BrightRize
Open in Telegram
🎓 Scholarship Finder Hub 🌟 Discover the best scholarships worldwide with us! Get: 📢 Scholarship alerts ✍️ Application tips 🌍 Opportunities for all levels 🤝 Community support Empower your education journey with BrightRize. Subscribe now!
Show more2 750
Subscribers
No data24 hours
-117 days
-6430 days
Posts Archive
2 750
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛው ውጤት የተመዘገበው በትግራይ ነው፡፡
በክልሉ ከ700 ከወሰደው ፈተና 675 ያመጣ ወንድ ተማሪ ከፍተኛውን ውጤት ማስመዝገቡን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናግረዋል፡፡
https://t.me/UAT_files
2 750
Loading ...................
ዝግጁ ናችሁ??
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ https://t.me/UAT_files ♨️
♨️ ♦️ https://t.me/UAT_files♨️
╚═══════════╝
2 750
" የመመዝገቢያ ቀናት ከጳጉሜ 5/2016 ዓ.ም - መስከረም 8/2017 ዓ.ም ድረስ ነው " - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
🔰አንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ /ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች ለመቀበል መዘጋጀቱን አሳውቆናል።
🔰ዩኒቨርሲቲው ለ2017 ቅድመ ምረቃ ትምህርት በቀን በመደበኛ መርሃ ግብር በመንግስት ስኮላርሺፕ እና በግል ከፍለዉ ለሚማሩ እንዲሁም በማታ በተከታታይ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች መማር የሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን እንዳጠናቀቀ ገልጾልናል።
🔰ከማክሰኞ ጳጉሜ 5/2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 8/2017 ዓ.ም የመመዝገቢያ ቀናት እንደሆኑ ይፋ አድርጓል።
🔰የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ወደፊት በራሱ በተቋሙ ማህበራዊ ሚዲያ ይገለጸል።
www.aau.edu.et
@UAT_Files
@UAT_Files
@UAT_Files
2 750
✅ ስለ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲሱ የተማሪዎች ቅበላ አሠራር | ሙሉ መረጃ |New admission system at AAU
Hey everyone! 🌟 Are you ready to take the next step in your academic journey? Addis Ababa University has just launched a brand-new Student Admissions System designed just for you!
✅ We will Upload amazing video at 2:00 in the morning.
ቪድዬው ስለቀቅ ቶሎ ለማዬት ዩትብ ቻናላችን subscribe ያድርጉ:
https://youtu.be/bhGI0fVGkgc
Don’t forget to like, subscribe, and hit that notification bell for more updates! Let’s make your dreams a reality at Addis Ababa University!
#UAT #Undergraduateadmissiontest #AAUAdmissions #AAddisAbabaUniversity
@havantube for more
2 750
✅ አዲሱን የተማሪዎች ቅበላ አሠራርን በተመለከተ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰጠው ሙሉ መግለጫ✨✨
" እዚህ (AAU) የሚደርሳቸው ተማሪዎች የሉም፣ ከዚህ በኋላ ምደባ የምባል ነገር ተሻግረነዋል። ከዚህ በኋላ ት/ት ሚኒስተር ሳምሶን፣ ሳሙአኤል ብሎ የምመድባቸው ተማሪዎች የሉም። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መንግስት ምደባ ከማድረጉ በፊት የራሱን ተማሪዎች ምለይበትን ሥርዓት ነው እያወራሁ ያለሁ።
መንግስት የሚሰጠውን ምደባ ታሳብ ያደረገ አይደለም። እኛ በራሳችን መስፈርት ነው የምንወስደው፡ ከት/ት ሚኒስተር የሚላክልን የተማሪ ዝርዝር List ፣ ይሄን ተቀበሉ የምል ነገር አይኖርም።" ተቀዳሚ ፕረስዴንት ካወሩት የተወሰደ
✅ ላልሰሙት ተማሪዎች ሼር በማድረግ አድርሱላቸው
ለተማሪዎች ጠቃሚ ቻናል፥ @havanacademy
