2 386
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
2 386
AddisCoderX is a free two weeks long coding camp that teaches students Python and algorithms from scratch to the advanced. Three alumni of AddisCoder-2023 form it: Amanuel Chane; Amdebirhan Abebe, a graduate of ALXSWE; Amlakbekalu Tessema, a researcher at SSGI and NASA’s MoonShot. The program uses lecture notes and exercises of AddisCoder-2023; AddisCoder-23’s lecturers & TAs, ACPC winners & ICPC finalists will be giving lectures. Professor Jelani Nelson will also be invited to provide his discourse & experience! We do only have limited spots; registration will end up soon! Certificates will be given, and active participants will be recommended to the AddisCoder-24!
Note: We’ll have other cohorts in the coming times, but for the first cohort, we have amazing surprises! The first cohort will start soon; first come, first served! You can contact us at addiscoderx@gmail.com for more information and questions!
Eligibility:
- Students should be at least in 9th grade for the coming academic year.
- Students who are outside of Ethiopia are also encouraged to apply.
N.B: Prior coding experience isn’t needed at all!
Registration link: https://www.cognitoforms.com/ADDISCODERx/ADDISCODERXCOHORT1APPLICATIONFORM
Email: addiscoderx@gmail.com
Telegram: @AddisCoderX
Site: https://addiscoder-x.notion.site/About-AddisCoder-X-28af0cfadc4042e78058e4cba12ad53e?pvs=25
@ethioware
2 386
በ2015 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ላጠናቀቁ ተማሪዎች የተዘጋጀ ልዩ የስልጠና ፕሮግራም
ስልጠናውን በሚገባ ለሚያጠናቅቁ ተማሪዎች ሰርተፍኬት ይሰጣል ፤ ንቁ ተሳትፎ ላደረጉ የተመረጡ ተማሪዎች #ነጻ የከፍተኛ ትምህርት ዕድል ተመቻችቷል፡፡
🔔 ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ቀድመው ለተመዘገቡ ብቻ ስልጠናው ይሰጣል።
ምዝገባው ነሐሴ 03/2015 ዓ.ም ይጀምራል።
ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ውጤት ዋናውና ኮፒውን በመያዝ በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይቻላል።
የሚሰጡ ስልጠናዎች፦
➧የአመራር ክህሎት ➧ሥራ ፈጣሪነት አስተሳሰብ
➧የስሜት ብልህነት ➧ግራፊክስ ንድፍ /ዲዛይን/
➧ ፕሮግራሚንግ 1 (ፓይተን)
➧ ፕሮግራሚንግ 2 (ዌብ ዴቨሎፕመንት)
ትምህርት ነሐሴ 15/2015 ዓ.ም ይጀምራል።
📍 አድራሻ፦ መካኒሳ / ጀሞ ሚካኤል ከአፍሪካ ህንፃ አጠገብ
☎️ 0113854042 / 0904848586
ከ ክቡር ኮሌጅ
@CuriousiTea
2 386
Online Coding Hackathons and Competitions
Google Kickstart
Kick Start is a global online coding competition, consisting of three-hour rounds of a variety of algorithmic challenges designed by Google engineers. Participants can compete in one or all online rounds held throughout the year, and will have the opportunity to develop and grow their programming abilities while getting a glimpse into the technical skills needed for a career at Google (top participants may be invited to interview at Google).
Google Code Jam
Google’s longest running global coding competition, Code Jam, calls on programmers around the world to solve challenging, algorithmic puzzles against the clock. Contestants advance through four online-hosted rounds to compete at the annual Code Jam World Finals that is held at a different international Google office each year. Each round brings new challenges, and in the end 25 contestants will have the ultimate chance to put their skills to the test, vying for cash prizes and the coveted championship title at the World Finals.
Google Hash Code
Google’s team-based programming competition, Hash Code, allows you to share your skills and connect with other coders as you work together to solve a problem modeled off a real Google engineering challenge! In small teams of two to four, coders all over the world will tackle the first problem through an Online Qualification Round. Though this round is hosted online, teams can come together to compete side-by-side in locally coordinated Hash Code hubs. The top teams from this round are invited to join us at an international Google office for our annual Hash Code Final Round.
Facebook Hacker Cup
Hacker Cup is Facebook's annual open programming competition. Open to participants around the world, we invite you to apply problem-solving and algorithmic coding skills to advance through each year’s online rounds, win prizes, and have a chance to make it to the global finals and win the grand prize.
