ኦርቶዶክስ ሀገር ናት።
ኦርቶዶክስ የምትሆነው መርጠህ ሳይሆን ተመርጠህ ነው!!! ለአስተያየት https://t.me/care_a_dash
Show more270Subscribers
No data24 hours
-27 days
-1030 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Show all...
Show all...
አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሐምሌ ሃያ ሁለት በዚህች ቀን ኢትዮጵያዊው ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ስለ ሀገራቸው እና ስለሕዝባቸው በአዲስ አበባ ከተማ በፋሽስቱ ጣሊያን ሰማዕትነትን ተቀበሉ።
ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በሰማዕተ ጽድቅ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ጸሎት ይማረን። አሜን