Musefa_Ibn_Jemal
Open in Telegram
👉የዚህ ቻናል አላማ በአላህ ፍቃድ ሰዎች ተውሂድ እና ሱናን እንድያውቁ ከሽርክ እና ከቢድዓ እንዲሪቁ ለማድራግ ነው ❗️❗️ በሰለፎች (በደገጎች) መንገድ !! ↪️📚የሱና ዑለማዎችና ኡስታዞች የኪታብ ቂርኣትና ሙሓደራዎች ፈታዋዎች ሌሎቹም ጠቀሚ ፅዑፎች የሚለቀቁበት ቻናል ነው 👌
Show more4 822
Subscribers
+1924 hours
+597 days
+30030 days
Posts Archive
4 822
ቅንዓት ወይም ምቀኝነት ከገንዘብ ጋር ብቻ የተያያዘ አይደለም።
~
አንድን ሰው በውበቱ ልትመቃኘው ትችላለህ።
ወይም በትዳሩ
ወይም በልጆቹ
ወይም በጥበቡና በብልህነቱ
ወይም በእውቀቱ
ወይም በሰውቱ (በድምፁ)
ወይም ባለው ቦታና ክብር
ወይም ህዝቡ በሚሰጠው ፍቅር
ወይም ንግግሩ ተቀባይነት በማግኘቱ
ወይም በሌሎች ላይ ባለው ተጽዕኖ ፈጣሪነት
ወይም በቤተሰቡ ሰላምና መረጋጋት
ወይም በሥራው ስኬት
ወይም በተከታዮቹ ብዛት
በጣም የሚገርመው ምቀኝነት በአቂዳና በመንሀጅ ጉዳዮች ላይም እንኳን ሳይቀር ሊከሰት ይችላል።
አንድ የእውቀት ተማሪ አብሮት የሚማረውን ጓደኛው አላህ በእውቀት የከፈተለትን ፈህም ሲያይ ልቡ ይጠባል።
አንድ ዳዒ ከሱ ሌላ የሆነ ዳዓ ፣ኡስታዝ፣ ሸይኽ፣ የተሰጠውን ተቀባይነት ሲመለከት ይቃጠላል።
አንድ ቁርአን ሀፊዝ ከእሱ የበለጠ የሀፈዘውን ወንድሙን ሲያይ እሱን ማመስገን ከበድ ይለዋል።
መልካም ስነምግባር በኢባዳ ጥንካሬ ያለውና በደጋግ ሰዎች ዘንድ የተወደደን ሰው ሲመለከት በልቡ ውስጥ የሆነ የመጨናነቅ ነገር ይሰማዋል።
ባይሆን በዚህ ጊዜ የምቀኛነት በሽታው ይበልጥ የተደበቀ ነው የሚሆነው ምክንያቱም ባለቤቱ የዲን የማካሪነት ለዲን ብሎ መቆርቆር አይነት ልብስ ያለብሰዋልና።
በዚህ ሁሉ በምቀኝነት አስተሳሰብ ሲኖር"እኔ እቀናበታለሁ እኮ " ብሎ አይናገርም።
ባይሆን የሚለው "በመንሀጁ ወይም በአቋሙ ላይ አስተያየቶች (ሙላሀዟዎች) አሉኝ"በራሱ የሚደናነቅ የተሸወደ ሰው እንዳይሆን እፈራለሁ እስከ መች ሀቅ ይደበቃል
"ሰዎች ከልኩ በላይ አጋነዉለታል
"እሱ እንደሚመስለው እራሱን እንደሚያስበው ሰዎችም አንደሚገምቱት አይነት እውቀት የለውም
"በእርሱና በአላህ መካከል ያለው ነገር ምን እንደሆነ አናውቅም ተውት" አይነት ንግግሮችን ሲናገር ይደመጣል ለዚህ ያበቃው ምክንያት ምቀኝነት ነው ።
ማንቅያ
በርግጥ ወንድሜ ከእነዚህ ከሚታዩህ አስተያየቶች የወንድምህ ክፍተቶች መካከል አንዳንዶቹ በእርግጥ ትክክል ሊሆኑ ይችላሉ።
ነገር ግን ልንጠይቀው የሚገባን ዋናው ጥያቄ እንዲህ ነው፡-ሰዎች እሱን ማሞገስ መቀበል ማድነቅ የተከታዮቹ መብዛት ተጽኖ ፈጣሪነቱ እውቀቱ ካንተ የሚበልጥ መሆኑ ከገነነበት ጊዜ ውጭ እነዚህ አስተያየቶች እና ክፍተቶች በልብህ ውስጥ መንቀሳቀስ የጀመሩት ለምንድን ነው ?