ለ UAT Tutorial ( አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ትቶርያል ምዝገባ👇
@UATtutorialofficial
ለ UAT Tutorial ምዝገባ👇
@UATtutorial_bot
ለፍሬሽ ማን ኮርስ ትቶርያል ምዝገባ👇 @havanacademy_bot
2 750
#AAU
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአዲስ የተማሪዎች ቅበላ አሰራርን አስተዋወቀ።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 ዓ.ም የአዲስ የተማሪዎች ቅበላ አሰራርን በተመለከተ ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ መግለጫው ተከታትሏል።
ዩኒቨርስቲው የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ እና ልዩ ብቃት ያላቸው ተማሪዎችን አወዳድሮ እንደሚቀበል በዚሁ መግለጫ አስታውቋል።
የዩኒቨርስቲው ተጠባባቂ ፕረዚዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ፥ ራስ-ገዝ ዩኒቨርስቲ ሆኖ የተቋቋመው ዩኒቨርሲቲው ተቋማዊ ነጻነት፤ አስተዳዳሪዊ ነጻነት፤ የፋይናንስ ነጻነት እና አካዳሚክ ነጻነት ማግኘቱን ገልጸዋል።
" ይህም መምህራኑን ሆነ ተማሪዎችን የመምረጥ መብት ይሰጠዋል " ሲሉ ገልጸዋል።
አዲስ ይተገበራል በተባለው የቅበላ አሰራር በ2014፤ 2015 እና 2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ የመልቀቂያ ፈተና ወስደው የማለፊያ ነጥብ ያገኙ ተማሪዎች የሚወጣውን መስፈርት ታሳቢ አድርገው በዩኒቨርሲቲው ፖርታል https://portal.aau.edu.et መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን ዩኒቨርስቲው አስታውቋል።
መስፈርቶቹ ምንድን ናቸው ?
ዶ/ር ሳሙኤል ፥ አንዱ መስፈርት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን 50 በመቶ በላይ ማምጣት እንደሆነ ገልጸዋል።
ይህ ግን የተመዝጋቢዎችን ቁጥር ባገናዘበ መልኩ 60 ወይም 70 በመቶ ድረስ ከፍ ሊል እንደሚችል ጠቁመዋል።
በመቀጠልም ዩኒቨርስቲው በራሱ የሚያዘጋጀው የመግቢያ ፈተና (Undergraduate Admission Test) የሚኖረው ሲሆን ይህንን ፈተና ማለፍም ሌላው ዩኒቨርሲቲው ያስቀመጠው መስፈርት ነው ብለዋል።
ፈተናው ምን መልክ ይኖረዋል ?
በዩኒቨርስቲው መማር ለሚፈልጉ ተማሪዎች የሚቀርበው የፈተና ይዘት ምን መልክ አለው በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ ዶ/ር ሳሙኤል ፈተናው የአፕቲቲውድ (Apptitude) መልክ የሚኖረው እንደሆነ ጠቅሰው የተማሪዎችን የቋንቋ፤ የማመዛዘን እንዲሁም የቀመር አቅማቸውን የሚለካ እንደሚሆን ጠቁመዋል።
ፈተናው ከሌሎች የመግቢያ ፈተና ጋር ተመሳሳይነት ሊኖረው እንደሚችል ያነሱት ፕሬዝዳንቱ ሆኖም የሚወጣው ፈተና ሙሉ በሙሉ የዩኒቨርስቲው እንደሚሆን አስረድተዋል።
የክፍያ እና የስኮላር ሺፕ ሁኔታ በተመለከተ ምን ተባለ ?
በዩኒቨርስቲው ለመማር ጥያቄ የሚያቀርቡ ተማሪዎች በሁለት አይነት መንገድ እንደሚስተናገዱ ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል።
አንደኛው መስፈርቱን አሟልተው እና ሙሉ ክፍያ ከፍለው የሚማሩ ተማሪዎች ሲሆኑ ሌላው መንግስት ስፖንሰር ሺፕ እንዲሰጣቸው የሚጠይቁ ተማሪዎች ናቸው።
ይህን በተመለከተ የተቀመጠ ኮታ እንደሌለ የገለጹት ዶ/ር ሳሙኤል እንደ እቅዳቸው ግን 50 በመቶ በመንግስት 50 በመቶ በግል ወጪያቸው የሚሸፈንላቸውን ተማሪዎች ለመቀበል እንደሆነ ገልጸው ካልሆነም ቁጥሩ በተወሰነ መልኩ ልዩነት ሊኖረው እንደሚችልም ጠቁመዋል።
መንግስት ከፍተኛ ብቃት ያላቸውና ተወዳዳሪ የሆኑ ተማሪዎችን ለሀገር በሚፈለጉ የስልጠና መስኮች ወጪን ጭምር በመሽፈን የሚያስተናግድበት ሥርዓት እንደሚኖር እና ለሴቶች ለአካል ጉዳተኞች እና ከታዳጊ ክልል ለሚመጡ ተማሪዎች ልዩ ትኩረት እንደሚሰጥም ተመላክቷል።
ተማሪዎች በሚያመለክቱበት ወቅት ብዙ ቅጾችን እንደሚሞሉ ፤ ስኮላርሺፕ የሚጠይቁ ተማሪዎች ከፍለው መማር እንደማይችሉ የሚያሳይ ማስረጃ ከሚመለከተው አካል ማሟላት እንደሚጠበቅባቸው እና የሚያስገቡት መረጃ ትክክለኛነቱ እንደሚጣራና ሐሰተኛ ሆኖ ከተገኘ የህግ ተጠያቂነት እንደሚያስከትል ጭምር አንስተዋል።
ተጨማሪ መረጃዎችን ዩኒቨርስቲው በተከታታይ እንደሚሰጥ አረጋግጧል።
#TikvahEthiopia
Source: tikvahethiopia
Share and join
@UAT_files
2 750
የ12ኛ ክፍል ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል?
