2 070
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
May '24
May '240
in 0 channels
April '240
in 0 channels
Get PRO
March '24
+1
in 0 channels
Get PRO
February '24
+4
in 0 channels
Get PRO
January '24
+1
in 0 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '230
in 0 channels
Get PRO
October '23
+6
in 0 channels
Get PRO
September '23
+8
in 0 channels
Get PRO
August '23
+156
in 0 channels
Get PRO
July '23
+259
in 0 channels
Get PRO
June '23
+4
in 0 channels
Get PRO
May '23
+22 256
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 11 May | 0 | |||
| 10 May | 0 | |||
| 09 May | 0 | |||
| 08 May | 0 | |||
| 07 May | 0 | |||
| 06 May | 0 | |||
| 05 May | 0 | |||
| 04 May | 0 | |||
| 03 May | 0 | |||
| 02 May | 0 | |||
| 01 May | 0 |
Channel Posts
መርጌታ🌴🌿🌱ገብረ ፃድቅ 🦚🍀☘የባህል☘🌴 ህክምና መስጫ🌿🌱🌿:
ከሙራባው ለማቆም የሚደገሙት የሚከተሉት ናቸው
“፩ 21 63 ፯” እና “ 12 ፬ ፮ ፰ “ ናቸዉ ።
የመሰዉር መዋረሻ
ጸሎት በእንተ ምስሀበ አየሮስ ዉስተ ቀላያት ከመ ጢስ ትናናኤል ፫ጊዜ ላዕሌየ ተቁናጅጅ ፫ ጊዜ ታሕትየ ጁጁኒ ፫ጊዜ አነገሥኩከ አንተ ወዩማ ፫ጊዜ ጸራሁከ በአፈ ልብየ ጁማፍ ፫ጊዜ ስምከ ጁማትፍ ፫ጊዜ ልስማዕከ ቄጳቄ ጳኖስ ወተሳለምኩከ በአፈ መላእክት አያዉያ ቂኢኢት ሰሀብኩከ ወአቀረብኩከ ሊተ ለገብርከ እነ እገሌ።
ገቢሩ፡ነጭ ዶሮ አርደህ ደሙን ቀድተህ የቀጠጥና ፍሬ ከ፲፪ ቦታ ሰብስበህ የሱን ያህል የጤፍ ፍሬ ጨምረህ በደሙ አርገህ አረቄ ጨምረህ ፵፮ ጊዜ ደግመህ ፍህም ላይ እያፈሰስክ ርቃንህን ሁነህ መታጠን ነዉ።
መጠበቂያዉ፡አስቀድመህ በጠለንጅ ስር ብፁእ ብእሲን ደግመህ በግራ እጅህ ያዝ።
ማሰናበቻዉ፡ አንገፈናጭ አሬጭ መሬጭ መሬጅ ጊጂ ጊጂ ጂ በኃይለ ዝንቱ አስማቲከ ሑሩ ዉስተ ማህደር በንፁህ አፈር ደግመህ ገላህን አሽተህ መታጠብ ነዉ። ይለቁሀል ዉርሻዉም ይለቅሀል፡ፍቱን።
ጸሎተ መሰዉር ክንሽ ቅንሽ ክንኝ ክንኞስ ምሽ ምሽ ምጥሽ ምጥሽ ሰወርኮሙ ለመናፍስት ሰዉረኒ እም አይና ሊተ ለገብርከ። ብለህ ፯ ጊዜ ድገም ይሰዉራል።
መመለሻዉ፡ሙሜን ሞን አዳሞን አንድራቆስ አምሳለ ሰብእ ህሊናየ በል።
አግድ
በተለያዩ ምክንያቶች የማትፈልገው ሰው ወይም እንግዳ ወደቤትህ እንዳይመጣ አፍዝዞ ሀሳቡን አስቀይሮ እንዳይመጣብህ ወይም እንዳትመጣብህ በቤትህ ወስጥ በሩ ላይ ቆመህ "አማርሊያ" እያልክ ሰባት ጊዜ በርህ ላይ ትንሽ ጨው እርጭ።
ፍቱን ነው።
ትንሽ ስለ እንስሳት
የጅብ የሚያነክሰውን እግሩን ቤትዎን ቢያጨሱ ሲሳይ በረከት ይገኝበታል
የእስስት .... ዋርካ ቅጠል ጋር ቢያጨሱት ዝናብ እና መብረቅ ይስባል
የድመት ፀጉሯ ከምድጃ ጥላሸት ከ .. ቢታጠኑት ይሰውራል
የአህያ ሳንባ ቢያጨሱ ቡዳ ማሰለቀቅ አደለም እዛ አካባቢ ያሉ ሰውን
የሚበሉ ታመው ይጠፋሉ ወዘተ ..