join #telegram ቻናል
https://t.me/abuabdurahmen
4 822
👉 በዚክር ወንጀልህን አራግፍ !
يقول ابن القيم – رحمه الله تعالى –
" أن العبد يأتي يوم القيامة بسيئات أمثال الجبال، فيجد لسانه هدمها من كثرة ذكر الله "
الداء والدواء ص (231)
ኢብኑል ቀይም – ረሒመሁላሁ – እንዲህ ይላል : –
" አንድ ሰው የቂያማ ቀን ተራራ የሚያክል ወንጀል ሰርቶ ይመጣል ። ነገር ግን ምላሱ በዚክር ብዛት እንደሌለ አድርጎት ያያል "! ።
https://t.me/bahruteka
4 822
#ያሲን ኑሩ በኢማሙ'ል ቡኻሪ ላይ የነቢዩን መውሊድ ከማክበር ጋር አያይዞ የዋሸውን ውሸት ማጋለጥና ከያሲን ኑሩ ጋር የተደረገ ውይይት
🩸በአዲስ አበባ በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል የተደረገው ሙሐደራ ።
🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘሁላህ)
🗝 ከተዳሰሱ ቁልፍ ነጥቦች መካከል በጥቂቱ:
— በባለፈው ሙውሊድ ላይ የኢኽዋኖች ሚና...
— ኢኽዋኖች በአላህና በመልእክተኛው፣ (ሶሊላሂል ዐለይሂ ወሰለም) ዲን የቀጠፉ፣ ስለመሆናቸው፣
— አዲስ የሚጨምር ጭምርት ሁሉ ቢድዐህ ስለመሆኑ...
— መልእክተኛው (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በኡማዬ ላይ የምፈራው አጥማሚ የሆኑ መሪዎችን ነው ስለ ማለታቸው
— የድምፃችን ይሰማ አስነዋሪ ድርጊት...
— ሐሚድ ሙሳ መውሊድ 3ኛ በዓል ነው ስለ ማለቱ
— ለአንተም በርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፡፡ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ (ባለቤታቸው) ከእነሱ ተጠያቂ ነውና፡፡
— ውሸትን ተጠንቀቁ አደራችሁን ውሸት ወደ ጥመት ይመራልና፣ጥመት ደግሞ ወደ እሳት ይመራልና...
— መልእክተኛው ሆን ብሎ የዋሸ ሰው፣ ከእሳት መቀመጫውን ያዘጋጅ
— የሙናፊቆች መታወቂያ ሶስት ናቸው: እነሱም:
1. ሲናገር ይዋሻል፣
2. ቀጠሮን ያፈርሳል፣
3. ሲታመን የሚሉ ይክዳል።
— ያሲን ኑሩ፦ "አላህ ፀሐይን የፈጠራት በረቢዑል አወል ነው ስለማለቱ"— ያሲን ኑሩ ይህን ያለው ማስረጃ ኖሮት ሳይሆን ሰዎችን መውሊድን እንዲያከብሩ ለማነሳሳት ብሎ ነው። ንግግሩም መሰረተ ቢስ ንግግር ነው። ይህን ንግግር ከየት ነው ያመጣው?
