cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

መዝሙር መዝሙር @መዝሙር @አስላ ዘማሪ ዎቻ

Orthodox@መዝሙር @ መዝሙር @መዝሙር@

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
189
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailable
⚡️እኛም አሐዱ ብለናል⚡️ እጅዎ ላይ ባለው #ስልክ📱 ብቻ ወደ #ሀብት_ማማ ይውጡ ዛሬውኑ ይጀምሩ ከፍታን #ከአሐዱ ጋር ያጣጥሙ። 🎁 #የአሐዱ_ባንክ ቦትን ተጠቅመው ሲመዘገቡ የ 2,000 ብር ስጦታ ይበረከትልዎታል። በመቀጠል 1 ሰዉ ወደ ቦቱ ሲጋብዙ የ 100 ብር ክፍያ ያገኛሉ። ይህ ማለት 30 ሰዎችን ወደ ቦቱ ሲጋብዙ 3,000+ 2,000 = 5ሺብር በአካውንትዎ ገቢ ይደረጋል ማለት ነው። በርካቶች በዚህ መንገድ እየተሸለሙ ነው። እርሶም አሁኑኑ አሐዱ ብለው ይጀምሩ👇👇 https://t.me/ahadu_bank_officialbot?start=r07641146380 መልካም እድል ‼️ ለበለጠ መረጃ ቻናላችን ይጎብኙ 👇👇 https://t.me/+VkwGmUA2pxRkMjA0 https://t.me/+VkwGmUA2pxRkMjA0
Show all...
የዓመት እረፍት ላይ ነኝ ቢሆንም ከእግዚአብሔር ቃል ማረፍ አይቻልም። በትግስት ጊዜ ስተን እናብብ #በመጸጸት_ራስን_መመርመር ♨•••ራስህን በምትመረምርበት ጊዜ ኃጢአትህንና ድክመቶችህን ለእግዚአብሔር ትገልጥላቸዋለህ። ድክመቶችህን የምትገልጣቸው ከእሱ ኃይል ለማግኘት ነው። በኃጢአትህ የምትጸጸተው ደግሞ ከእግዚአብሔር ይቅርታን ለማግኘት ነው። ነብዩ ዳዊት እንዳለው በተሰበረ ልብ ሆነህ ስትጸልይ ኃጢአትህንና ድካምህን ገስጸቸው። "በሂሶጵ እርጨኝ እነጻማለሁ እጠበኝ ከበረዶም ይልቅ ነጭ እሆናለሁ" (መዝ.51፥7) ከዚህ በኋላ ራስህን ከዚህ ሁኔታ ታወጣና ወደ ንስሀ አባትህ ሄደህ ንስሀትገባለህ። ካህኑም የንስሀ ጸሎት ይደግሙልሃል። ሥጋ ወደሙን እንድትቀበል ይፈቅድልሃል ። በዚህ ጊዜ ሆነህ ከ ራስህ ጋር ስትወያይ ኃጢአትን መተው እንዳለብህ ከውስጥህ ተቀብለህ ደሥ ብሎህ ትወስናለህ። ወድ ኋላ ተመልሰህ ስህተቶችህን ለማየት ራስህን መከልከል የለብህም። እንዲሁም ራስህን ለመውቀስና ላለመግሰጽ ብዙ ምክንያቶች በመደርደር አትከላክል። በዚህ ጊዜ ወደፊትም ከኃጢአት መራቅ እንዳለብህ ዕቅድ ማውጣት አለብህ ። ለውሳኔህ ታማኝ ሁነህ ለመቀጠልም ቃል ግባ። ለወደፊት በንጽህና ለመኖር ስትወስን ዝርዝር ውስጥ ገብተህ መዋኘት የለብህም ። ድክመቶችህ ለማስወገድ ቅድሚያ ስጥ። እግዚአብሄር