en
Feedback
CoE-WSU

CoE-WSU

Open in Telegram

Registrar and alumni data source

Show more
469
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+11
in 0 channels
November '24
+28
in 0 channels
Get PRO
October '24
+44
in 0 channels
Get PRO
September '240
in 0 channels
Get PRO
August '240
in 0 channels
Get PRO
July '24
+471
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
15 December+1
14 December0
13 December0
12 December0
11 December+1
10 December+1
09 December0
08 December+1
07 December0
06 December+1
05 December0
04 December0
03 December0
02 December+2
01 December+4
Channel Posts
Congratulations, graduates! Today marks the culmination of years of hard work, dedication, and perseverance. As you embark on the next chapter of your lives, remember that you are the future engineers who will shape the world. Your education has equipped you with the knowledge, skills, and critical thinking abilities to tackle the challenges that lie ahead. Use this foundation to innovate, to problem-solve, and to make a lasting impact on your communities and society. The road ahead may not be easy, but you have proven your resilience time and time again. Embrace the unknown, take calculated risks, and never stop learning. Your engineering degree is not the end, but the beginning of a lifelong journey of growth and discovery. Class of 2024, you have the power to transform the world. Go forth and make us proud. Congratulations, and best of luck in all your future endeavors. College of Engineering Dean: Temesgen Gebreyesus (Assistant Professor)