ICPC
The ICPC formerly known as ACM-ICPC (Association for Computing Machinery - International Collegiate Programming Contest) is considered as the "Olympics of Programming Competitions". It is quite simply, the oldest, largest, and most prestigious programming contest in the world. This contest is for students only. Students from same college may form team of 3(reqiured) along with 1 reserve(optional) and with a coach from the faculty member. Contestants advance through two online-hosted rounds to compete at the annual ICPC Finals that is held at a different international sites each year. Further details are here.
@curiousiTea
2 386
ሁሉንም አዳዲሶቹን መፅሀፎች ከነ teacher guide በዚህ ሊንክ እየገባችሁ አውርዱ
🦋Grade 9
Grade 9 Books. Download now!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ethiograde9_new.books
🦋Grade 10
Grade 10 Books New Curriculum : Smart Study. Student TextBooks And Teachers Guide Books. IN ONE!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ethio_smart_grade10_new.books
🦋Grade 11
Grade 11 New Curriculum Books : Smart Study. Student TextBooks And Teachers Guide Books. IN ONE!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ethio_smart_grade11_new.books
🦋Grade 12
Grade 12 New Curriculum Books : Smart Study. Student TextBooks And Teachers Guide Books. IN ONE!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ethio_smart_grade12_new.books
@ethioflame
@ethioflame
2 386
ባለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ብሔራዊ ፈተና በሰላምና በስኬት መጠናቀቁን የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡
በሂደቱ ለተሳተፉ ሁሉ ምስጋናውን ያቀረበው የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ቅዳሜና እሁድ ወደ መፈተኛ ማዕከል (ዩኒቨርሲቲ) እንደሚገቡ እና መጪው ሰኞ ደግሞ ገለጻ እንደሚሰጣቸው ጠቁሟል፡፡
ፈተናቸውን ከማክሰኞ ጀምሮ እስከ አርብ ድረስ እንደሚወስዱም የአገልግሎቱ መረጃ ያመላክታል፡፡
@ethioflame
2 386
" ተማሪዎች ውጤታችቸውን በ https://aa.ministry.et/#/result ላይ በመግባት ማየት ይችላሉ " - የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በዛሬው እለት የ2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ መደረጉን አሳውቋል።
50% እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች ወደ ዘጠነኛ ክፍል እንደሚዘዋወሩ የተገለፀ ሲሆን የተለያየ የአካል ጉዳት ላለባቸው ተማሪዎች የማለፊያ ነጥቡ 45% መሆኑ ተመላክቷል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዘንድሮ 73,385 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደው 70.6% ያህሉ 50 ፐርሰንትና ከዛ በላይ በማምጣት ማለፋቸው ተነግሯል።
61,840 ከሚሆኑ የቀን ተማሪዎች መካከል 50,812 የሚሆኑት ማለትም 82.16 % ያህሉ የማለፊያ ውጤቱን በማስመዝገብ ወደቀጣዩ የትምህርት እርከን ተዘዋውረዋል።
ተማሪዎች ውጤታችቸውን በ https://aa.ministry.et/#/result ላይ Registration number ና first name በማስገባት መመልከት ይችላሉ ተብሏል።
2 386
“አምና የትምህርት ማህበረሰቡን ያስደነገጠው ውጤት ዘንድሮ ይሻሻላል ብለን እንጠብቃለን” ፡- ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
**
በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው አስደንጋጭ ውጤት ትምህርት በመውሰድ በተማሪዎች አመለካከት ላይ የተፈጠረው ለውጥ እና በትምህርት ቤቶች ሲደረግ የነበረው ዝግጅት ዘንድሮ የተሻለ ውጤት ይመዘገባል ተብሎ እንደሚጠበቅ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናገሩ፡፡
ከክልል የትምህርት ቢሮዎች ጋር በነበረው ውይይት በ2014 ዓ.ም በነበረው የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ውጤት አብዛኛውን የትምህርት ማህበረሰብ ቁጭት ውስጥ መክተቱን ያሳየ ነው ብለዋል፡፡
ሚኒስትሩ ለኢቢሲ ሳይበር እንደገለጹት፤ ውጤቱ አጠቃላይ ማህበረሰቡን ከማስደንገጡ ባለፈ የሃገሪቱን የትምህርት ጥራት ችግር በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ቁልጭ አድርጎ ያሳየ ነው፡፡
