Reflection of Christ Glory ፪cor ፫:፩፰
@NazrawitRCG “እኛም ሁላችን በመጋረጃ በማይከደን ፊት የጌታን ክብር እንደ መስተዋት እያብለጨለጭን መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን።” — 2ኛ ቆሮ 3፥18
Show more1 027
Subscribers
-224 hours
-67 days
-830 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
የፍጥረት ናፍቅት የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ ነው።
ለምንድነው ፍጥረት የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ በናፍቆት የሚጠብቀው?
የእግዚአብሔር ልጆች ሲገለጡ ምን ይፈጠራል?
የእግዚአብሔር ልጅ ነህ/ሽ?
ከእግዚአብሔር በመወለድ የእግዚአብሔርን ዘር ተካፍለሃል/ሻል?
ፍጥረት በናፍቆት እየጠበቃችሁ ነው🔥🔥🔥🔥🔥
መስማት ያለባችሁ ትምህርት እና ፀሎት ነው እየሰማችሁ አብራችሁኝ ተቀጣጠሉ🔥🔥🔥🔥🔥🔥
❤ 2🔥 1
Show all...
❤ 15👍 2🥰 2
ከ General Smith በላይ በእጁ ብዙ ሙታን የተነሳው እና በከባባድ ፈውስ አገልገሎት የሚታወቀው ኢትዮጵያዊው General ነብይ ብርሀኑ ዳናን አጭር የአገልግሎት ታሪክ 😭♥🔥 ...
Part 2
👉እሮብ ማታ ከምሽቱ 3:00 ሰአት ይጠብቁን🔥🔥🔥
ከዚህ ትረካ በኃላ የብዙ ሰወች መንፈስ እንደ አዲስ እደሚቀጣል እና የነብሳት ረሀብ እንደሚጨምር እርግጠኛ ነኝ🔥🔥
ይህንን መልዕክት በታማኝነት ቢያንስ ለ10 ሰው ሼር አርጉ አብረን እንስራ♥🔥🙌🙌
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
👇👇👇👇👇👇👇👇
@Babtizem
@Babtizem
@Babtizem
@Babtizem
@Babtizem
🔥 5❤ 2🥰 2😁 1