እንዲባርክህ እና ብርታቱ እንዲሰጥህ የተቀደሰ ውሳኔህን ለእግዚአብሔር ንገረው። የምመክርህ ይህ ዕቅድ መሃላ አይደለም። ብዙ ሰዎች በእግዚአብሔር ፊት ቃል ገብተው ነገር ግን መፈጸም አልቻሉም። ቃላቸውን ባለመፈጸማቸው ቃልብባልገባ ኖሮ እመኝ ነበር ብለው ይጸጸታሉ። ሁሉም ነገር መንፈሳዊ ከመሆን መፈለግ አይበልጥም ። አንተ ፍላጎትህ ትገልጻለህ ብሎም ትወስናለህ። እግዚአብሔር ደግሞ እንድትፈጽመው ኃይል ይሰጥሃል። ያለ እግዚአብሔር ከቶውንም ምንም ማድረግ አትችልም። " ያለ እኔ ምንም ልታደርጉ አትችሉምና በእኔ የሚኖር እኔም በእርሱ፣ እርሱ ብዙ ፍሬ ያፈራልና" ።(ዮሐ.15፥5) እግዚአብሔር ኃይል ሰጥቶህ በንስሐ እና በንጹህ ልብ እንድትኖር በጸሎት መለመን ያስፈልጋል። በዚህ ራስህ ጋር በምትመክርበት ጊዜ ሰይጣን ሁሉንም ኃይሉ ተጠቅሞ ይቃወምሃል። ለዚህም ሁለት ምክንያቶች አሉት ፦ 1ኛ, ራስህን በመረመርክ ጊዜ ድክመቶችህን አውቀህ እንደምትጸጸትና ከእርሱ እጅ እንደምታመልጥ ስለሚያቅ ይፈራል። 2ኛ, እግዚአብሔር ከአንተ ጋር እንደሚሆን መንፈ ሳዊ ኃይልም እንደምታገኝና ድል እንደምታደርገው ስለሚያውቅ ይፈራል። ስለሆነም ሰይጣን ሰዎች ራሳቸውን እንዳያዩ ሁለት መንገዶችን በመጠቀም ይሰራል 1ኛ,ራሳችንን ለማየት እንዳንቀመጥ የሚያደርግበት መንገድ በግድ ወይን በቤተሰብ ጉዳዮች እንድንጠመድ በማድረግ ነው። እነዚህ ወደራስህ እንዳትመለስ ያደርጉሃል ። በበዓል ፣ ልደት ቀን ፣ ወዘተ.... 2ኛ,ራሳችን ለመመርመር ጊዜ ከሰጠን በኋላ ፤ ራሳችንን ለመመርመር ጊዜ መስጠታችን ጥቅም እንዳይኖረው በማድረግ ነው። ራሳችንን እየወቅስን እንዳንጸጸት የተለያዩ ትዝታዎችና ስሜቶች ውስጥ ሆነን እንድናሳልፍ ያደርገናል ። እንዳናዝንና እንዳንጸጸት ኃጢአቱ ለምን እንደሰራነው በቂ የሚመስሉ ምክንያቶችን እንድንደረድር ያደርገናል። ራሱን በግልጽ የሚመረምር ሰው ደስተኛ ነው።ኃጢአቱብ በጌታ ፊት የሚናዘዝ እና የሚያለቅስ ሰው ደስተኛ ነው። ራስን መውቀስ ወደ መጸጸትና ወደ ትህትና ሕይወት ይመራል ። ስለዚህ እንደ አባ እንጦንስ አባባል "እኛ ኃጢአታችን ስናስታውስ እግዚአብሔር ይረሰዋል፤ እኛ ኃጢአታችን ስንረሳ እግዚአብሔር ያስታውሰዋልና" ንጉስ ዳዊት ኃጢአቱ በዘነጋ ጊዜ በናታን እንደተነገረው አንተ ሌላ ናታን እስኪ መጣ መጠበቅ የለብህም ፤ ከራስህ ጋር ተቀምጠህ መወያየት ይኖርብሃል። ያኔ ለይቅርታ ብቁ ትሆናለህ። *አቡነ ሽኖዳ ሳልሳዊ* ✝ወስብሐት ለእግዚአብሔር✝ !!! https://t.me/KeAbawandebet
Show all...
ለገጠር ቤተክርስቲያን በሳምንት 10 ብር

