information
Open in Telegram
Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot
Show more6 207
Subscribers
-424 hours
-307 days
-30330 days
Posts Archive
‼️ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ
ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ አቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) ተማሪወች መግቢያ መጋቢት 1 እና 2 /2015 ዓ/ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ምንጭ፦ የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲን የመረጡ #የሪሜዲያል (#Remedial) ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀን የካቲት 29 እና 30 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
ዝርዝሩን ከላይ ተያይዟል።
ምንጭ፦ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
☄Bahir Dar university all undergraduate fields and
🔭 their intake capacity of last year
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
ለሪሚዲያል (REMEDIAL) ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሪሚዲያል (REMEDIAL) ትምህርት ፈላጊዎችን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል። ስለሆነም በሳምንት መጨርሻ መርሃ ግብሮች በማህበራዊ እና ተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ ማመልከት የምትፈልጉ አመልካቾች ከየካቲት 22 - 29 /2015 ዓ.ም ድረስ ብቻ ዋና ሬጅስትራር ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ
➢ በሪሚዲያል ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲው ኃላፊነት ተማሪዎችን አስተምሮ ማስፈተን ብቻ ይሆናል።
➢ በሪሚዲያል ፕሮግራም ጨርሰው ካጠናቀቁ በኃላ በቀጣይ ሁኔታዎች ላይ ተማሪዎች የራሳቸውን አማራጩ ይወስዳሉ።
➢ በቂ የተማሪ ቁጥር በማያመለክቱባቸው ዘርፎች ላይ ዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሙን
እንደማያስጀምር እንገልጻለን።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Congratulations!
ትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ 273 ተማሪዎች የላፕቶፕ ሽልማት አበርክቷል።
መንግስት ለተማሪዎቹ በዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ የስኮላርሺፕ ዕድል ማመቻቸቱንም አሳውቋል።
በርካታ ተማሪዎችን ያሳለፉ 20 ትምህርት ቤቶችም የዕውቅና ሰርተፊኬት እና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን ላለፉት ሁለት ቀናት ተቀብሏል።
መንግስት ከ1 ሺህ 500 በላይ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ መመደቡ ይታወቃል።
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
#DebreMarkosUniversity
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው በ2015 ዓ.ም በመደበኛ መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ የካቲት 20 እስከ 21/2015 ዓ.ም እንደሆነ መግለጹ ይታወቃል።
መንግስት ከ1 ሺህ 300 በላይ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መመደቡ ይታወቃል።
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Wachamo University ‼️
የ Remedial ተማሪዎች የዶርም ምደባ ነው።
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል።
ዩኒቨርሲቲው በ2015 ዓ.ም በመደበኛ መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ከየካቲት 20 እስከ 22/2015 ዓ.ም እንደሆነ መግለጹ ይታወቃል።
መንግስት ዘንድሮ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች
ምደባ ካደረገባቸው 15 ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከ5 ሺህ 100 በላይ ተማሪዎች በቀዳሚነት የመረጡት ዩኒቨርሲቲ ነው።
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
በ2015 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ሬመዲያል (Remedial Program) ዋሳ ዩኒቨርሲቲየተመደባችሁ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት 30-መጋቢት 01/ 2015 ዓ.ም መሆኑን ይገልጻል።
የምደባታ ቦታ፡-
በ Social Science የተመደባችሁ የስም ፊደል ከ A-L በቴክኖሎጂ ኢንስቲቱዩት ግቢ እንዲሁም የስም ፊደል ከM-Z በዋናው ግቢ
በ Natural Science የተመደባችሁ የስም ፊደል A-E በበንሳ ዳዬ ግቢ ፣ የስም ፊደል ከF-P በግብርና ኮሌጅ ግቢ እንዲሁም የስም ፊደል R-Z በዋናው ግቢ
የተመደባችሁ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሰው ቦታ በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰብያ ፡-
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ የሚከተሉትን ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
1ኛ. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዋናውና ቅጂው
2ኛ. ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክርቢት ዋናውና ቅጂው
3ኛ. የሌሊት አልባሳት
4ኛ. 4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ
5ኛ. የስፖርት ትጥቅ
ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኃላ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር እና አልሙኒ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል (REMEDIAL) ተማሪዎች በሙሉ
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለሪሜዲያል (REMEDIAL) የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ 👉 የካቲት 29-30/2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ትምህርት የሚጀመረው መጋቢት 1/2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ የሚከተሉትን ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኃል፡፡
