ልዩ ዜና
Open in Telegram
ድል ለኢትዮጵያ ጥቆማ‼️ በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ፣በውሸት አካውንት እንዳትሸወዱ‼️‼️
Show more4 007
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '240
in 0 channels
November '240
in 0 channels
Get PRO
October '24
+3
in 0 channels
Get PRO
September '240
in 0 channels
Get PRO
August '240
in 0 channels
Get PRO
July '240
in 0 channels
Get PRO
June '240
in 0 channels
Get PRO
May '24
+4
in 0 channels
Get PRO
April '24
+29
in 0 channels
Get PRO
March '24
+15
in 0 channels
Get PRO
February '24
+7
in 0 channels
Get PRO
January '24
+24
in 0 channels
Get PRO
December '23
+237
in 0 channels
Get PRO
November '23
+69
in 0 channels
Get PRO
October '23
+39
in 0 channels
Get PRO
September '23
+22
in 0 channels
Get PRO
August '23
+2 530
in 0 channels
Get PRO
July '23
+455
in 0 channels
Get PRO
June '23
+52
in 0 channels
Get PRO
May '23
+24
in 0 channels
Get PRO
April '23
+48
in 0 channels
Get PRO
March '23
+24
in 0 channels
Get PRO
February '23
+21
in 0 channels
Get PRO
January '23
+13
in 0 channels
Get PRO
December '22
+8
in 0 channels
Get PRO
November '22
+16
in 0 channels
Get PRO
October '22
+74
in 0 channels
Get PRO
September '22
+2 165
in 0 channels
Get PRO
August '22
+1 905
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 21 December | 0 | |||
| 20 December | 0 | |||
| 19 December | 0 | |||
| 18 December | 0 | |||
| 17 December | 0 |
Channel Posts
| 2 | Boom | 1 304 |
| 3 | አቶ ደመቀ መኮንን ከመንግስት እና ከገዢው ፓርቲ ከነበራቸው ኃላፊነት ተሰናበቱ
ላለፉት 11 ዓመታት በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነት ያገለገሉት አቶ ደመቀ መኮንን፤ ከመንግስት እና በገዢው ፓርቲ ከነበራቸው ኃላፊነት መሰናበታቸውን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጹ። አቶ ደመቀ በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትነት በነበራቸው የኃላፊነት ቦታ ላይ፤ የብሔራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ተመስገን ጥሩነህ መተካታቸውን ምንጮቹ አስታውቀዋል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
[በዚህ ዘገባ ላይ ተጨማሪ መረጃዎች ይታከሉበታል] | 1 449 |
| 4 | No text... | 1 424 |
| 5 | No text... | 1 966 |
| 6 | በበዓሉ ዋዜማ ካጋጠሙ ሁለት የእሳት አደጋዎች ውጪ የጥምቀት በዓል ያለምንም አደጋ ክስተት በሰላም ተከብሯአል።
የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በዓለ ጥምቀተ በባህሩ ቦታና ታቦታቱ ከመንበራቸዉ ሲወጡም ሆነ ሲመለሱ በነበሩ እንቅስቃሴዎች ሁሉ ምንም ዓይነት አደጋ እንዳላጋጠማቸው ለጣቢያች ገለፁ።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለጣቢችእንደተናገሩት ከበዓላቱ ቀናት አስቀድሞ ከሀይማኖት አባቶች ፣ ከበዓሉ አስተባባሪዎችና ከባለድርሻ አካላት ጋር በተለያዩ መድረኮች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራን በመስራቱና ህብረተሰቡም ከኮሚሽን መ/ቤቱ የተላለፉ የጥንቃቄ መልዕክቶችን ተግባራዊ በማድረጉ በዓሉ በሰላም ተከብሯል ብለዋል።
ሆኖም በበዓሉ ዋዜማ በከተራ ዕለት በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሁለት ራስ ደስታ ሆስፒታል ፊት ለፊት እንደዚሁም በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 በግተራ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ በአጋጠሙ ሁለት የእሳት አደጋዎች ሰባት የንግድ ሱቆች ላይ ጉዳት ደርሷል።
የኮሚሽኑ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በሁለቱም ቦታዎች ያጋጠሙት የእሳት አደጋዎች ተዛምተዉ የከፋ ጉዳት ሳያደርሱ መቆጣጠር ችለዋል።
በአደጋዉ በሁለት የእሳት አደጋ ሰራተኞች ላይ ቀላል ጉዳት ደርሷል። | 1 787 |
| 7 | ኬንያ በአፄ ኃይለስላሴ ስም የሰየመችውን ፈጣን መንገድ አስመረቀች‼️ 🇰🇪🇪🇹
ዋና መንገዱ በናይሮቢ ይደርሱ የነበሩ የትራፊክ መጨናነቅን ያስቀራል ተብሏል ።
27 ኪሎ ሜትር ይረዝማል የተባለው ይህ የመውጫ መንገድ በአምስት ወራት ውስጥ በቻይና እና ኬንያዊያን ተቋራጮች ተገንብቷል።
Transport CS Murkomen Officially Opens Nairobi Expressway Haile Selassie Exit.
