en
Feedback
ALEC SHOP

ALEC SHOP

Open in Telegram

💬 Order via 0940634518 ⌚️ Stylish Watches | 📱 Premium Mobile Covers ✨ Quality that matches your style 💎 Trendy • Durable • Affordable 🚚 Fast delivery |

Show more
336
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-1330 days
Posts Archive
2016 1st SEMESTER FINAL EXAM SCHEDULE FOR 4th YEAR EXTENSION STUDENTS
2016 1st SEMESTER FINAL EXAM SCHEDULE FOR 4th YEAR EXTENSION STUDENTS

2016 1st SEMESTER FINAL EXAM SCHEDULE FOR 3rd YEAR W/EXTENSION STUDENTS
2016 1st SEMESTER FINAL EXAM SCHEDULE FOR 3rd YEAR W/EXTENSION STUDENTS

2016 1st SEMESTER FINAL EXAM SCHEDULE FOR 3rd YEAR EXTENSION STUDENTS
2016 1st SEMESTER FINAL EXAM SCHEDULE FOR 3rd YEAR EXTENSION STUDENTS

2016 1st SEMESTER FINAL EXAM SCHEDULE FOR 2nd YEAR W/EXTENSION STUDENTS
2016 1st SEMESTER FINAL EXAM SCHEDULE FOR 2nd YEAR W/EXTENSION STUDENTS

2016 1st SEMESTER FINAL EXAM SCHEDULE FOR 2nd YEAR EXTENSION STUDENTS
2016 1st SEMESTER FINAL EXAM SCHEDULE FOR 2nd YEAR EXTENSION STUDENTS

ማስታወቂያ ነገ የቀንም የማታም ትምህርት አይኖርም ጥር 11/2016 ከሚከበረው የጥምቀት በዓል ጋር ተያይዞ ነገ ጥር 10 ቀን 2016 ዓ.ም መንገዶች ዝግ ስለሚሆኑ ስራ የሌለና አገልግሎት የማንሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን። ኮሌጁ!

REVISED EXAM SCHEDULE FOR 5TH YEAR STUDENTS ውድ ተማሪዎቻችን የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ካምፓሳችን ከአርብ ታህሳስ 26-30/2016 ዓ.ም ዝግ ስለሚሆን እና ወደ ስራ
REVISED EXAM SCHEDULE FOR 5TH YEAR STUDENTS ውድ ተማሪዎቻችን የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ካምፓሳችን ከአርብ ታህሳስ 26-30/2016 ዓ.ም ዝግ ስለሚሆን እና ወደ ስራ የምንመለሰው ረቡዕ 01/05/2016 ስለሆነ የማጠቃለያው ፈተና ሐሙስ 02/05/2016 የሚጀምር ይሆናል፡፡

Final-Exam Schedule for entry of 2012 (5th Year) Degree Extension
Final-Exam Schedule for entry of 2012 (5th Year) Degree Extension

ጥብቅ ማስታወቂያ የመግቢያ ፈተናን ይመለከታል
ጥብቅ ማስታወቂያ የመግቢያ ፈተናን ይመለከታል

እንደ ተቋም ከ100 በላይ ቲሸርቶች ተሽጧል ነገር ግን 1/4 ያለቀው እኛ ካምፓስ ነው። ይህ እጅግ በጣም ጥሩ አፈፃፀም ነው. All the credit goes to our students

ለ ካምፓሳችን ተማሪዎች በሙሉ ጉዳዩ:- ሪፖርት ማድረግን እና መረጃ መስጠትን ይመለከታል የተወደዳችሁ ተማሪዎቻችን ሰሞኑን ለሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ድጋፍ የሚሆን የቲሸርት ሽያጭ ስናከናውን እንደነበር ይታ
+2
ለ ካምፓሳችን ተማሪዎች በሙሉ ጉዳዩ:- ሪፖርት ማድረግን እና መረጃ መስጠትን ይመለከታል የተወደዳችሁ ተማሪዎቻችን ሰሞኑን ለሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ድጋፍ የሚሆን የቲሸርት ሽያጭ ስናከናውን እንደነበር ይታወቃል። በተሰጡን ቲሸርቶች ብዛት መሰብሰብ የሚጠበቅብን ብር 7800 ቢሆነም በካምፓሳችን ለድሆች የሚያስቡና መልካም ልቦች ስላሉ ከሚጠበቅብን እጥፍ በሚባል ደረጃ 13000 ተሰብስቦ ለሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ አካውንትቁጥር ገቢ ተደርጓል የባንክ ደረሰኙም ከላይ ተያይዟል። 26 ቲሸርቶች በ500 =13000 ስለ ነገው ሩጫ መረጃ ለመስጠት ያህል የቦታ ለውጥ ተደርጓል። የሩጫው መነሻ ቦታ ኡራኤል አደባባይ መዳረሻው ደግሞ ወሎሰፈር አደባባይ ሩጫው የሚጀምረው ጠዋት 1:00 ይሆናል። ስለሆነም ቲሸርት የወሰዳችሁ ተማሪዎቻችን ቲሸርታችሁን በመልበስ በተጠቀሰው ቦታ በመገኘት እየሮጣችሁ ኩዊንስ ኮሌጅን እንድታስተዋውቁ ጥሪያችንን እናቀርባለን። በመጨረሻም ጎዳና ላይ ላሉት ወገኖች ላሳያችሁት መልካምነትና መቆረስ በኩዊንስ ኮሌጅ መካኒሳ ካምፓስ ስም ከፍ ያለ ምስጋናችንን ለተማሪዎቻችን ልናቀርብ እንወዳለን። እሮጣለሁ ወገኖችን ከጎዳና አነሳለሁ! ከ ሰላምታ ጋር አብርሃም ፍ. አካዳሚክ ዲን

ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው! ውድ ተማሪዎቻችን በሙሉ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከ ኩዊንስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር "እሮጣለሁ ወገኖችን ከጎዳና ላይ አነሳለሁ" በሚል መሪ ቃል የ5 ኪሜ የጎዳና ላይ ሩ
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው! ውድ ተማሪዎቻችን በሙሉ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከ ኩዊንስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር "እሮጣለሁ ወገኖችን ከጎዳና ላይ አነሳለሁ" በሚል መሪ ቃል የ5 ኪሜ የጎዳና ላይ ሩጫ  ለማካሄድ እሁድ ታህሳስ 14/2016 በመስቀል አደባባይ ቀጠሮ ይዟል። ስለሆነም ውድ ተማሪዎቻችን በካምፓሳችን የሚገኙትን ቲሸርቶች በቡድን እና በግል በመግዛት ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያን በመደገፍ ሰብዓዊ ግዴታችንን እንድንወጣ። ተቋማችን እና ተማሪዎቻችን በዚህ በጎ ተግባር ላይ በመሳተፍ የሰብዓዊ ግዴታችሁን እየተወጣችሁ ስላላችሁ እናመሠግናለን። ኮሌጃችንን እናስተዋውቃለን ሰብዓዊ ድጋፍም እናደርጋለን። እሁድ ጠዋት አይቀርም

AUD-20231219-WA0045.mp31.38 MB

CONGRATULATIONS THE CLASS OF 2016 ENTRY DEGREE EXTENSION PROGRAM HAS STARTED SUCCESSFULLY. DEAR ALL OUR NEW STUDENTS, PLEASE DO NOT MISS YOUR CLASS, COME AND LEARN LEARNING IS THE KEY FOR SUCCESS!!

2016E.C 1st Semester Class Schedule for Degree Program Division: Extension Admission year: 2016 Entry Academic year: 2016 E.C ውድ የዲግሪ ተማሪዎች ዛሬ በተነጋገርነው መሠረት ነገ ማክሰኞ 12:00 ሰዓት ላይ የመማር ማስተማር ሂደት በይፋ ስለሚጀምር ለዲግሪ ፕሮግራም በ 2016 የተመዘገባችሁ አዲስ ተማሪዎች በሙሉ በወጣላችሁ የት/ት መርሀ-ግብር መሠረት ትምህርታችሁን እንድትከታተሉእናሳስባለን። መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንላችሁ!!! ኩዊንስ ኮሌጅ መካኒሳ ካምፓስ

MID-EXAM Schedule for W/Ext Degree Student
MID-EXAM Schedule for W/Ext Degree Student

ማስታወሻ የፊታችን አርብ 10፡30 ለሚሰጠው ፈተና ክፍያ የሚፈጸመው በአንድ ኮርስ ብር 100 ሲሆን ከአንድ በላይ ኮርስ ያለበት በብር 100 የሚባዛ ይሆናል፡፡ ስለሆነም የከፈላችሁበትን የባንክ ደረሰኝ ከ ምትወስዱት ኮርስ ስሊፕ ጋር እንዲሁም መታወቂያ በመያዝ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በመገኘት የድጋሚ ፈተናችሁን እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡ ኮሌጁ

እገዳው የተነሳበት የባለስልጣኑ መስሪያ ቤት ደብዳቤ
+1
እገዳው የተነሳበት የባለስልጣኑ መስሪያ ቤት ደብዳቤ

ዛሬ ደግሞ Registration license of 2016 የ2016 የምዝገባ ፈቃድ ሰጥተውናል የእውቅና ፈቃዳችንም የ2016 ምዝገባ ፈቃዳችንን በብዙ ይቅርታ ሰጥተውናል። ውድ ተማሪዎቻን አስተውሉ ! እኛ በደብዳቤ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱን የጠየቅነው በቀን 03/03/2016 ሰርተፍኬቱ ያዘጋጁበትን ቀን ተመልከቱ በቀን 10/03/2016 እነርሱ አግደናል ያሉት ደግሞ 26/03/2016 አይጋጭም? እንዲህ አይነት ሀላፊነት የጎደለው ተግባር ከዚህ ትልቅ ተቋም አይጠበቅም። ለማንኛም ውድ ተማሪዎቻችን እውነቱን ስለተረዳችሁ እና በተቋማችን ላይ ላሳያችሁት እምነት ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን በያላችሁበት ይድረሳችሁ። ኮሌጁ!

ድጋሚ ሚድ ፈተና (Re-Exam) ይመለከታል
ድጋሚ ሚድ ፈተና (Re-Exam) ይመለከታል