cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

AL_HIJRATEYN MADDA IFAA

RAADIYOO #AL_HIJRATEYN          MADDA IFAA 📻sagantaa torbe torbeen gadhiifamu 👌Tora telegraama irrattii Nuu hordofuu dandeessu

Show more
Advertising posts
232
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Repost from N/a
#gazzaa Dhukkeen salphinaa akkanaa kun jihaadaan male filannoo dimokraasiitiin fi hiriira nagaatiin ofirraa kaafama jedhe kan yaadu ni jiraataa laata? http://T.me/Haq_Ibsa
Show all...
Repost from N/a
Miira kana nama Abbaa tahe male hin hubatu. http://T.me/Haq_Ibsa
Show all...
Repost from N/a
polisiin Israa'el yahuudoota hordoftoota Amantaa ortodoksii, Israa'el balaaleffatanii hiriira naannawa qudsiitti bahan irratti  tarkaanfii fudhatan. Yahuudaan yahuudaadha .. http://T.me/Haq_Ibsa
Show all...
#የአል_በያን_ነፀብራቅ ከአላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ በሆነ ተውፊቅ ዘወትር ሐሙስ የደውለቱል ኢስላም ህጋዊ የሚድያ ተቋም ከሆነው "አል-በያን ራዲዮ" ወደ አማርኛ ተተርጉሞ በሙናሲሮች ድምፅ ራዲዮ የሚቀርብ ፕሮግራም #ዱሩሱን_ፊ_ተውሂድ #ክፍል_13 ፨ አቅራቢ፦ ወንድም ነጃህ ⏰ 17:59 #ዓለምን_በሃቅ_መስታወት #የሙናሲሮች_ድምፅ_ራዲዮ https://t.me/+m8NhPDzwxdNhZTFk
Show all...
ክፍል ዘጠኝ የተውሒድ ትሩፋቶች በዚህ ክፍል የምናየው የተውሒድ ትሩፋቶች፣ ውጤቶችና ለሰውዬው በዲኑ፣ በዱንያውና በአኼራው የሚያመጣውን በረከቶች ነው። ለተውሒድ ትልቅ የሆኑ ትሩፋቶች ሲኖሩት አዝመራው የማይቋረጥ፣ ምንጩም የማይደርቅ፣ በሰውየው ላይ ያለው ትሩፋትም ዱንያ ላይ ሰላም በመሆንና በመመራት ፣ በመሞቻ ጊዜው በፅናትና በጀነት ጨፌ፣ በአኼራ ደግሞ በጀነትና ቋሚ በሆነ ፀጋው ሁሌም ከሱ የማይለዩ የሆኑ ትሩፋቶች አሉት። ተውሒድ ለባሪያው የልብን ህይወት ከጨለማ ወደ ብርሀን፣ ከጥበት ወደ ስፋት እና መከፈት፣ ከሀዘንና ጭንቀት ወደ ደስታና ሐሴት የሚቀይሩ የሆኑ ትሩፋቶች፣ ጥቅሞችና ወጤቶች አሉት። ምክንያቱም ተውሒድ ያለው ልብ ከአላህ በሆነ ብርሃን ይኖራል። ወዳጆቼ ሆይ! ለተውሒድ በርካታ የሆኑ ትሩፋቶችና ጥቅሞች አሉት። ከነዚህም ውስጥ፦ 1. ተውሒድ አላህን ለመታዘዝ የሚያነሳሳ ዋና ሰበብ ነው። ምክንያቱም ሙወሒድ የሆነ ሰው ለአላህ ብሎ ነው የሚሰራው። እሱም