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት መቼ ይፋ እንደሚደረግ የሚጠይቁ በርካታ መልዕክቶች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ደርሰዋል፡፡
የመልቀቂያ ፈተናው ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል ስንል አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን ጠይቀናል፡፡
"የፈተናው እርማት በጥንቃቄ እየተከናወነ እንደሆነ" የገለፁት ኃላፊው፤ እርማቱ እንደተጠናቀቀ በመገናኛ ብዙሃን አማካኝነት መግለጫ እንደሚሰጥ ተናግረዋል፡፡
"እርማቱ በጥንቃቄ እና በፍጥነት እየተሠራ መሆኑንና በቅርቡም ውጤቱ ይፋ እንደሚደረግ" ኃላፊው ጠቁመዋል፡፡
Source: tikvahuniversity
@havanacademy
2 750
+3
በርካታ ተማሪዎች የትቶርያል ፕሮግራም ተጣቃሚ ሆነዋሉ። እጅግ በጣም ቀላል፣ ግልጽ እና ለመረዳት ምቹ የሆኑ የቪድዮ ትቶርያል እያቀረበን እንገኛለን።
ከምቀጥለው ሳምንት ጀምሬን የUAT Solution የምንጀምር ይሆናል። በ UAT ሶሉሽን አምና የወጡ የUAT ጥያቄዎችን ፈትፍተን የምንሰራ ይሆናል። እንዳያመልጦ አሁኑኑ በመመዝገብ የዚህ ድንቅ ፕሮግራም ተካፋይ ይሁኑ።
ለቀሩት ጥቂት ሳምንታት የሚመጥን፣ ፈተናውን ለማለፍ ጭንቀቶን የሚያቃልል አጭር፣ ግልጽ እና ለመረዳት ምቹ የሆኑ የቪድዮ ቲቶርያሎችን አዘጋጅቶ የተመኛችሁትን ዩኒቨርሲቲ ከሚትፈልጉት የድግር ት/ት ዘርፍ ጋር የሚታገኙበትን ቁልፍ ይዞላችሁ ከተፍ ብሏል። UAT Tutorial Official
በፍጥነት ይመዝገቡ፣ ተገቢውን ዝግጅት አድርገው ወደ ፈተናው ይግቡ፣ በርግጠኝነት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ኖት።
ለምዝገባ: @UATtutorial_bot
ለጓደኞቻችሁ ሼር ያድርጉ @UATtutorialofficial
more: @UAT_Files
2 750
✨✨Registration officially Opened for FreshMan Tutorial Class of 2017 💥
ከelementary ወደ high school ከዛ preparatory እያለፋችሁ ለ 12 ዓመት ተምራችሁ በስተመጨረሻ ከትልቁ ህልማችሁ ጋር ወደምትገናኙበት ዩንቨርሲቲ/ኮሌጅ ልትገቡ ጥቂት ወራት ቀርተዋል ። ከፈጣሪ ፍቃድ ጋር ደግሞ ግቢም ገብታችሁ ስኬታማ ቢትሆኑ እጅግ በጣም ደስ ይለናል።
በዚህ አስጨናቂ ወቅት መንፈሳችሁን ከፍ አድርጉ እናም እርስ በርስ እንደጋገፍ። እያንዳንዱ አስጨናቂ ሁኔታ አዳዲስ አጋጣሚዎችን እንደሚያስገኝ አንዘንጋ ። ውጤቱ ምንም ይሁን ምን፣ በዚህ አብረን ነን፣ እናም ብሩህ ቀን ከፊታችሁ ይጠቃችኋል።
ግቢ ከመግባታችሁ በፊትም ሆነ በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ ስኬታማ እንዲትሆኑ ደግሞ Havan Academy የተለያዩ ፕሮግራሞችን ይዞ መስራት ከጀመረ ዓመታትን አስቆጥሯል።
📌Freshman course Tutorial :- ጥራት ያላቸው የፍሬሽማን ሌክቸሮችን ለNatural እና ለSocial የምታገኙበት ፡
📌COC Preparation: ሜድስን፣ ዴንታል ሜድስን፣ ፋርማሲ እና ለሌችን የጤና ሳይንስ ድፓርትመንቶችን ለመግባት ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች
📌UAT(University Admission Test) :- ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፈተና ዝግጅት ፕሮግራሞችን በጥራት ይሰጣል።
መልካሙን ሁሉ እንመኝላችኋለን!