2
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ያስመርቃል። ውድ የዕለቱ ተመራቂ ተማሪዎቻችን እና የምሩቃን ቤተሰቦች እንድሁም መምህራኖች እንኳን ደስ አላችሁ ✨ 👩‍🎓🎓👨‍🎓🎓 👩‍🎓🎓👨‍🎓🎓👩‍🎓🎓👨‍🎓🎓 CONGRATULATIONS!! 💐 ➭ «ዕውቀትን በተግባር!!»
259
3
#2024
#2024
290
4
No text...
279
5
No text...
273
6
No text...
270
7
No text...
263
8
No text...
240
9
𝗖𝗼𝗻𝗴𝗿𝗮𝘁𝘂𝗹𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻𝘀 𝘁𝗼 𝗮𝗹𝗹 𝗘𝗻𝗴𝗶𝗻𝗲𝗲𝗿𝗶𝗻𝗴 𝗖𝗼𝗹𝗹𝗲𝗴𝗲 𝗚𝗿𝗮𝗱𝘂𝗮𝘁𝗲𝘀 𝗳𝗼𝗿 𝗚𝗲𝘁𝘁𝗶𝗻𝗴 #𝗘
𝗖𝗼𝗻𝗴𝗿𝗮𝘁𝘂𝗹𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻𝘀 𝘁𝗼 𝗮𝗹𝗹 𝗘𝗻𝗴𝗶𝗻𝗲𝗲𝗿𝗶𝗻𝗴 𝗖𝗼𝗹𝗹𝗲𝗴𝗲 𝗚𝗿𝗮𝗱𝘂𝗮𝘁𝗲𝘀 𝗳𝗼𝗿 𝗚𝗲𝘁𝘁𝗶𝗻𝗴 #𝗘𝗫𝗖𝗘𝗟𝗟𝗘𝗡𝗧 𝗿𝗲𝘀𝘂𝗹𝘁𝘀 𝗶𝗻 𝘁𝗵𝗲  #𝐄𝐗𝐈𝐓_𝐄𝐗𝐀𝐌‼️
527
10
Updated exit exam schedule.
705
11
No text...
580
12
No text...
699
13
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር በመጪው ሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ን በድጋሜ ለሚወስዱ ተፈታኞች መልዕክት አስተላልፏል። 1ኛ. በሰኔ 2015 ዓ / ም እና በየካቲት 2016 ዓ /
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር በመጪው ሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ን በድጋሜ ለሚወስዱ ተፈታኞች መልዕክት አስተላልፏል። 1ኛ. በሰኔ 2015 ዓ / ም እና በየካቲት 2016 ዓ / ም ተፈትነው የነበረና አሁን በድጋሜ ለመፈተን ማመልከት ለሚፈልጉ፤ 2ኛ. ከሰኔ 2015 ዓ.ም በፊት #የሕግ_መውጫ_ፈተና ወስደው የማለፍያ ነጥብ ያለገኙ አሁን በድጋሚ ለመውሰድ ለሚፈልጉ ስም ዝርዝራቸው ከቀድሞ ዩኒቨርስቲያቸው ለትምህርት ሚኒስቴር የተላከላቸው አመልካቾች፤ ምዝገባው እስከ ግንቦት 25/ 2016 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ገልጿል። ተፈታኞች በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ብቻ ምዝገባውን እንዲያጠናቅቁ ተብሏል። ሚኒስቴሩ ፦ ➡️ ከላይ ከተገለጸው ጊዜ ውጭ የሚቀርቡ የምዝገባ ጥያቄዎች ተቀባይነት እንደማይኖራቸው አሳስቧል። ➡️ በሰኔ 2015 ዓ / ም እና በየካቲት 2016 ዓ / ም ተፈትነው የማለፊያ ውጤት ያልመጡ አሁን በድጋሜ መፈተን የሚፈልጉ አመልካቾች የሚጠበቅባቸውን የአገልግሎት ክፍያ በቴሌ ብር ብቻ መፈጸም አለባቸው ተብሏል። ➡️ ከሰኔ 2015 ዓ/ም በፊት ለሕግ መውጫ ፈተና ተቀምጠው በድጋሜ ለመፈተን የሚፈልጉ አመልካቾች ስም ዝርዝራቸው ከቀድሞ ዩኒቨርሲቲያቸው መላኩን በማረጋጥ የሚጠበቅባቸውን #የአገልግሎት_ክፍያ ለዚሁ ጉዳይ ብቻ በተከፈተው የንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር ➡️1000553176097 ገቢ በማድረግ ደረሰኙን በግልፅ በሚታይ #ስካን_ኮፒ በማድረግ በ seneexit2016@gmail.com ኢሜል አድራሻ እንዲልኩ ጥሪ ቀርቧል። @tikvahethiopia
684
14
ለሁሉም የሳምንት መጨረሻ ተማሪዎች በሙሉ፤ የሳምንት መጨረሻ ተማሪዎች ምዝገባ ከ2_4/09/2016 ስካሄድ እንደነበረ ይታወቃል ። ሆኖም በርካታ ተማሪዎች አልተመዘገቡም ። ስለዝህም እንደለመደው የቀረው የቅጣት ምዝገባ ብቻ በመሆኑ - ከ 9_11 /09/2016ዓ/ም በ60 ብር ቅጣት -ከ 17_19/09/2016 ዓ/ም በ120 ብር ቅጣት ከቀን 19/09/2016 ዓ/ም በኋላ ማንኛውም ምዝገባ አይኖርም ።
1 058
15
የሐዘን መግለጫ 😭😭😭 ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምህንድስና ኮሌጅ ፤ የአርክቴክቸር ትምህርት ክፍል መምህር የነበሩት መ/ር ፋስል ጥላሁን ባደረባቸው ህመም
የሐዘን መግለጫ 😭😭😭 ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምህንድስና ኮሌጅ ፤ የአርክቴክቸር ትምህርት ክፍል መምህር የነበሩት መ/ር ፋስል ጥላሁን ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ሚያዚያ 16/2016 ዓ/ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። መምህር ፋስል ጥላሁን እስከ እልፈተ ሕይወታቸው በዩኒቨርሲቲያችን ምህንድስና ኮሌጅ ፤ በአርክቴክቸር ትምህርት ክፍል በቅንነትና በተማኝነት ሲያገለግሉ ቆይተዋል። የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምህንድስና ኮሌጅ በመምህር ፋስል ጥላሁን ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቹ፤ ለወዳጅ ዘመዶቹ ፤ እና ለመምህራን መጽናናትን ይመኛል። 😭ነፍስ ይማር😭 ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምህንድስና ኮሌጅ
932
16
No text...
668
17
https://www.facebook.com/share/p/owEJAapd9nPhneK2/?mibextid=Nif5oz
874
18
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1445ኛው የዒድ-አልፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም፣ የጤና፣ የፍቅርና የደስታ እንዲሆንላችሁ እየተመኘሁ በተለይም ለኮሌጃችን ሰራተኞችና
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1445ኛው የዒድ-አልፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም፣ የጤና፣ የፍቅርና የደስታ እንዲሆንላችሁ እየተመኘሁ በተለይም ለኮሌጃችን ሰራተኞችና ውድ ተማሪዎቻችን በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ ለማለት እወዳለሁ። ዒድ-ሙባረክ!! ተመስገን ገ/የሱስ የምህንድስና ኮሌጅ ዲን Follow College of Engineering Facebook page: facebook.com/wsuiot
836
19
ማስታወቂያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሰኔ ወር 2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለምትፈተኑ የሳምንት መጨረሻ አመልካቾች በሙሉ በሰኔ ወር 2016 ዓ.ም ላይ የመውጫ ፈተናን ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ የሳምንት መጨረሻ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው ለመፈተን የሳምንት መጨረሻ ተማሪዎች የፈተና ክፍያ 500.00 ብር በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ የንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር (CBE) : 𝟏𝟎𝟎𝟎𝟎𝟏𝟖𝟏𝟖𝟐𝟕𝟖𝟗 በማስገባት ደረሰኝ ለምህንድስና ኮሌጅ ሬጅስትራር ቢሮ እንድታስገቡ እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ፤ ያልከፈለ ተማሪ ስም ለፈተና አይተላለፍም ። ኮሌጅ ሬጅስትራር ቢሮ 👉 Follow our Facebook page for more: facebook.com/wsuiot
617
20
Dear all CEP students, This is to inform all CEP students who will be taking an exit exam in Sene 2016 E.C. Please note that there is a requirement to pay 500 birr into the WSU account 1000018182789. Please be aware that the list of unpaid students will not be sent to the Ministry of Education (MOE) as part of the list of students taking the exam. Thank you.
936