St.pauls Medical gateway
Closed channel
👨⚕️Welcome to St. Paul's CoC Channel ! ✨Are you G-12 Student , who took national Exam?, Aright ,this is Ultimate place for your childhood dream 🙌 -©️-This channel is Owned by Medical gateway ➾ @medicalgateway 🏨join us , Live your dream with us !
Show more1 636
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Repost from AAU. Medical gateway
ANA SOLOMON
እኛ የማለማመጃ ፈተና ተማሪዎቻችንን ስንፈትን ውጤትሽን እያዬን ህልምሽ እንደሚሳካም ሙሉ እምነት ነበረን
Congratulations ❤️
Repost from AAU. Medical gateway
👨🏫HUNDAOL ABILU BEYENE
AAU (Doctor of Medicine )
ይህ ተማሪ Entrance Exam ለወረደባችሁ ሜዲሲን መግባት እንደሚቻል ጥሩ ምሳሌ ነው!
አድምጡት !
COC ነው ወሳኙ !
623👏🙏🙏
እስካሁን በቅዱስ ጳውሎስ ቱቶሪያላችን ከሚገኙ ተማሪዎች ከፍተኛው ውጤት 👏
እኛ በፈተናቸው የዝግጅት ፈተናዎች በሁሉም Top Performer ነው !
he was Exam-1 Winner 🙏
Congra🎉🎉
From Our St.pauls coc class
https://t.me/+bMZDVCCGDjMxYjU0
https://t.me/+bMZDVCCGDjMxYjU0
Congra👏👏
From Our St.pauls coc class
https://t.me/+bMZDVCCGDjMxYjU0
https://t.me/+bMZDVCCGDjMxYjU0
ሌላይኛው የእኛ ተማሪ
Congra👏👏
From Our St.pauls coc class
https://t.me/+bMZDVCCGDjMxYjU0
https://t.me/+bMZDVCCGDjMxYjU0
ታገሱ ....😁
📚 ለጓደኞቻችሁ ሼር ያድርጉ!👇👇👇
https://t.me/+bMZDVCCGDjMxYjU0
https://t.me/+bMZDVCCGDjMxYjU0
#NEW
Entrance Result ‼️
➡️ከጠዋቱ 12 ሰአት ጀምሮ በሚከተሉት አማራጮች ውጤት ማየት ይችላሉ
📌በ በዌብ ሳይት👇👇
https://eaes.edu.et/
📌 በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም
📌፡በቴሌግራም👇👇
https://t.me/eaesbot
ማየት ትችላላችሁ፡፡
መልካም እድል
@medicalgateway1
@medicalgateway1
ውጤት መቼ ? በምን ይታያል ?
" ነገ ጥዋት 12 ሰዓት ላይ በዌብሳይት እና በSMS ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይቻላሉ። " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
https://t.me/+bMZDVCCGDjMxYjU0
https://t.me/+bMZDVCCGDjMxYjU0
#Update
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ካነሷቸው ነጥቦች፦
በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ 205 ተማሪዎች ከ600 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡
በማህበራዊ ሳይንስ መስክ 15 ተማሪዎች ብቻ ከ500 በላይ ውጤት አምጥተዋል፡፡
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 649 ሲሆን በአዲስ አበባ የልደታ ክሩዝ ትምህርት ቤት ተማሪ ናት፡፡
በማህበራዊ ሳይንስ ከፍተኛው ውጤት 533 ሲሆን የደብረ ማርቆስ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው፡፡
በከተማ ደረጃ አዲስ አበባ፣ ሀረሪ እና ድሬዳዋ የተሻለ አፈጻጸም ያሳዩ ከተሞች ናቸው፡፡
ውጤት በምን ይታያል ?
" ነገ ጥዋት 12 ሰዓት ላይ በዌብሳይት እና በSMS ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይቻላሉ። " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
https://t.me/+bMZDVCCGDjMxYjU0
https://t.me/+bMZDVCCGDjMxYjU0
#Update
ከፍተኛ ውጤት ተፈጥሮ ሳይንስ 649 ፤ የማህበራዊ ሳይንስ 533 ሆኖ ተመዝግቧል።
649 ያመጣችው የአዲስ አበባ ልደታ ክሩዝ ትምህርት ቤት ስትሆን 533 ያመጣው ከደ/ማርቆስ አዲስ አለማየሁ ትምህርት ቤት ነው።
በአጠቃላይ በ2015 ዓ/ም ከተፈተኑ ተማሪዎች 3.2 በመቶ ብቻ ናቸው 50 በመቶ እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡት።
@medicalgateway1
#Update
በአጠቃላይ በ2015 ዓ/ም ከተፈተኑ ተማሪዎች 3.2 በመቶ ብቻ ናቸው 50 በመቶ እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡት።
@medicalgateway1