— ያሲን ኑሩ በሰለፎች ላይ የቀጠፈ ስለመሆኑ (ሰለፎች ረቢዑ ነበዊ ብለዋል ብሎ ስለ መዋሸቱ)—ይህ ስያሜ ደግሞ የሰለፊዮች ሳይሆን የሱፊዮች ስያሜ ስለመሆኑ...
— አሕሉስ-ሱናዎች ትክክለኛ ሰነድ ነው ሚቀበሉት እንጂ አሉ ተባለ...አይቀበሉም
— መናም (ሕልም) እንፈታለን ብለው ገንዘብ ሚቀበሉ ሰዎች አሉ...
— አላህ ኩፍርን የደነገገበት ለአቡ ለሕብ ሰኞ-ሰኞ ቅጣት ይቀነስለታል...ብሎ በኢማሙል ቡኻሪ የዋሸና የቀጠፈ ስለመሆኑ...
— የቡኻሪ ዘገባና የያሲን ኑሩ ውሽት...
— ሰለፊዮች ማስረጃን ይፈትሻሉ፣ ይጠይቃሉ፣ሰነዱንም ይጠይቃሉ...
— ዐብዱሏህ ኢብኑል ሙባረክ -ረሂመሁላህ- ሰነድ ከዲን ነው ስለማለታቸው..
— ያሲን ኑሩ ለመውሊድ ያመጣው መረጃና የኢብኑ ሀጀር ምልከታ...
— "መናም" በሸሪዓ ጉዳዮች ላይ በያን አይሰጥበትም...
— አላህ ፊርዐውን የጀሃነም መሆኑ እንዳፀደቀበት በአቡ ለሕብም ላይ አፅድቆበታል..
— በአላህና በመልእክተኛው (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የካደ የተለያዩ ሶደቃዎችን ቢሰጥ፣ የሰጠው ሶደቃ ተቀባይነት አይኖረውም፣
— እናታችን ዓኢሸህ (ረዲየላሁ ዐንሃ): ኢብኑ ጁድ'ዐን በጃሂሊየህ ጊዜ፣ ዝምድናን ይቀጥል ፣የተራበን ይመግብ ነበር ታዲያ ይህ በጎ ስራው ይጠቅመዋልን?! የሚል ጥያቄ መልእክተኛውን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ስለመጠየቋ..
— የነሷራዎች እና የሙስሊሞች እድር
— ካፊር በቅርቢቷ ዓለም በጎን ስራ ከሰራ ሚንዳውን እዚሁ ነው ሚመነዳው
— መልእክተኛውን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በመውሊድ ይመጣሉ ስለ ማለታቸው..
— በድሩ ሑሰይን መውሊድ ነው ሚያጠላን?! ነው ስለ ማለቱ
— ታዲያ የሱንና ዱዓቶች የት ገቡ?!
— የተምይዕ ዱዓቶች የት ገቡ?!
— የቀድሞውና አዲሶቹ ሙመይዓዎች የት ገቡ?!
— ሙመይዓዎች "ሱኒዮችን" እያዋረዱ "ሙብተዲዎች" ከፍ-ከፍ ስለማድረጋቸው...
— ከሱንና ዘንበል ሲሉ፣ቀልባቸው ተዘነነበለ...
https://t.me/shakirsultan/2528
4 822
4 822
🔶#ያሲን ኑሩ በኢማሙ'ል ቡኻሪ ላይ የነቢዩን መውሊድ ከማክበር ጋር አያይዞ የዋሸውን ውሸት ማጋለጥና ከያሲን ኑሩ ጋር የተደረገ ውይይት
🔶 በአዲስ አበባ በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል የተደረገው ሙሐደራ ።
🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘሁላህ)
📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ
👇👇👇
🌐 https://t.me/shakirsultan
4 822
ለኢብኑ ሙነወር የተሰጠ ምላሽ
ርእስ:- ሠለፊዮችን መዳኺላ የሚለው ማንነው?