አምና ከተመዘገበው ውጤት በኋላ ሁለት መሰረታዊ ለውጦች መኖራቸውን ከነበረው አጠቃላይ ውይይት መረዳት መቻሉን የተናገሩት ሚኒስትሩ፤ የመጀመሪያውና ዋነኛው ተማሪዎች በኩረጃና በስርቆት ውጤት ሊመጣ እንደማይችል በመረዳት በራሳቸው አቅም ለፈተና ዝግጁ እንዲሆኑ የሚያስችል ነው ብለዋል፡፡
በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አምና ከተመዘገበው አስደንጋጭ ውጤት ብዙ ትምህርቶችን በመውሰድ ለተማሪዎች የሚሰጡትን ትምህርት በሚገባ በመፈተሸ የመማር ማስተማር ሂደቱን እና ተማሪዎችን ለፈተና የሚያዘጋጁበት መንገድ እንዲያሻሽሉ ማስቻሉን ገልፀዋል፡፡
በትምህርት ቤቶች ሲደረግ የነበረው መሰል ዝግጅት እና በተማሪዎች አመለካከት ላይ የተፈጠረው ለውጥ በዚህ ዓመት ሊኖረው የሚችለውን ውጤት የተሻለ እንደሚያደርገውም ጠቅሰዋል፡፡
ዘንድሮ እየተሰጠ የሚገኘውን የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና አስመልክቶ በሰነዘሩት ሃሳብ፤ የዘንድሮው የፈተና አሰጣጥ ሂደት ከአምና ተሞክሮዎች በመነሳት በሰላም እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡
የፈተና አሳጥ ሂደቱን ይበልጥ በማሻሻል በቀጣይ ዓመታት ለተማሪዎች የሚሰጠውን ፈተና በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
“ትምህርት ለትውልድ" በሚል መሪ ቃል በትምህርት ሚኒስቴር የተጀመረው ሀገር አቀፍ ንቅናቄ የትምህርት ተቋማትን በማሻሻል በእውቀታቸውና በችሎታቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ዜጋ ለመፍጠር የሚያግዝ መሆኑን ጠቅሰዋል።
ንቅናቄው ማህበረሰቡ ለትምህርት የሚሰጠውን ቦታ በመለወጥ ልጆቹን ወደ ትምህርት ቤት ከመላክ ባለፈ ትምህርት ቤቶቹን በእኔነት ስሜት እንዲመለከት እና ንቁ ተሳታፊ ለማድረግ ያለመ መሆኑንም ተናግረዋል።
@entrance_tricks
2 386
ትምህርት አይገባኝም ወይስ የሚያስተምሩበት መንገድ ለኔ አይገባኝም ???
ውድ የሀይስኩል ተማሪዎች በሙሉ ስለ entrance tricks ሰምታችኋል ። በባለፈው ዓመት በ ሚስጥራዊ የ ቴሌግራም ቻናል የአስራ ሁለተኛ ክፍሎች በማስተማር የጀመረ ሲሆን ዘንድሮ አድማሱን አስፍቶ ሁሉንም የሀይስኩል ተማሪዎች ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል ። ከእናንተ የሚጠበቀው ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን መቀላቀል ብቻ ነው ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@entrance_tricks
@entrance_tricks
@entrance_tricks
2 386
Accessibility
Ethiopia is a country where internet access is low and network infrastructure is weak. Considering the average income of an Ethiopian, internet services are also expensive. Facing such circumstances, Ethiopians need a social media app that can connect them with the world while consuming very little data. Telegram delivers exactly that. On average, telegram consumes close to 400MB of data per hour, which is significantly smaller than Whatsapp, which uses up to 600 MB per hour. This has allowed Ethiopians to surf more on telegram at a lesser cost. Telegram also makes use of an open API. This means that telegram can be "iterated" by developers from around the world to suit their requirements. Telegram Plus and Mobogram are among the most well-known. Such iterations of the app have invited many users to create a telegram account.
2 386
Security
Perhaps one of telegram's most admired features is its security. Telegram uses end-to-end encryption that guarantees a secure chat for users. Its appeal has also been boosted by a number of features including hidden chats and account self-destruct timers.
One thing to notice here, however, is that telegram’s secure feature is a double-edged sword. Although it provides users with a protected platform that safeguards their privacy, it has also served as a save-heaven for covert and often criminal activity. Many fringe, extremist groups (including ISIS) have used the platform to spread propaganda. If you don’t navigate the app carefully, chances are you might run into reprehensible content.