ልዩ ነው በእውነት
መርጌታ ገብረ ፃድቅ የባህል መድህኒት አስማት እና ጥበብ ይፈልጋሉ:
ከምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች በትንሹ ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል 👇👇👇👇
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት
ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል
ለበለጠ መረጃ
ደውለው ያማክሩን 👇👇👇👇
☎️ 0928695881
ማሳሰቢያ 👇👇👇👇👇👇
እባካቹሁ ከአጭበርባሪዎቹ እራሳቹህን ጠብቁ እግዚሀቤር ይባርካቹህ ።
👇👇👇👇👇ተጨማሪ ማሣሠቢያ ከዚህበታች ስማቹህ የተዘረዘራቹህ
በድጋሚ እባካቹህ መዳህኒታቹህን ውሰዱ
1, መላክ ተመስጌን ከዱባይ
2, ኤርሚያስ አበበ ከሻሸመኔ
3, መንበሩ አስራት ከጎጃም
4, ትብለጥ ይመር ከሞጆ
5, ጋዲሳ አበራ ከአዋሳ
6, ሀዋ ሳይድ ከዱባይ
7, አብራሀም ይሳቅ ከአዲስ አበባ
እባካቹህ ስልክአቹህን ክፈቱ ካልሆነ ገንዘባቹህን ውሰዱ
ሸር ማድረግ እንዳትረሱ በድጋሚ አመሰግናለሁ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏 ቴሌግሪም ለበለጠ መረጃ
👇👇👇👇
☎️ በ 0928695881
ይደውሉልን
ያማክሩን
| 2 | https://www.fanabc.com/archives/233355 | 133 |
| 3 | https://www.fanabc.com/archives/233355 | 1 |
| 4 | https://www.fanabc.com/archives/231984 | 254 |
| 5 | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ልዑካቸው በኡጋንዳ ካምፓላ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቅቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። | 244 |
| 6 | No text... | 221 |
| 7 | አገልግሎቱ 496 ሺህ በላይ ጉዳዮችን በማስተናገድ 1 ነጥብ 29 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 496 ሺህ 359 ሺህ ጉዳዮችን በማስተናገድ ከ1 ነጥብ 29 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አለምሸት መሸሻ እንደገለጹት÷ በ2016 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት የተቀመጠውን እቅድ ከማሳካት አንጻር ስኬታማ ስራዎች ተከናውነዋል፡፡ በዚህ መሰረትም በተለያዩ የአገልግሎት…
https://www.fanabc.com/archives/231425 | 261 |
| 8 | https://www.fanabc.com/archives/231418 | 196 |
| 9 | https://www.fanabc.com/archives/231310 | 174 |
| 10 | https://www.fanabc.com/archives/231312 | 154 |
| 11 | https://www.fanabc.com/archives/231307 | 139 |
| 12 | https://www.fanabc.com/archives/231292 | 135 |
| 13 | https://www.fanabc.com/archives/231296 | 139 |
| 14 | https://www.fanabc.com/archives/231277 | 133 |
| 15 | https://www.fanabc.com/archives/231263 | 150 |
| 16 | https://www.fanabc.com/archives/231260 | 132 |
| 17 | https://www.fanabc.com/archives/231234 | 118 |
| 18 | አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ኘሬዝደንት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአለም ኢኮኖሚ ፎረም ኘሬዝደንት ጋር ውይይት አካሒደዋል።
ለ54ኛ ጊዜ በዳቮስ ስዊዘርላንድ በመካሄድ ላይ ባለው የአለም ኢኮኖሚ ፎረም እየተሳተፉ የሚገኙት አቶ ደመቀ መኮንን ከፎረሙ ኘሬዝደንት ቦርግ ብሬንድ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸው ላይ አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ ስላለው ወቅታዊ የምጣኔ ሃብት እምርታዎች ገለፃ ያደረጉ ሲሆን እድገትን ለማስቀጠል እና የኢንቨስትመንት ፍሰትን ለማሳደግ መንግስት መሰረታዊ ማሻሻያዎችን ማድረጉን ጠቅሰዋል።
ቁልፍ የሆኑ የመሰረተ ልማት አዎታሮችን ለማስፋፋት መንግስት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የተናገሩት አቶ ደመቀ ኢትዮጵያ በራስ አቅም የገነባችውን ታላቁ የኢትትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በማሳያነት አንስተዋል።
የአገልግሎት ዘርፉን ተደራሽ ለማድረግ ፣ የፋይናንስ ተቋማትን ለማሻሻልና የግሉን ክፍለ ኢኮኖሚ ድርሻ ለማሳደግ መንግስት የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።
የአለም ኢኮኖሚ ፎረም ኘሬዝደንት ቦርግ ብሬንድ ፥ ኢትዮጵያ በየዓመቱ በሚካሄደው የአለም ኢኮኖሚ ፎረም ጉባኤ ላይ ለአመታት ሳታቋርጥ ለቀጠለችው ተሳትፎ ምስጋና አቅርበዋል።
በቀጣይ ፎረሙ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን የቅርብ ግንኙነት አጠናክሮ መቀጠል እንደሚፈልግም ኘሬዝደንቱ መግለጻቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። | 107 |
| 19 | No text... | 106 |
| 20 | https://www.fanabc.com/archives/231228 | 112 |
