en
Feedback
BDU Residence administration channel

BDU Residence administration channel

Open in Telegram

የመኖሪያ ቤቶችን ድልድል በተመለከተ በዚህ ገጽ

Show more
1 432
Subscribers
+524 hours
+127 days
+3130 days
Posts Archive
የቤት ድልድል ማስታወቂያ ////////////////////////////////////// ሰኞ ጳጉሜ 2/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 እስከ ተ.ቁጥር 150 ያላችሁ አመልካቾች ያሉትን ቤቶች ታሳቢ በማድረግ በወጣላችሁ መርሃ ግብር መሰረት መኖሪያ ቤቶች ቢሮ በመምጣት ቁልፍ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በሰዓቱ ያልተገኘ አመልካች እንዳልፈለገ ተቆጥሮ ለሌላ የሚተላለፍ መሆኑን እንገልጻለን።

የመኖሪያ ቤቶችን መረጃ በተመለከተ በቴሌግራም ወይም ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጀው ማስተዳደሪያ ሲሰተም። http://10.161.65.16 ሆስት/host/ በተደረገው የኢንተርኔት ፕሮቶኮል[IP] አድራሻ ወይም በቴሌግራም ገጻችን ማስፈንጠሪያ [https://t.me/bduhousing] በመጠቀም ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ወደ ሲስተሙ ለመግባት =>User name [your ID number @gmail.com] =>Password= [your ID number abcd**] You can then change your passcode once you are sign in. =================≈≈≈≈≈ «««መልካም ቀን»»»

FYI and action! ማስታወቂያ ለመኖሪያ ቤቶች የማሻሻያና አዲስ አመልካቾች በሙሉ በመኖሪያ ቤቶች መመሪያ አንቀጽ 6.5 ንዑስ አንቀጽ 2 መሰረት የመኖሪያ ቤቶችን የድልድል አገልግሎት በአዲስ ለመስራት ይመች ዘንድ ከ24/06/2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 23/07/2017 ዓ.ም ባሉት ቀናት ውስጥ በአካዳሚክ ዩኒቶቻችሁ በኩል ለተቋቋሙ የድልድል ኮሚቴች ማስረጃችሁን በመያዝ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማስታወቂያውን http://10.161.65.16 ሆስት/host/ በተደረገው የኢንተርኔት ፕሮቶኮል[IP] አድራሻ ወይም በቴሌግራም ገጻችን ማስፈንጠሪያ [https://t.me/bduhousing] በመጠቀም ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። =>User name [your ID number @gmail.com] =>Password= [your ID number abcd**] =================≈≈≈≈≈ ማሳሰቢያ// =>በተገለጹት የማስታወቂያ ቀናት ውስጥ ያላመለከተ አመልካች በቀጣዩ ድልድል ታሳቢ የማይደረግ መሆኑን እናሳስባለን። =>የባለፈው ዓመት ውጤት ለቀጣዩ ድልድል የማያገለግል መሆኑን እናሳውቃለን። =>ውጤቱ ለመኖሪያ ቤቶች አገልግሎት በተዘጋጀው ሲስተም ተሰርቶ በቋሚነት የሚያገለግል ይሆናል። «««መልካም ምሽት»»»

የቤት ድልድል ////////////////////////////////////// ረቡዕ በ27/12/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 እስከ ተ.ቁጥር 120 ያላችሁ አመልካቾች ያሉትን ቤቶች ታሳቢ በማድረግ በወጣላችሁ መርሃ ግብር መሰረት መኖሪያ ቤቶች ቢሮ በመምጣት ቁልፍ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በሰዓቱ ያልተገኘ አመልካች እንዳልፈለገ ተቆጥሮ ለሌላ የሚተላለፍ መሆኑን እንገልጻለን።

የቤት ድልድል ////////////////////////////////////// ሰኞ በ25/12/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 እስከ ተ.ቁጥር 80 ያላችሁ አመልካቾች ያሉትን "ቤቶች ታሳቢ በማድረግ በወጣላችሁ መርሃ ግብር መሰረት መኖሪያ ቤቶች ቢሮ በመምጣት ቁልፍ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በሰዓቱ ያልተገኘ አመልካች እንዳልፈለገ ተቆጥሮ ለሌላ የሚተላለፍ መሆኑን እንገልጻለን።

የቤት ድልድል ////////////////////////////////////// ረቡዕ በ20/12/2018 ዓ.ም ጥዋት 3፡00 እስከ ተ.ቁጥር 60 ያላችሁ ባለ 2 መኝታ ቤት አመልካቾች ያሉትን "ባለ ሁለት" መኝታ ቤቶች ታሳቢ በማድረግ በወጣላችሁ መርሃ ግብር መሰረት መኖሪያ ቤቶች ቢሮ በመምጣት ቁልፍ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በሰዓቱ ያልተገኘ አመልካች እንዳልፈለገ ተቆጥሮ ለሌላ የሚተላለፍ ይሆናል።

የቤት ድልድል ////////////////////////// ሰላም ነገ አርብ በ15/12/2018 ዓ.ም ጥዋት 3፡00 እስከ ተ.ቁጥር 35 ያላችሁ ባለ 2 መኝታ ቤት አመልካቾች ያሉትን "ባለ ሁለት" መኝታ ቤቶች ታሳቢ በማድረግ በወጣላችሁ መርሃ ግብር መሰረት መኖሪያ ቤቶች ቢሮ በመምጣት ቁልፍ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በሰዓቱ ያልተገኘ አመልካች እንዳልፈለገ ተቆጥሮ ለሌላ የሚተላለፍ ይሆናል።08:47

ሰላም ውድ መምህራን እና ቴክኒካል ረዳቶች! //////////////////////////////////////////// በማዕከል ደረጃ ውጤት ከተሰራ በኋላ ቅሬታ ያቀረባችሁትን ውጤት በመስራት የመጨረሻ ማጠቃለያ ውጤት ከላይ የተያያዘ ሲሆን በነጥባችሁ ቅደም ተከተል መሰረት የድልድል ማስታወቂያ አውጥተን ምደባ የምናካሂድ መሆኑን እየገለጽን ክፍት ቤቶችን 10.161.65.16 ላይ መመልከት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን!

