የኢትዮጵያ ትምህርት ሚንስቴር
It’s all about education Official ministry of education telegram channel join and get more info About us
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel የኢትዮጵያ ትምህርት ሚንስቴር
Channel የኢትዮጵያ ትምህርት ሚንስቴር (@minsteryofeducation) is an active participant. Currently, the community unites 15 899 subscribers, ranking in the Other category.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 899 subscribers.
According to the latest data from 03 December, 2024, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 0 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“It’s all about education
Official ministry of education telegram channel join and get more info About us”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 04 December, 2024), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Other category.
Data loading in progress...
| 2 | የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለአንድ ሳምንት ዝግ እንዲሆኑ ተወሰነ።
ውሳኔው የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከክልልና ከተማ አስተዳድር ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ጋር ያደረጉትን ውይይት ተከትሎ የተደረሰ መሆኑ ተገልጿል።
በዚህም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከኅዳር 27 እስከ ታህሳስ 03/2014 ዓ.ም ዝግ እንዲሆኑ ተወስኗል።
ትምህርት በሚዘጋበት አንድ ሳምንት ወቅት ተማሪዎች፣ መምህራን እና ሠራተኞች እንደየአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ የዘማቾች ሰብል መሰብሰብን ጨምሮ ለሀገራዊ ትግሉ አስተዋጽዖ እንዲያደርጉ ውሳኔው መተላለፉ ነው የተገለጸው፡፡
ትምህርት የሚዘጋባቸው ቀናቶች ትምህርት ቤቶቹ በሚያወጡት የማካካሻ መርሃ ግብር እንዲካካስ ይደረጋል ተብሏል፡፡
በትምህርት ዘርፍ ያሉ አካላት ገንዘብ በማዋጣት፣ ደም በመለገስ እና ስንቅ በማዘጋጀት እንዲሳተፉ ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) ጠይቀዋል። #ትምህርትሚኒስቴር
@minster_of_education | 15 286 |
| 3 | የትምህርት ሚኒስቴር ወደ ግንባር ለሚዘምቱ 32 በጎ ፈቃደኛ ዘማቾች ሽኝት አድርጓል።
በጎ ፈቃደኛ ዘማቾቹ ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከተጠሪ ተቋማት የተውጣጡ ናቸው።
ሚኒስቴሩ እስከ አሁን ከ16 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ለመከላከያ ሠራዊቱ መሰብሰቡ ተገልጿል።
የሚኒስቴሩ ሠራተኞች የደም ልገሳ ያደረጉ ሲሆን የስንቅ ዝግጅት እያከናወኑ መሆኑም ተጠቁሟል። #ትምህርትሚኒስቴር
@minster_of_education | 12 463 |