በልቡና በሁለመናው ወደ አላህ የዞረ ነው። ልቡ በፍጡራን ከመንጠለጠል የተቋረጠ ነው። ከአላህ ውጪ ባለ አካል ልቡ ከመንጠልጠል ነፃ የሆነ ነው። የልቡ ጥሪ ወደ አላህ ውዴታ ዞሯል። ይህ ባሪያ ለአላህ ባለው ተውሒድና ለአላህ ባለው ብርቱ የሆነ ውዴታ አላህን ልክ እንደሚያየው ሆኖ  የሚያመልከው ሆኗል። ተውሒድን ያጣ ሰው ግን እየተሰላቸ፣ እየጠላና እየወላወለ እንጂ የአላህን ትዕዛዝ አይፈፅምም። ሰዎች እንዲያዩለት እንዲስሰማና እንዲታወቅ ፈልጎ እንጂ አላህን አያመልክም። ተውሒድን ያረጋገጠና የባሮች ጌታ ለሆነው አላህ ያጠራ ሰው ግን አላህን የሚያመልከው ትዕዛዙን ለማክበር፣ እሱንም በመውደድና እሱንም ሱ.ወ. በማላቅ ብቻ ነው። ምክንያቱም እሱ አላህን አውቋልና ነው። 2. ከተውሒድ ትሩፋቶችና በረከቶች ውስጥ ሁለተኛው ተውሒድ በዱንያም ሆነ በአኼራ የሰላም ሰበብ መሆኑ ነው። አላህ ሱ.ወ. ይላል። ‌ٱلَّذِينَ ‌ءَامَنُواْ ‌وَلَمۡ ‌يَلۡبِسُوٓاْ إِيمَٰنَهُم بِظُلۡمٍ أُوْلَـٰٓئِكَ لَهُمُ ٱلۡأَمۡنُ وَهُم مُّهۡتَدُونَ “እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው። እነሱም የተመሩ ናቸው፤” “እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ“ ማለትም በሽርክ ያልቀላቀሉ ማለት ነው። እነዚህ ተውሒዳቸውን ያረጋገጡና ሽርክን ከመቀላቀል ያጠሩት ለሆኑ ሰዎች አላህ መመራትንና ፀጥታን ዋስትና  ሰጥቷቸዋል። ”እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው። እነሱም የተመሩ ናቸው፤”  በዚህ አንቀጽ ዙልም (በደል) ሲባል ለማለት የተፈለገው ሽርክ ለመሆኑ ጥርጥር የለውም። አዎ! ዓብዱላህ ረ.ዐ. በተናገረው  ሐዲስ እንዳለው  عن عبد الله رضي الله عنه قال لمَّا نزلت: الَّذِينَ آمَنُوا ولم يَلبِسوا إيمانهم بِظُلمٍ, قلنا يا رسول الله أيُّنا لا يظلم نفسه فقال ليس كما تقولون ‌وَلَمۡ ‌يَلۡبِسُوٓاْ إِيمَٰنَهُم بِظُلۡمٍ أي بشركٍ, أوَ لم تسمعوا إلى قول لقمان لابنه يَٰبُنَيَّ لَا تُشۡرِكۡ بِٱللَّهِۖ إِنَّ ٱلشِّرۡكَ لَظُلۡمٌ عَظِيمٞ أخرجه البخاري “እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ“ የሚለው አንቀፅ የወረደ ጊዜ ”አንቱ የአላህ መልእክተኛ ሆይ ከኛ ውስጥ ራሱን የማይበድል ማን አለ?” ብለን ጠየቅናቸው አለ። ሰሀቦቹ ‘በደል’ የሚለው ቃል ትርጉሙ በማመፅ፣ በትናንሽ ወንጀሎችና በመሳሰሉት ‘ራስን መበደል’ ነው ብለው ተገነዘቡ። ከዚህ ደግሞ ነፃ የሚሆነው በጣም ጥቂት ሰው ነው። ባሪያ ከጉድለት የተገነባ ነው። ሁሉም የአደም ልጅ ተሳሳች ነው። “የአላህ መልእክተኛ ሆይ ከኛ ውስጥ ራሱን የማይበድል ማን