1ኛ. መሰናዶ ያጠናቀቃችሁበትን ሰርተፍኬት፣ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውን ከማይመለስ አንድ ኮፒ ጋር እና አራት 3×4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ።
2ኛ. አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የትራስ ጨርቅ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ እናሳስባለን፡፡
3ኛ ይህንን የመግቢያ ጊዜ አሳልፎም ሆነ ቀድሞ የሚመጣ ተማሪን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሬሜዲያል
አዲስ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለሬሜዲያል (Remedial) ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት 21-24/2015 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ዩንቨርሲቲው ገልጿል።
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ👇
1ኛ, መሰናዶ ያለፋችሁበት ሰርተፍኬት፣ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ከፍል ትራንስክሪፕት እና የ8ኛ ከፍል ካርድ፣
2ኛ, የሌሊት አልባሳት፣3x4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ ብዛት 4 እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ ዩንቨርሲቲው አሳስቧል።
እንዲሁም ምደባችሁም በስም አልፋቤታችሁ መሠረት
#1ኛ/ 💠Natural science /alphabet A - K 👉በዋናው ግቢ
💠Natural science /alphabet/ L- Z 👉ዱራሜ ግቢ
#2ኛ/ 💠Social science /alphabet/ A - R 👉ዋናው ግቢ
💠Social science /alphabet/ S - Z 👉ዱራሜ ግቢ
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
#AASTU
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል፡፡
በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ካመጡ ተማሪዎች መካከል፤ ከ1 ሺህ 800 በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ መመደባቸው ይታወቃል።
ዩኒቨርሲቲው በ2015 ዓ.ም የተማሪዎቹ የመግቢያ ጊዜ ዛሬ የካቲት 20/2015 ዓ.ም ብቻ መሆኑን መግለፁ አይዘነጋም።
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ
በሬሜዲያል ( Remedial) ፕሮግራም ወደ ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ከዚህ በፊት ዩንቨርሲቲው ያሳወቀዉ የጥሪ ቀን ላይ ማሻሻያ ተደርጓል።
የተሻሻለውን የመግቢያ ቀን ወደ ፊት እንገልፃለን ሲል ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል።
ይህን መረጃ ለተማሪዎች ሼር ያድርጉ ‼️
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ዩኒቨርሲቲ ስለመቀየር
ትምህርት ሚኒስቴር ትላንት ይፋ ባደረገው መሰረት የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ከተመደቡበት ተቋም ውጪ ወደ ሌላ ዩኒቨርሲቲ መቀየርም ሆነ መቀያየር እንደማይቻልና ከዚህ ጋር በተያያዘ ምንም አይነት ጥያቄ #እንደማያስተናግድ አስታውቋል።
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ኮተቤ
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የ2015 የትምህርት ዘመን በመደበኛው የቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ መስፈርት ያሟሉ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜን እስከ የካቲት 29/2015 ዓ.ም አራዝሟል።
በአካል በመገኘት መመዝገብ የማትችሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን Soft copy በተከታዮቹ አድራሻዎች በመላክ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
E-mail: registration@kue.edu.et
Telegram: https://t.me/KUE_Registrar
ለተጨማሪ መረጃ፦
0116601276 / 0118550073
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ምደባ ተለቋል
የRemedial ፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆኗል።
በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑንና በተመደባችሁበት የትምህርት ተቋሞች በሚያስተላልፉት ጥሪ መሰረት የ Remedial ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ እንገልፃለን ።
ማሳሰቢያ :-
የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ ለመግለጽ እንወዳለን።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች
Website:
https://placement.ethernet.edu.et
SMS: 9444
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
ለሀዋሳ ዩንቨርሲቲ የ2015 አዲስ ገቢ ተማሪዎች የኦንላይን ምዝገባ ቅደም ተከተል
እያንዳንዱን step ከፎቶው ይመልከቱ ‼️
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
#UPDATE
📚 ለ 2015 የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ ያደረጉ ዩኒቨርሲቲዎች
🎯 ደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 13 - 14.
🎯 ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 15 - 16.
🎯 ድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 20-21.
🎯 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 15 - 16.
🎯 ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 20-22.
🎯 ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ - Online ምዝገባ የካቲት 20-26.
( የመግቢያ ቀንየካቲት 27-28 )
🎯 ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 20-21.
🎯 እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 27-28
🎯 AASTU - የካቲት 20
🎯 ASTU - የካቲት 22 - 23.
🎯 ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 24-26.
🎯 አርባ ምንጭ ዩንበርሲቲ-የካትት 23-24
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12news 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