A hole in the paywall
Nowadays, nothing is free. If you wish to own a copy of anything, from academic journals to books, movies, and music, you must pay. In a nation like Ethiopia, where residents are unable to conduct foreign transactions, this is an issue. Even if they do find a way to pay for these services, the prices are out of reach for the vast majority of Ethiopians. Telegram fills this gap in two ways. Firstly, telegram’s security has allowed the opening of numerous channels that share pirated content for free. Whether it's best-selling books, the latest versions of software, or blockbuster movies, Telegram has the channel. Telegram doesn’t endorse these activities as it has strong copyright policies and channels are often shut down due to infringement. The platform has, however, given rise to a "guerilla" movement where channels and bots that freely disseminate paywalled material are thriving.
2 386
. . .
In a recent survey concerning social media use in Africa, Whatsapp and Facebook Messenger (both owned by meta) were the most widely used social media applications. Ethiopia, however, seems to have taken a contrarian stance. Its 110 million-plus population, of which roughly 45% has access to the internet, prefer to use telegram over other social media applications. Along with Iran and Uzbekistan, Ethiopia stands among the very few countries where telegram is more popular than other apps. With more than half a billion users, Telegram has been actively growing over the past 5 years or so. Its appeal, however, seems to be stronger in countries like Ethiopia. So, what’s behind the popularity of Telegram in Ethiopia?
2 386
#Fake_news_alert📍📍
በርካታ ተማሪዎች የ2015 ፈተና ተሰርቆ ወጥቷል፣ ለዚህም ማሳያ ከChemistry ፈተና አንድ ገፅ እየተዘዋወረ ነው። የእውነትም ተሰርቆ ከሆነ እንዴት ማግኘት እንችላለን?
እያላችሁ እየጠየቀችሁን ትገኛላችሁ።
ባለፈው ሳምንት ከትምህርት ምንስቴር በፈተና ዝግጅት ውስጥ ተሳትፎ ያላቸውን አንድ ግለሰብ አግኝተን " ፈተናው ተሰርቋል እየተባለ ነው ይህ ምን ያህል እውነት ነው? ከዚህ በኃላ እንዳማይወጠ ምን ያህል እርግጠኛ ናችሁ? ምን አይነት ጥንቃቄ እየተደረገ ነው?"
ይህን ጥያቄ አቅርበን የነበረ ስሆን የሚከተለውን ምላሽ አግኝተናል" ፈተናው አልወጣም፣ልወጣም አይችልም!በከፍተኛ ጥንቃቄ በውስን ግለሰቦች እጅ በጥብቅ ቁጥጥር ውስጥ ስለሚገኝ ተማሪዎች ከእንደዚህ አይነቱ በሬ-ወለድ ወሬ እራሳቸውን በመጠበቅ ያለምንም ሀሳብ ዝግጅት እያደረጉ እንዲጠብቁ ለመጠቆም እወዳለሁ"
ፈተናው ተሰርቋል እየተባለ በአንዳንድ ግሩፖች እየተዘዋወረ የሚገኘው የ2006 ፈተና በPhotoshop edit የተደረገ ስሆን፣ እንዴት edit እንደሚደረግ ትላንት ማታ እኛ edit አድርገን ልዩነት እንደሌለው ማሳየታችን ይታወቃል።
ውድ ተፈታኝ ተማሪዎች ስለፈተና ስርቆት ምንም ሀሳብ አይግባችሁ!
እንደከዚህ ቀደሙ ዝግጅት ማድረጋችሁ ቀጥሉ።
የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ወደ ጊቢ የምትገቡባት ጊዜ እየደረሰ ስለሆነ በዚህ 2 ቀናት ወሳኝ የምትሏቸውን revise አድርጉ።👌
አዳዲስ መረጃዎች ስኖሩ አጣርተን እናሳውቃለን
©EntrancehubEthiopia
━━━━━━━━━━━━━━━━━
🛜𝐒𝐭𝐫𝐢𝐯𝐢𝐧𝐠 F𝐨𝐫 𝐄𝐱𝐜𝐞𝐥𝐥𝐞𝐧𝐜𝐞!