Transport CS Kipchumba Murkomen speaks when he officially launched the Nairobi Expressway Haile Selassie Exit Plaza on January 19, 2024.
Transport Cabinet Secretary Kipchumba Murkomen has officially launched the Nairobi Expressway Haile Selassie Exit Plaza which has been under construction for a period of five months.
Ayu Zehabesha
👇ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን join አድርጉ 👇👇👇👇 | 1 |
| 8 | No text... | 1 |
| 9 | በአጼ ሀይለስላሴ ስም የተሰየመው ፈጣን መንገድ በኬንያ ተመረቀ
በኬንያ በአፄ ኃይለስላሴ ስም የተሰየመው የፍጥነት መንገድ መውጫ መጠናቀቁ የትራፊክ ፍሰትን ከማቃለሉም በላይ አሽከርካሪዎች በቀላሉ ወደ መሃል ከተማ እንዲገቡ ያስችላል ተብሏል። የፍጥነት መንገድ በ2021 ከተጀመረ ወዲህ ወደ መሃል ከተማ የሚገቡ አሽከርካሪዎች ወደ ሙዚየሙ መውጫ እና ወደ መሃል ከተማ ለመድረስ ዩኒቨርሲቲ ሙንገድ፣ ኡሁሩ መንፈድ ወይም ኪፓንዴ መንገድን ጨምሮ ሌሎች አማራጮችን ይጠቀሙ ነበር።
አዲሱ የመውጫ መንገድ በአምስት ወራት ውስጥ በቻይና እና ኬንያዊያን የመንገድ ተቋራጮች የተገባ ሲሆን ኬንያ የፈጣን መንገዷን መውጫ ኢትዮጵያን ከ40 ዓመት በላይ ለመሩት እና የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን በመሰረቱት አጼ ሀይለስላሴ ስም ሰይማለች።ካሳለፍነው ሀምሌ ጀምሮ ግንባታው ሲከናወን ነበር።
ባለ አምስት መስመር መውጫ መንገዱ አሽከርካሪዎች ወደ ማዕከላዊ የንግድ አውራጃ በቀላሉ እንዲገቡ እና የትራፊክ መጨናነቅን ለመቀነስ ያለመ ነው። የቻይና መንገድ እና ድልድይ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ዩዋን ቹንኩን፣ ፈጣን መንገድ ኩባንያ ሊሚትድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ስቲቨን ዣኦ፣ የኬንያ የመንገድ እና ትራንስፖርት ዋና ፀሀፊ ጆሴፍ ምቡጓ እና እና የኬንያ ብሔራዊ አውራ ጎዳናዎች ባለስልጣን (KeNHA) ዋና ዳይሬክተር ኩንጉ ንዱንጉ በተገኙበት መንገዱ ተመርቋል።
የዚህ የፍጥነት መንገድ ጥቅም ከፍተኛ ነው የተባለ ሲሆን ከማዕከላዊ ቢዝነስ አውራጃ (ሲቢዲ) እና የመንግስት መስሪያ ቤቶች እምብርት ከሆነው ከሃራምቤ ጎዳና የቅርብ መውጫ ሆኖ ያገለግላል ሲል የኬንየው ዘ ስታንዳርድ ዘግቧል። | 1 254 |
| 10 | No text... | 1 231 |
| 11 | የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ታማሚዎች አሶሳ ከተማን ከአዲስ አበባ የሚያገናኙ መንገዶች በጸጥታ ችግር በመዘጋታቸው ለሕክምና ወደ አዲስ አበባ ሆስፒታሎች ለመጓዝ እንደተቸገሩ ከሆስፒታሉ መስማቱን ጠቅሶ ሪፖርተር ዘግቧል። በዚኹ ሳቢያ አዲስ አበባ ሂደው ከፍተኛ ሕክምና እንዲያገኙ ከሐኪሞች ወረቀት የሚጻፍላቸው ታማሚዎች ሕይወታቸው እያለፈ መኾኑን የሆስፒታሉ አስተዳደር መናገሩን ዘገባው ጠቅሷል። ሆስፒታሉ፣ ከፍተኛ የመድሃኒት እጥረት እንዳለበትና ባኹኑ ወቅት ከጤና ሚንስቴር መድሃኒት የሚያገኘው በአየር ትራንስፖርት ብቻ እንደኾነ መግለጡን ዘገባው ጨምሮ አመልክቷል። አምቡላንሶች በጸጥታ ችግር በክልሉ ውስጥ መንቀሳቀስ አለመቻላቸው ችግሩን እንዳባባሰው የገለጠው የሆስፒታሉ አስተዳደር፣ ታጣቂዎች ካኹን ቀደም አንድ ታማሚዎችን የያዘ አምቡላንስ እንዳቃጠሉ ጠቅሷል ብሏል። | 1 060 |
| 12 | No text... | 887 |