🎙በሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ሲልጢ (ሀፊዘሁላህ)
በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል
ጥር 17/2016 የተደረገ
የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://t.me/DarASSunnah1444
https://t.me/DarASSunnah1444
4 822
ለኢብኑ ሙነወር የተሰጠ ምላሽ
ርእስ:- ሠለፊዮችን መዳኺላ የሚለው ማንነው?
🎙በሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ሲልጢ (ሀፊዘሁላህ)
በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል
ጥር 17/2016 የተደረገ
የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://t.me/DarASSunnah1444
https://t.me/DarASSunnah1444
4 822
"المصاب بسلس البول له حالان:
الأولى: إذا كان مستمرّاً عنده بحيث لا يتوقف، فكلما تجمَّع شيء بالمثانة نزل: فهذا يتوضأ إذا دخل الوقت ويتحفظ بشيء على فرجه، ويصلِّي ولا يضرُّه ما خرج.
الثانية: إذا كان يتوقف بعد بوله ولو بعد عشر دقائق أو ربع ساعة: فهذا ينتظر حتى يتوقف ثم يتوضأ ويصلِّي، ولو فاتته صلاة الجماعة"
"أسئلة الباب المفتوح" (س 17، لقاء 67). للعلامة العثيمين رحمه الله تعالى
4 822
إيّاك أن تفرح بسقوط إنسان… فالحياة لا تمنح
أحدًا ضمانًا بأن يبقى واقفًا إلى الأبد
لاتفرح بوجع أحد ولا تشمت بأذى أصابه
فالأيام دُوَل والأحوال تتبدّل والناس تتغيّر وما تراه
اليوم لغيرك قد يكون غدًا من نصيبك
أتينا إلى هذه الدنيا لا نملك شيئًا وسنغادرها كذلك
لا مالٌ يبقى ولا جاهٌ يدوم ولا متاعٌ يُحمل معنا
إنما هي رحلة قصيرة نعبرها ثم نمضي ولا يبقى لنا
منها إلا أثرٌ في قلوب الآخرين
إمّا ذكرٌ طيب يُحسب لنا أو أثرٌ مؤلم يُحسب علينا
فاختر لنفسك أثرًا جميلًا وكن رحيمًا بالناس
فالأيام والمواقف تدور وما تزرعه اليوم
في قلوب الآخرين قد تجده غدًا في طريقك
4 822
🔷እወቅ ለእኔም ለአንተም አሏህ ይዘንልን
ዶክተር ሸይኽ ሁሴን ብን ሙሐመድ አስ'ስልጢ - ሐፊዞሁሏህ - እንዲህ ብለዋል :-
"እወቅ ለእኔም ለአንተም አሏህ ይዘንልን :-
የሰለፎች ሊቃውንት ሶሃቦችና አሁን እስካለንበት ዘመን እነርሱን በመልካም የተከተሉት - ስለአሏህ ዲን ለመምከር ፣ ትክክለኛውን ለማብራራት ፣ አሏህ ግዴታ ያደረገውን ሀቅ መደበቅን በመፍራት - በሁሉም ዘመን በሚገኙ የቁርአን እና የሱና ተቃራኒ በሆኑ የፈጠራና የዝንባሌ ባለቤቶች ላይ ትችት ከመሰንዘር አልተወገዱም።"