በገጠር ኢትዮጽያ ቅድስት ቤተክርስቲያን ሁለንተናዊ መረጃ እና የአገልግሎት ማነቃቂያ ለመስጠት የተከፈተ መንፈሳዊ የዘገባ እና የድጋፍ ማሰባሰቢያ ቻናል ነው እሮብ እና ቅዳሜ ብቻ ይጠብቁን

✞ጮህን ጮህን✞ ነባይነ ነባይነ ከመዘይ ነባይነ ኮነ/2/ ጮህን ጮህን እንዳልጮህን ተቆጠርን/2/ አዝ----- ስብከታችን ሠላም ምህረት ይቅርታ በመስቀሉ ፍቅርን ተምረን ከጌታ የእስራኤልን ጩኸት አምላካችን ሠምቶ ፈርኦንን ጥሎታል ሙሤን አስነስቶ አዝ----- ሀገርን የሠራን ድንበር ያስከበረን ነፃነት የሠጠን ቅርስን ያስረከብን በውስጥም በውጪም መሪ የነበርነው ጩኸታችን ዛሬ ያልተሠማ ምነው አዝ----- ሠማዕታት እንጂ አንቆጥርም እሬሳ አምነው የሞቱትን ስለማንረሳ እንደሚታረድ በግ እንዲሁ ዝም ያልነው ልብሣችንን ሸጠን ሠይፍ እንዳንገዛ ነው አዝ----- ጥበብና ማዳን ሀይልም የእግዚአብሔር ነው ሾተል አንመዝም ድል ያለው ከእርሡ ነው መከራና ስቃይ እስር ሠንሠለቱ ለተዋህዶ እንግዳ አይደለም እሣቱ አዝ----- በተዋህዶ ላይ እንዲያ የጨከኑ የሮማ ቄሣሮች የሉም በዙፋኑ መከራው አለቀ ስቃዩም አበቃ ቤተ ክርስቲያን ግን ዛሬም አለች ደምቃ @zemeriwochu @zeneriwochu @zemeriwochu
Show all...
ተናገሩ ተናገሩ ድንቅ ስራውን መስክሩ (2) ታምሩን ለዓለም ንገሩ(2) ድንቅ ስራውን መስክሩ አ.ዝ ========= በፍፁም ይቅርታ በፍፁም ምህረት በማያልቀው ፍቅሩ አይቶ በቸርነት ክፉን አሳልፎ በመልካም ካሰበ እንቁም በፊቱ እንበል ተመስገን(2) ታምሩን ለዓለም ንገሩ(2) ድንቅ ስራውን መስክሩ በተዘረጋች እጅ በፀናች ጉልበት ለዚህ ካደረሰን ከልሎን ከሞት ዓለም ይሄን ይወቅ ይህንን ይረዳ ቃዴስን አልፈናል አንዳች ሳንጎዳ (2) ታምሩን ለዓለም ንገሩ(2) ድንቅ ስራውን መስክሩ ስላደረገልን ታላቁን ነገር እግዚአብሔር ይመስገን በሰማይ በምድር እንደ ዓይኑ ብሌን ይንከባከበናል የእጆቹን ስራ መቼ ይተወናል(2) ታምሩን ለዓለም ንገሩ(2) ድንቅ ስራውን መስክሩ የእግዚአብሔር ስራ እፁብ ነው ድንቅ ነው በእኛላይ ያለው አላማው ፍቅር ነው ስሙን በአህዛብ ፊት እንመሰክራለን ለእኛ ያደረገው ድንቅ ነው እንላለን (2) ታምሩን ለዓለም ንገሩ(2) ድንቅ ስራውን መስክሩ አ.ዝ ========= @መዝሙር መዝሙር 👉
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.