| 13 | ዛሬ የክብር ሽኝት እና ቀብር ይከናወናል
የነፍስኄር ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ስንብት እና የቀብር ስነስርዓት ዛሬ ይከናወናል። አስከሬን ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገብቷል።
የሙያ አድናቂዎቹ፣ የስራ ባልደረቦቹ እና የተለያዩ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች አቀባብል አድርገውለታል።
ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ባደረበት ህመም በዋሽንግተን ዲሲ በህክምና ሲረዳ ቆይቶ የካቲት 4/2016 ዓ.ም ሕይወቱ ማለፉ ይታወቃል።
ከጠዋቱ 4:00 እስከ 4፡30 ሰዓት ሚሌኒየም አዳራሽ ይደርሳል።
ከጠዋቱ 5:00 እስከ ቀኑ 6፡30 በሚሌኒየም አዳራሽ የስንብት መርሐግብር ይካሄዳል።
ከሰዓት በኋላ ከ7፡30 እስከ 9:00 ሰዓት በመንበረ ጸባኦት ቅ/ሥላሴ ካቴድራል ፍትሃት እና የቀብር ስነ ስርዓት ይፈጸማል። | 946 |
| 14 | የግብጽ ፕሬዝዳንት ኢትዮጵያ የወደብ ተጠቃሚ መሆን መብቷ ቢሆንም ሉዓላዊነት ማክበር አለባት አሉ
በግብጽ የስራ ጉብኝት ላይ የሚገኙትን የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼህ ማህሙድን ያነጋገሩት የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ ኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ሳትጥስ ወደብ መጠቀም መብቷ ነው አሉ።
የሶማሊያ እና ግብጽ መሪዎች በጋራ የሰጡትን መግለጫ አዲስ ማለዳ ከ‘ኢጂፕት ቱዴይ‘ እንደተመለከተችው፤ ፕሬዝዳንት አልሲሲ “ኢትዮጵያ የኤርትራ፣ ከሶማሊያ ወይም ከጅቡቲ በኩል ወደብ መጠቀሟን አንቃወምም” ብለዋል።
ይሁን እንጂ ግብጽ “ኢትዮጵያ በሌሎች አገራት ግዛት ውስጥ በህገ ወጥ መንገድ እጇን ማስገባቷን” ትቃወማለች ሲሉ መናገራቸው ተዘግቧል። አክለውም ግብጽ በሶማሊያ የሚደርሱ ስጋቶችን አትታገስም ብለዋል።
የግብጹ ፕሬዝዳንት “ግብጽን በመሰል ጉዳዮች አትፈትኑ” ሲሉ መግለጻቸውም ተዘግቧል። አያይዘውም ለሶማሊያ መንግስት ሽብርተኛነትን በመቀነስ፣ እዳ በማሰረዝ እንዲሁም የጦር መሳሪያና ወታደራዊ ማዕቀቦች በመነሳታቸው እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር የተፈራረመችውን የመግባቢያ ሰነድ በተመለከተ ከምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) እንዲሁም ከአረብ ሊግ የተሰጡን መግለጫዎች ማውገዟ ይታወሳል። | 941 |
| 15 | No text... | 997 |
| 16 | No text... | 971 |
| 17 | "በርበራ ወደብ ላይ ከኢትዮጵያ ጋር ያለን ጥምረት ይቀጥላል" ዲፒ ወርልድ
አለም አቀፍ ወደብ ኦፕሬተር የሆነዉ ግዙፉ ዲፒ ወርልድ የበርበራን ወደብ ለማሳደግ ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ እንደሚሰራ አስታወቀ።
በዱባይ የሚገኘው የዓለማችን ግዙፍ የኮንቴይነር ወደብ ኦፕሬተር የሆነዉ ዲፕ ወርልድ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን የጋራ ስትራቴጂካዊ አጋርነት “የማጠናከር” በሶማሊላንድ የበርበራ ወደብን በማሳደግና የወደፊቱን የአለም ንግድን ለመቅረጽ በጋራ እሰራለሁ ብሏል።
በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የሚገኝ ሁለገብ ሎጂስቲክስ ኩባንያ የሆነዉ ዲፒ ወርልድ በካርጎ ሎጂስቲክስ፣ በወደብ ተርሚናል ኦፕሬሽን፣ በባህር አገልግሎት እና በነፃ ንግድ ዞኖች ላይ ትኩረት በማድረግ እየሰራ የሚገኝ የአለም አቀፍ የወደብ ኦፕሬተር ነዉ።
ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጋር በስዊዘርላንድ በዳቮስ-ክሎስተር ከቀናት በፊት በተካሄደው 54ኛው የአለም ኢኮኖሚክ ፎረም አመታዊ ስብሰባ ጎን ለጎን ዉይይት ያደረጉት የዲፒ ወርልድ ስራ አስፈፃሚ እና ሊቀመንበር ሱልጣን አህመድ ቢን ሱለይም ውጤታማ ያሉትን ዉይይት ተከትሎ፣ ዲፒ ወርልድ ትብብሩን በማጠናከር ደስተኛ ነው" በማለት ተናግረዋል።
"ለቀጠናው ትስስር ቁልፍ መግቢያ የሆነውን የበርበራ ወደብን ለማሳደግ የጋራ ቁርጠኝነታችንን ስንገልጽ በጣም ደስ ብሎናል" ያሉት ዋና ስራ አስፈፃሚዉ "ይህ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ኢኮኖሚያዊ ትስስርን ከማጠናከር ባለፈ ለዘላቂ ዕድገት መንገድ የሚከፍት ነው" በማለትም አጋርነታቸውን አሳይተዋል።ድፍረት የተሞላበት እርምጃ በማለት የገለፀውን አጋርነት በለውጡ ግንባር ቀደም በመሆን ከኢትዮጵያ ጋር ያለዉን ጥምረትና የወደፊት ጉዞ አመላካች ነዉ ብሎታል ሲል ካፒታል አስነብቧል። | 892 |
| 18 | በየካ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዛሬው እለት በተከበረዉ የቃና ዘገሊላ ክበረበዓል ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ተገኝተዋል
በየካ ክፍለ ከተማ የቃና ዘገሊላ ክብረ በዓል በ1919 በተመሰረተዉ የየካ ደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ሃይማኖታዊ ትውፊቱ ተጠብቆ በሰላማዊ መንገድ በድምቀት ተከበሮ ዉሏል ።
በዛሬው እለትም የቅዱስ ሚካኤል እና አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የቃል ኪዳን ታቦታት ካደሩበት ከባህረ ጥምቀቱ በመነሳት በካህናትና ሊቃውንት እንዲሁም በሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ህብረ ዝማሬ ታጅቦ ወደ መንበረ ክብራቸው በሰላም ተመልሰዋል።
በበዓሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን የታደሙ ሲሆን ብስራት ቴቪ ለበዓሉ ታቦት ማጀቢያ የተሰራው ሰረገላ 1 ሚሊዮን ብር ወጪ እንደተደረገበት መዘገቡ ይታወሳል።
የቅዱስ ሚካኤል ታቦቱ አሁን ባለበት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ከመምጣቱ በፊት ዋሻው ሚካኤል ተብሎ ከተክለሃይማኖት ጋር ደባል ሆኖ ነበር ይባላል።
አሁንም ድረስ በሙዚየሙ ውስጥ በአጼ ሚንሊክ እንዲሁም እቴጌ መነን ጊዜ ጀምሮ ይቀደስበት የነበሩ እቃዎች እንዲሁም አለወባሳት ይገኙበታል። ቤተክርስቲያኑን እቴጌ ዘውዲቱ በርካታ ነገሮችን እንዳስገነቡት ታሪክ ያስረዳል። | 839 |
| 19 | No text... | 957 |
| 20 | የ7 ሰዎች ሕይዎት አለፈ
በምዕራብ ሐረርጌ ዞን ጦሎ ወረዳ ደበሶ ከተማ ዛሬ ከሰዓት በተከሰተ የትራፊክ አደጋ 7 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡አደጋው የተከሰተውም ከድሬዳዋ ወደ ጭሮ ሲጓዝ የነበረ የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ ፍሬን አስቸግሮት ፍጥነቱን መቆጣጠር ባለመቻሉ በመንገድ ላይ ሲጓዙ የነበሩ ሰዎችን በመግጨቱ ነው ተብሏል።ከሟቾቹ ውጭ ሌሎች ከ7 ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሶባቸዋል።ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችም በጭሮ እና ሂርና ሆስፒታሎች የሕክምና ዕርዳታ እያገኙ እንደሆነ ፋና ዘግቧል፡፡ | 818 |