የ 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ውጤት ለሚጠባበቁ 5 ጓደኞቻችሁ share አድርጉላቸው።
Havan Academy!
"የመረጡት ስኬታማ ሆነዋል!"
✅ ለመመዝገብ ፡ @havanacademy_bot
✅ ይቀላቀሉን: @havanacademy
☎️ 09 07 66 77 55 / 09 73 19 45 57
መሉ መረጃ በ YouTube
2 750
ProMinds Summer Volunteer Opportunity
Summer Volunteer Opportunity for Students Awaiting to Join Ethiopian Universities and Colleges in 2017 e.c
Volunteers are required to provide the following information:
- Their Name, Phone Number:
- Their City/town:
- Their School:
Certificates will be awarded upon completion, and scholarship opportunities are also available.
This initiative is organized by Havan Academy in partnership with STEMpower, Sunrise education Consultancy and United People Global.
[Apply Here]
Share to your friends.
2 750
What Is UAT?
The Undergraduate Admission Test (UAT) is a standardized test used by some universities to evaluate the readiness of applicants for college-level work. These tests are designed to measure skills in areas such as mathematics, science, and engineering.
These tests are typically used alongside other selection criteria, such as academic qualifications and interviews, to make admission decisions.
The UAT exam is designed for students applying to Undergraduate programs at AAU and serves as a prerequisite before they commence their studies. It covers a broad range of general knowledge topics, including elements from the SAT, analytical reasoning, verbal reasoning, reading comprehension, analogies, and various challenging Maths problems.
✅share and join🙏
https://t.me/addis_ababa_university_uat
✅Registration for GAT Tutorial📘📕👇
@UATtutorial_bot
Ask: @Dr_Haanuel
2 750
💥ታላቅ የምስራች በዚህ አመት 12ኛ ክፍል የተፈተናቹ ተማሪዎች 💥
⚡️ Havan_Academy #ሃቫን_አካዳሚ ዘንድሮ ፍሬሽማን ለምትገቡ ተማሪዎች የቲቶርያል ፕሮግራም ይሰጣል፡፡
⚡️አጭር፣ ግልጽና ለመረዳት ቀላል የሆኑ የቪዲዮ ትምህርቶችን በማቅረብ ፍሬሽማን ኮርሶችን ያስተምራል።
⚡️ለሁሉም የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ቲቶሪያሉ ይሰጣል፡፡
⚡️ህክምና፣ ፋርማሲ፣ አርክቴክቸር እና ለጤና ሳይንስ ፕሮግራሞች የCOC ፈተና ዝግጅት ያስተምራል።
⚡️ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በግላቸው ለመማር ለምፈልጉ ተማሪዎች የ UAT Tutorial ይሰጣል።
Telegram: https://t.me/havanacademy
YouTube:
https://www.youtube.com/watch?v=Xhp3EvmuJu0
☎️ 09-07-66-77-55 / 0929284321 / 0973194557
✅ The UAT tutorial Official, in partnership with Havan Academy, will offer freshman tutorials and COC preparation at no extra cost. Students can choose to register for any of the following options:
- UAT, Freshman, and COC
- UAT and Freshman
- UAT only.
Join and share🙏
https://t.me/addis_ababa_university_uat
