The voice of Wilderness
" እነሆ በደጅ ቆሜ አንኳኳለሁ፤ ማንም ድምፄን ቢሰማ ደጁንም ቢከፍትልኝ፥ ወደ እርሱ እገባለሁ ከእርሱም ጋር እራት እበላለሁ..." ራእ 3:20 ✍ ለመንፈሳዊ ህይወት ጥንካሬ ✍ ለነፍሳት የመዳን ድምጽና ✍ ለቅዱሳን ተስፋ የሚሆን ጩኸት.. በዚህ ቻናል የምናጋራችሁ ይሆናል። ለወዳጆች ያጋሩልን bless u https://t.me/ThruthWay7
Show more1 392
Subscribers
-224 hours
-87 days
-3730 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ሰላም ✋ የ The Voice of Wilderness ቤተሰቦች
ሁላችሁንም በያላችሁበት የእግዚአብሔር ጸጋ ይብዛላችሁ 👐
በዚህ ሁለት ሳምንት ውስጥ የሚባርክ የእግዚአብሔርን ቃል ይዘንላችሁ ልንመጣ በጌታ ምህረት አስበናል። ከዚህ በፊት ይሄንን ቻናል የምትከታተሉ ሁላችሁም አብሮሆታችሁን እንድታሳዩን እንፈልጋለን። ከዚህ በኋላ ለናንተ በጸለይና ሊባርካችሁ የሚችል የእግዚአብሔር ቃል በማካፈል ከእናንተ ጋር ስለምንቀጥል መጽናናታችሁን፣ መማራችሁንና መባረካችሁን በ comment እንድታጋሩን ይሁን።
ጸጋ ይብዛላችሁ 👐💙🔥🙏
ምን ቴቪ ይመለከታሉ
ማርሲል
CJ Tv
Winner way Tv
Christ army
Wonderful tv
Heaven tv
7⃣ spirit
Jesus tvu
Glory to God tv
Glory tv
Jps
Gospel tv
Join Us
ምን ቴቪ ይመለከታሉ
ማርሲል
CJ Tv
Winner way Tv
Christ army
Wonderful tv
Heaven tv
7⃣ spirit
Jesus tvu
Glory to God tv
Glory tv
Jps
Gospel tv
Join Us
✍️ ልብ ብለህ እንድታነብልኝ እመክርሃለሁ ... ለበረከት ሁን!
ዛሬ በአንድ ሃሳብ ላይ ካንድ ጓደኛዬ ጋር ስናወራ ነበር። እግዚአብሔር የመጀመርያ ትኩረቱ ህብረት ላይ ነው የሰይጣንም እንዲሁ። even ክርስቶስም የመጣው ህብረት ለመቀጠል ነው። አንድ ነገር ካለህብረት እንደማይቀጥል ዙርያችንን እና እኛኑ እራሳችንን መመልከት በቂ ነው። የባቢሎንን ግንብ ለማፍረስ ህብረትን ማፍረስ በቂ እንደሆነ ሁሉ ሰውን ለመጣል ህብረት ማስቀረት በቂ ነው።
የተወደዳችሁ ካለ ህብረት የሚቆም አንዳች ነገር የለም። እግዜር እራሱ አላማን የማጨንገፍ የመጀመሪያው መንገድ "ሰልፍ መበተን" እንደሆነ አሳይቶናል። ሰይጣንም እግዜር ከራሱ ህብረት ህብረትን የፈጠረበትን ህይወት ያቋረጠው ህብረት በመበጠስ ነው። የትም ሁኑ የት ብቻ ኢየሱስ የሚፈራበት ይሁን እንጂ ያንን ህብረት አትልቀቁ። ኢየሱስ ራሱ ሁለትና ሶስት ሆናችሁ በስሜ ብትጸልዩ በዚያ እገኛለሁ ብሏል።
የሰይጣን ታርጌት ህብረት መበጠስ ነው። ሃሳቤን ባንድ በተወደደ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ልሰርልህ። መጽሐፍ “በጽዮን ተራሮች እንደሚወርድ እንደ አርሞንዔም ጠል ነው፤ በዚያ እግዚአብሔር በረከቱን ሕይወትንም እስከ ዘላለም አዝዞአልና።” መዝሙር 133፥3 የተወደድክ እዚህ ክፍል ላይ አንድ ነገር ልብ እንድትል እፈልጋለሁ። የአርሞንዔም ተራራ ሁሌም ድርቀት የማያውቅ ተራራ ነው። ከረምት ሆነ በጋ ልምላሜውን አያጣም። በቅርንጫፎቹ እና በየእጽዋቱ ቅጠል በክረምት የቋጠረውን በረዶ አዘል ጠል በበጋ (ሊያደርቅ በሚችል ጊዜ) ያንጠባጥብበታል።
ህብረት የተመሰለው ሊደርቅ በማይችል በተወደደና ተራራ ነው። የአንዱ ህይወት አዘል መሀኮታዊ ጠል በህይወቱ መጥፎ አጋጣሚ ውስጥ ባለው ወንድም ላይ ይንጠባጠባል፤ ያም ከድርቀቱ ህይወት ይርቃል። ሁሌም በዚህ መሀኮታዊ ጠል (ቅብብሎሽ) ድርቀት ከህብረት መካከል አይሰለጥንም። ሃሳቤን ስቋጭልህ ከመንጋው የተለየች በግ ለአውሬ እንደምትጋለጥ ልብ በል። እግዚአብሔር የህብረት አምላክ ነው!
ሸክላው በሰሪው እጅ እንዳለ የተበላሸባችሁን ነገር ዳግም አስተካክሎ የሚሰራ አምላክ አለ። የእናንተ ነገር ዳግም በተዋበ መልኩ የሚሰራ ነው ✊
❤ 5
ሰው ለአንድ አፍታ ሲያስታውስህ
እግዚአብሔር ግን ለአንድ አፍታ አይረሳህም!
ወዳጄ ጌታ አሁንም ይሳሳልሃል 👐
❤ 2🥰 2
ዮሐንስ 14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ልባችሁ አይታወክ፤ በእግዚአብሔር እመኑ፥ በእኔም ደግሞ እመኑ።
² በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ፤ እንዲህስ ባይሆን ባልኋችሁ ነበር፤ ስፍራ አዘጋጅላችሁ ዘንድ እሄዳለሁና፤
³ ሄጄም ስፍራ ባዘጋጅላችሁ፥ እኔ ባለሁበት እናንተ ደግሞ እንድትሆኑ ሁለተኛ እመጣለሁ ወደ እኔም እወስዳችኋለሁ።
⁴ ወደምሄድበትም ታውቃላችሁ፥ መንገዱንም ታውቃላችሁ።
👍 2❤ 2🔥 1