አለ?” አሉ። ረሱልም  صلى الله عليه وسلم በትክክል በደል /ዙልም/ የተባለው ምን እንደሆነ አብራሩላቸው። ”እናንተ እንደምትሉት አይደለም፤ እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ ማለት በሽርክ ነው። ሉቅማን ለልጁ ‘ልጄ ሆይ! በአላህ አታጋራ። ማጋራት ታላቅ በደል ነውና’” ያለውን አልሰማችሁም እንዴ? ቡኻሪይ ዘግቦታል። ነብዩ صلى الله عليه وسلم ቁርአንን በቁርአን ተረጎሙ። በዚህ አንቀፅ በደል ለማለት የተፈለገው ሽርከል አክበር /ትልቁን ሽርክ/ መሆኑን ገለፁ። በአላህ ያመነ፣  አላህን አንድ አድርጎ የተገዛ፣ ኢማኑንና ተውሒዱን ከሽርክ ያጠራ ሰው ይህ ሰው ለሱ ሰላምና ፀጥታ  አለው። ከሁሉም ነገር፤ ከመጥመምና ከመንሸራተት ሰላም ይሆናል። ምክንያቱም የተመራ ነውና። “እነሱም የተመሩ ናቸው፤” መጨረሻ ከመበላሸት /ሱኡል ኻቲማህ/  ሰላም ይሆናሉ። ሙወሒድ ሰላም ያለው በመሆኑ መጨረሻው ከመበላሸት ሰላም ይሆናል። ቀብር ውስጥም ሁለቱ መላኢካዎች ሲጠይቁት ሰላም ይኖረዋል። ይህ ምን አይነት ትልቅ ብስራት ነው! አላህ ሱ.ወ. ይላል፦ يُثَبِّتُ ‌ٱللَّهُ ‌ٱلَّذِينَ ‌ءَامَنُواْ بِٱلۡقَوۡلِ ٱلثَّابِتِ فِي ٱلۡحَيَوٰةِ ٱلدُّنۡيَا وَفِي ٱلۡأٓخِرَةِۖ ”አላህ እነዚያን ያመኑትን በቅርቢቱም ሕይወት በመጨረሻይቱም (በመቃብር) በተረጋገጠው ቃል ላይ ያረጋቸዋል።“ በገዊይ ይህንን የቁርአን አንቀፅ ሲተረጉም قال البغوي - رحمه الله - في تفسيره لقوله تعالى يُثَبِّتُ ‌ٱللَّهُ ‌ٱلَّذِينَ ‌ءَامَنُواْ بِٱلۡقَوۡلِ ٱلثَّابِتِ فِي ٱلۡحَيَوٰةِ ٱلدُّنۡيَا وَفِي ٱلۡأٓخِرَةِۖ قال كلمةِ التوحيد وهي قول لا إله إلَّا الله “በተረጋገጠው ቃል ያረጋቸዋል” የሚለውን ‘በተውሒድ ንግግር እሷም ላኢላሀ ኢለላህ የምትለዋ ንግግር’ ናት ብሏል። ጠበሪይ ከቀታዳ እንደዘገበው وروى الطبري عن قتادة في قوله تعالى يُثَبِّتُ ‌ٱللَّهُ ‌ٱلَّذِينَ ‌ءَامَنُواْ بِٱلۡقَوۡلِ ٱلثَّابِتِ فِي ٱلۡحَيَوٰةِ ٱلدُّنۡيَا وَفِي ٱلۡأٓخِرَةِۖ قال أمَّا الحياة الدنيا فيثبِّتهم بالخير والعمل الصالح, وقوله في الآخرة أي في القبر ”አላህ እነዚያን ያመኑትን በቅርቢቱም ሕይወት በመጨረሻይቱም (በመቃብር) በተረጋገጠው ቃል ላይ ያረጋቸዋል።“ የሚለውን የአላህ ንግግር በተመለከተ “በዱንያ በጥሩ ነገርና መልካም ስራ ላይ ያፀናቸዋል፤ በአኼራ የሚለው ደግሞ በቀብር ውስጥ ነው” ብሏል። ፅኑ የሆነ ሙወሒድ ሰው በሚሞትበት ጊዜ በፅናት ብስራት አለው። ሁለቱ መላኢካዎችም በሚጠይቁት ጊዜ ሰላም እንደሚኖረው ብስራት አለው። እዚህ ቦታ ላይ ያልለ ፍራቻ ምን ያህል ከባድ ነው! ኢንሻአላህ ይቀጥላል ......!