አሏህ ﷻ እንዲህ ብሏል :-
وَلَا تَلْبِسُوا الْحَقَّ بِالْبَاطِلِ وَتَكْتُمُوا الْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
"እውነቱንም በውሸት አትቀላቅሉ፡፡ እናንተም የምታውቁ ስትሆኑ እውነትን አትደብቁ፡፡"
(በቀራ : 42)
الإنتساب إلى السلفية شرف ص ٥٦/٢
https://t.me/alateriqilhaq
كن على بصيرة
4 822
ኪሳራ የሌለው ንግድ
የእነዚያ ሰዎች ምሳሌ - ሰደቃ የሚሰጡት፤
ልክ እንደ ፍሬዋ ነው - ገበሬ እንደሚዘራት።
በጥሩ መሬት ላይ - አንድ ፍሬ ተዘርታ፤
ከመሬት ትወጣለች - ቀንዘሏ ተበራክታ፤
አንድ ፍሬ የነበረችው - በሰባት ተባዝታ፤
በእያንዳንዱ ቀንዘል - መቶ ፍሬ አፍርታ፤
እጥፍ ድርብ ያደርጋታል - አላህ ቸሩ ጌታ።
ይህኛው ምሳሌ - የእኔ እንዳይመስላችሁ፤
ቁርዓን ውስጥ ያለ ነው - ሱራ ልንገራችሁ፤
የአላህን ቃል - ቁርዓንን ይዛችሁ፤
ረጅሟን ሱራ - በቀራን ከፍታችሁ፤
ቁጥር 261 - ይህን ታገኛላችሁ።
እህት ወንድሞች - አደራ ችላ አንበል፤
የቁርዓኑን ምሳሌ - ከልብ እናስተውል።
ትንሽ ብር ሰድቀን - በሰባት ከተባዛ፤
ሰባቱ እያንዳንዱ - መቶ መቶ ከያዘ፤
አላህ ሰጪ ነውና - ከዚህም በላይ ጀዛ፤
የዚህ አንቀፅ መልዕክት - ከሆነ እንደዛ፤
ለምን ይሁን ? ከእኛ - ችላ ማለት በዛ።
ተጨባጩን እውነት - ቁርዓን ከነገረን፤
ሰደቃ እንዳንሰጥ - ምንድ ነው ያገደን፤ ?
ለዚህኛው ጥያቄ - መልስ ይኖረን ይሁን። ?
እህት ወንድሞቼ - በዱኒያ አንሸወድ፤
ከራሳችን ንብረት - የወራሽ እንውደድ፤
እኛ ተጓዥ ነን - በጣም እሩቅ መንገድ፤
ስንቅ አዘጋጅተን - መያዝ ይለናል ግድ፤
ሰደቃ ስንቅ ነው - ኪሳራ የሌለው ንግድ።
ወንድማችሁ (ኢብኑ ኑሪ)
4 822
ልዩ አዲስ ሙሃዶራ
ሱናን አጥብቆ መያዝ እና ግዜን በአግባቡ መጠቀም በሚል ሪእስ የተደረገ
ነሓሴ 27/12/2018
🕌 በአል-ወሰጢያህ መድረሳ እና መርከዝ
🎤በዶ/ር ሸይኽ ሁሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ስልጢይ
https://t.me/AbraribnAwal
4 822
الإتصال بالأصدقاء وقت صلاة الفجر
قال ابن عثيمين رحمه الله:
"من أعان شخصا في طاعة من طاعة الله كان له مثل أجره من غير أن ينقص من أجره شيئا"
📚[ شرح رياض الصالحين (ص 209) ]
4 822
طَـرِيقُ السُّنَّـةِ وَطَرِيـقُ البِدْعَـةِ!
قَالَ شَيْخُ الإِسْلَامِ ابْنُ تَيْمِيَّةَ رَحِمَهُ اللَّهُ:
•فَإِنَّ طَرِيقَ السُّنَّةِ:
«عِلْمٌ، وَعَدْلٌ، وَهُدًى».
•وَأَمَّا البِدْعَةُ:
«فَفِيهَا جَهْلٌ، وَظُلْمٌ، وَاتِّبَاعُ الظَّنِّ وَمَا تَهْوَى الأَنْفُسُ».
•مَجْمُوعُ الفَتَاوَى|| صـ(٥٦٨/١٠).