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
❇️ @Endre_academy ✳️
❇️ @Endre_academy ✳️
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
💠For Feedback @endrias_bot
2 386
በአዲስ አበባ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ወደየተመደቡበት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግባት ጀምረዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ፣ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት እየገቡ ይገኛሉ፡፡
ከሐምሌ 19 እስከ 21 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ የሚሰጠውን የመጀመሪያ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ከ24 ሺህ በላይ ተማሪዎች በአዲስ አበባ እንደሚፈተኑ ይጠበቃል።
ምስል፦ አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ፣ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት
@tikvahuniversity
2 386
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሐምሌ 19 ጀምሮ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ይሰጣል።
የተፈታኝ ተማሪዎች መብቶች፦
➭ ከፈተና ጥያቄ ውጪ ማንኛውንም ያልተረዳውን ነገር ጠይቆ የመረዳት መብት አላቸው።
➭ በዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ የምግብ፣ የህክምና አገልግሎት፣ የማደሪያ ክፍል፣ ፍራሽ እና ትራስ የማግኘት መብት አላቸው።
➭ ማንኛውም ተፈታኝ በዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ያለውን የቤተ መፅሐፍት፣ የመጸዳጃ ቤቶች፣ የሻወር፣ የካፍቴሪያዎች፣ የሚኒ ሱፐር ማርኬቶች፣ የተለያዩ ሱቆች እንዲሁም የመናፈሻና መዝናኛ አገልግሎቶችን የመጠቀም መብት አላቸው።
➭ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ የጋራ የደህንነት ጥበቃ የማግኘት መብት አላቸው።
➭ በፈተና ሰዓት መፈተኛ ክፍል ገብቶ ብርሃናማ የመፈተኛ ቦታ፣ ወንበርና መፃፊያ ጠረጴዛ የማግኘት መብት አላቸው።
➭ ፈተና ከመጀመሩ አንድ ቀን ቀድሞ ስለፈተናው ገለጻ (ኦሬንቴሽን) የማግኘት መብት አላቸው።
የተፈታኝ ተማሪዎች ግዴታዎች፡-
➤ ማንኛውም ተፈታኝ በፈተና ማዕከልና መፈተኛ ክፍል አድሚሽን ካርድ ይዞ የመገኘት ግዴታ አለበት።
➤ ማንኛውም ተፈታኝ ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲመጣ የትምህርት ቤት ወይም የነዋሪነት መታወቂያ ይዞ መገኘት አለበት።
➤ ማንኛውም ተፈታኝ ወደ ግቢ ከመግባቱ በፊትና ወደ መፈተኛ ክፍል ከመግባቱ በፊት ሙሉ አካላዊ ፍተሻ የመፈተሽ ግዴታ አለበት።
➤ ማንኛውም ተፈታኝ በዩኒቨርሲቲ ግቢና በመፈተኛ ክፍል የተከለከሉ ዕቃዎችን መያዝ የለበትም።
➤ ማንኛውም ተፈታኝ እርሳስ፣ ላጲስና የእርሳስ መቅረጫ ይዞ መገኘት አለበት።
➤ ማንኛውም ተፈታኝ የፈተና ደንብን የማክበር ግዴታ አለበት።
➤ ማንኛውም ተፈታኝ በፈተና ማዕከል/በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የፈተና አስፈጻሚዎች የፈተና አስተዳደር ሥራን ውጤታማ ለማድረግና ሁኔታዎችን ለማመቻቸት የሚያደርጉትን ጥረት የመተባበር ግዴታ አለበት።
➤ ማንኛውም ተፈታኝ ፈተና ከመጀመሩ በፊት መፈተኛ ክፍል የመገኘት ግዴታ አለበት።
➤ ተፈታኙ ፈተናው ሳይጠናቀቅ ከፈተና ክፍል የሚወጣ ከሆነ የፈተና ጥያቄ የያዘውን ቡኩሌት ለፈታኙ የማሰረከብ ግዴታ አለበት።
➤ ማንኛውም ተፈታኝ ወደተመደበበት ዩኒቨርሲቲ ሲመጣ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የትራስ ጨርቅ ይዞ የመምጣት ግዴታ አለበት።
ለተፈታኝ ተማሪዎች የተፈቀዱ ነገሮች፦
➣ አዲስ ወይም ቀድሞ ለመማር እና ለማጥናት ሲጠቀሙበት የነበሩ ማስተወሻ ደብተር፣ የትምህርት መፅሐፍ፣ መንፈሳዊ/ኃይማኖታዊ መፅሐፍት፣ ባዶ ወረቀት
➣ ደረቅ ምግቦች (ጩኮ፣ በሶ፣ ዳቦ ቆሎ፣ ቆሎ….)