ሰላም ውድ መምህራንና ቴክኒካል ረዳቶች! መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን!

ሰላም ውድ መምህራንና ቴክኒካል ረዳቶች! የማጠቃለያ ውጤት ከላይ በተያያዘው መሰረት ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች በአካዳሚክ ዩኒቶቻችሁ ኮሚቴዎች በኩል እስከ 01/12/2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ድረስ ብቻ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን!

ሰላም ውድ መምህራንና ቴክኒካል ረዳቶች! የማጠቃለያ ውጤት ከላይ በተያያዘው መሰረት ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች በአካዳሚክ ዩኒቶቻችሁ ኮሚቴዎች በኩል እስከ 01/12/2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ድረስ ብቻ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን!

ሰላም ውድ መምህራንና ቴክኒካል ረዳቶች! የማጠቃለያ ውጤት ከላይ በተያያዘው መሰረት ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች በአካዳሚክ ዩኒቶቻችሁ ኮሚቴዎች በኩል እስከ 01/11/2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ድረስ ብቻ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን!

ሰላም ውድ መምህራንና ቴክኒካል ረዳቶች! የማጠቃለያ ውጤት ከላ በተያያዘው መሰረት ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች በአካዳሚክ ዩኒቶቻችሁ ኮሚቴዎች በኩል እስከ 01/11/2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ድረስ ብቻ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን!

I am sharing '4_6023565734263660502' with you

ለመኖሪያ ቤት አመልካቾች! የምርምር እና ህትመት ውጤቶች አያያዝ ሙሉ በሙሉ በትምህርት ሚኒስቴር በተላከው የእድገት/promotion/ መመሪያ መሰረት ስለሆነ በፊት ከነበረው ውጤት ጋር ልዩነት ሊያመጣ ስለሚችል በተላከው የእድገት መመሪያ መሰረት የምርምር ውጤታችሁ ለኮሚቴዎች እንድታስገቡ ለማሳሰብ ነው። መልካም ቀን!

ሰላም ውድ አመልካቾች! ባቀረባችሁት ጥያቄ መሰረት በአንዳንድ የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር የስራ ክፍሎች ላይ በተፈጠረው የሲስተመ መቆራረጥ ምክንያት በተገለጸው ጊዜ ማመልከቻችሁን ማስገባት እንዳልቻላችሁ በኮሚቴዎች በኩል ተገልጾልናል። ስለሆነም በዚሁ መሰረት ያለው የስራ ጫና ጭምር ታሳቢ በማድረግ ለተጨማሪ 12 የስራ ቀናት የተራዘመ መሆኑን እንገልጻለን። መልካም ቀን!

ማስታወቂያ ለመምህራንና ቴክኒካል ረዳቶች በሙሉ እንደሚታወቀው የመኖሪያ ቤቶች አስተዳደር በየጊዜው የመኖሪያ ቤቶች የውጤት ድልድል እያደረገ የቤት ምደባ አገልግሎት ይሰጣል። ስለሆነም የቤት ድልድል አገልግሎት የምትፈልጉ አመልካቾች ማስረጃችሁን ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከ 26/08/2018 ዓ.ም በየአካዳሚክ ዩኒቶች በተመረጡት ኮሚቴዎች በኩል ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ// 1) ከዚህ በፊት ማለትም በ2017 ዓ.ም ያመለከታችሁ አመልካቾች ማስገባት የምትፈልጉት ተጨማሪ ማስረጃ ካለ ብቻ ለኮሚቴዎች እንድታስገቡ ይሁን። 2) አዲስ አመልካቾች ከዚህ በፊት በነበረው አሰራር መሰረት የተሟላ ማስረጃ ማስገባት ይኖርባችኋል።

ሰላም ለሁላችሁም ይሁን ውድ የድልድል ኮሚቴዎች! ረቡዕ በ07/08/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ላይ በውጤት አሰራር ዙሪያና ስለሲስተሙ አጠቃቀም ገለጻና ማብራሪያ ስለሚኖር ከአካዳሚክ ዩኒት አንድ ተወካይ እንድትገኙ እናሳስባለን።

አርብ በ06/06/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 እስከ ተ.ቁጥር 360 ያላችሁ አመልካቾች ከታች በተያያዘው መሰረት ዘንዘልማ ላሉት ባለ 1 መኝታ ቤቶች ብቻ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በመገኘት ቁልፍ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። እንዲሁም ሰኞ በ09/06/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ለስቱዲዮ አመልካቾች እስከ ተ.ቁጥር 510 ያላችሁ አመልካቾች በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በመገኘት የቤት ቁልፍ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።