Show all...
#Jama'aa Laali faayidaa jama'aa Muslimni humna kan godhatu tokkummaa yoo qabaatedha. Tokkummaan yoo jiraate jama'aan islaamaa itti aanee dhufa, jama'aan ammoo hin jiraatu amira ykn hogganaa male. Harra ummanni islaamaa jama'aa islaamaa jalatti walitti qabamu dinnaan diinni fagoo fi dhihoo qaceen yahuudaa akka fete ummata islaamaatti taphachu jirti. https://t.me/Islamiic_nur
Show all...
AL_HIJRATEYN MADDA IFAA

RAADIYOO #AL_HIJRATEYN          MADDA IFAA 📻sagantaa torbe torbeen gadhiifamu 👌Tora telegraama irrattii Nuu hordofuu dandeessu

اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ‎ እንዴት ናቹልን?? ስላረፈድኩ ይቅርታ 🙏🙏 ዛሬ ጥያቄ ሚወጣበት ደርሳችን ነው👆👆 እናዳምጥ ኢንሻአላህ እንጠቀምበታለን
Show all...
#ከመፅሐፍት_ዓለም ከአላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ በሆነ ተውፊቅ ዘወትር ማክሰኞ በሙናሲሮች ድምፅ ራዲዮ እየተዘጋጀ የሚቀርብ የመፅሐፍ ትረካ ፕሮግራም #ፅናት_በጂሃድ_ጎዳና #ክፍል_7 ፨ አዘጋጅ፦ ሸይኽ ዩሱፍ አል-ዑየይሪይ ፨ ትረካ፦ ወንድም ዘይድ አህመድ 🎙 ርዝመት፦ 07:35 ደቂቃ ⏰ ቀን፦ ሸዋል 16/1443ሂ #ዓለምን_በሃቅ_መስታወት #የሙናሲሮች_ድምፅ_ራዲዮ https://t.me/+m8NhPDzwxdNhZTFk
Show all...
ሁለንተናዊ ወንድማማችነት! ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿انْصُرْ أَخَاكَ ظَالِمًا أَوْ مَظْلُومًا ". فَقَالَ رَجُلٌ : يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَنْصُرُهُ إِذَا كَانَ مَظْلُومًا، أَفَرَأَيْتَ إِذَا كَانَ ظَالِمًا كَيْفَ أَنْصُرُهُ ؟ قَالَ : " تَحْجُزُهُ - أَوْ تَمْنَعُهُ - مِنَ الظُّلْمِ ؛ فَإِنَّ ذَلِكَ نَصْرُهُ﴾ “ወንድምህን በዳይም ተበዳይም በሆነ ግዜ እርዳው። የዚህን ግዜ አንድ ሰው እንዲህ አለ፦ አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! የተበደለ ግዜ እረዳዋለሁ እሱ በዳይ የሆነ ግዜ እንዴት ነው የምረዳው? ከበደል ትይዘዋለህ ወይም ትከለክለዋለህ። ይሄኔ ረዳህው ማለት ነው አሉት።” 📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 6952 ~ 🌺
Show all...
ላቅ ያለ ምንዳ! ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿من علمَ آيةً من كتابِ اللهِ عز وجل، كانَ لهُ ثوابُها ما تليتْ﴾ “ከላቀው አላህ መፅሐፍ (ቁርአን) አንቀጾች ያስተማረ ለሱ በተነበበው (በተቀራው) ልክ ምንዳ ይኖረዋል።” 📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 1335
Show all...
👍 1