➣ ገንዘብ (ብር)
➣ የልብስ ወይም የእጅ ቦርሳ፣ የግል ልብስ፣ ጫማ
➣ የግል ንጽህና መጠበቂያዎች (ሳሙና፣ ሞዴስ፣ የጥርስ ብሩሽ፣ የጥርስ ሳሙና፣ ፎጣ፣ ሶፍት፣ ሻምፖ፣ ኮንዲሽነር፣ ሎሽን፣ ቻፕስቲክ፣ የጸጉር ቅባት፣ የፊት ቅባት)
ለተፈታኝ ተማሪዎች የተከለከሉ ነገሮች፦
➣ ማንኛውንም ዓይነት የጦር መሣሪያ ይዞ መገኘት የተከለከለ ነው፡፡
➣ ማንኛውንም ዓይነት ስለት እና ሹልነት ያላቸውን ብረታ ብረቶችና ጠንካራ ፕላስትኮች ይዞ መገኘት የተከለከለ ነው።
➣ ማንኛውም ድምጽ የሚቀዳ፣ ፎቶ የሚያነሳ፣ ቪዲዮ የሚቀርጽ፣ ከቴሌ መስመርም ሆነ ከቴሌ መስመር ውጭ መልዕክት በዲጂታል መንገድ የሚሰጥ ወይም የሚቀበል የግል ዕቃ/መሳሪያ/የቴክኖሎጂ ውጤት፣ ስልክ፣ አይ-ፓድ፣ ታብሌት፣ ኮምፕዩተር፣ ላፕቶፕ፣ ስማርት ሰዓት፣ ማጂክ ብዕር/እስክሪብቶ፣ ማጂክ ኮት/ጃኬት እና ሌሎች ማንኛቸውም ፎቶ፣ ምስል እና ድምጽ የሚቀርጹ የኤሌክትሮኖክስ መሣሪያዎችን በዩኒቨርሲቲው ግቢ ውስጥም ሆነ ግቢ ዙሪያ ይዞ መገኘት ወይም መጠቀም የተከለከለ ነው፡፡
➣ በዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ማንኛውንም ዓይነት የግል ፍላሽ ዲስክ፣ ሃርድ ዲስክ፣ ሲዲ፣ ሚሞሪ፣ ሚሞሪ ሪደር፣ ኦ-ቲጂ ኮንቨርተርና መሰል ዕቃዎችን ይዞ መገኘት ወይም መጠቀም የተከለከለ ነው፡፡
➣ ማንኛውም አደንዛዥ እጾች (ጫት፣ ሲጋራ፣ በሐኪም ማዘዣ የሌለው መድኃኒት)፣ ህክምና መስጫ መርፌ መያዝ ወይም መጠቀም የተከለከለ ነው፡፡
➣ ማንኛውም ዓይነት የአልኮል መጠጥ ይዞ መገኘት ወይም መጠቀም የተከለከለ ነው፡፡
➣ ማንኛውም ዓይነት የአንገት ሐብል፣ የጸጉር ጌጥ፣ የጆሮ ጌጥ፣ የጣት ቀለበት፣ የእጅ አንባር፣ አድርጎ ወይም ይዞ መገኘት የተከለከለ ነው፡፡ (ከልሙጥ የጋብቻ ቀለበት በስተቀር)
➣ ፈተና ከተጀመረ ከ30 ደቂቃ በኋላ ወደ ፈተና ክፍል መግባት እና ፈተናው ተጀምሮ 45 ደቂቃ ሳይሞላ ከፈተና ክፍል መውጣት የተከለከለ ነው፡፡
➣ ተፈታኙ ፈተናው ሳይጠናቀቅ ከፈተና ክፍል የሚወጣ ከሆነ የፈተና ጥያቄ የያዘውን ቡኩሌት ይዞ መውጣት ተከለከለ ነው፡፡
➣ በፈተና ሰዓት በመፈተኛ ክፍል ውስጥ ማስቲካ መያዝም ሆነ መጠቀም የተከለከለ ነው፡፡
➣ በዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ በግልም ሆነ በቡድን መጮህ ወይም በጣም ከፍተኛ ድምጽ ማሰማት የተከለከለ ነው።
@ethioflame
