en
Feedback
Select Distance Academy Grade 7-12

Select Distance Academy Grade 7-12

Open in Telegram

Select Distance Academy Grade 5-12

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Select Distance Academy Grade 7-12

Channel Select Distance Academy Grade 7-12 (@selectdistance5to12) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 12 168 subscribers, ranking 16 316 in the Education category and 2 777 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 12 168 subscribers.

According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 138 over the last 30 days and by 3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 73.53%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 24.00% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 8 943 views. Within the first day, a publication typically gains 2 919 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 96.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Select Distance Academy Grade 5-12

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

12 168
Subscribers
+324 hours
+217 days
+13830 days
Posts Archive
ከ300 በላይ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ጉርድ ፎቶ ከላይ ውጤት በላከችሁበት አድራሻ በአስቸኳይ እንድትልከ እናሳውቃለን::

+1
ማስታወቂያ የዩኒቨርስቲ ምደባ በመጠባበቅ ላይ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤ የዩኒቨርሲቲ እና የባንድ ምርጫችሁን፣ እንዲሁም የልዩ ድጋፍ ማመልከቻ ለማቅረብ ከታች ያለውን ቪዲዮ መመሪያ በመከታተል መሙላት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና  ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-   Ø የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን። Ø  ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡- v የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።   የትምህርት ሚኒስቴር

photo content

photo content

እንኳን ደስ አላችሁ! የሰሌክት ኮሌጅ የተማሪዎች የምርቃት ስነ - ስርዓት ነሃሴ 23/2018 ዓ.ም Congratulations to all of you! የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾች
+9
እንኳን ደስ አላችሁ! የሰሌክት ኮሌጅ የተማሪዎች የምርቃት ስነ - ስርዓት ነሃሴ 23/2018 ዓ.ም Congratulations to all of you! የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ https://linktr.ee/selectcollege

እንኳን ደስ አላችሁ! የሰሌክት ኮሌጅ የተማሪዎች የምርቃት ስነ - ስርዓት ነሃሴ 23/2018 ዓ.ም Congratulations to all of you! የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾች
+9
እንኳን ደስ አላችሁ! የሰሌክት ኮሌጅ የተማሪዎች የምርቃት ስነ - ስርዓት ነሃሴ 23/2018 ዓ.ም Congratulations to all of you! የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ https://linktr.ee/selectcollege

እንኳን ደስ አላችሁ! የሰሌክት ኮሌጅ የተማሪዎች የምርቃት ስነ - ስርዓት ነሃሴ 23/2018 ዓ.ም Congratulations to all of you! የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾች
እንኳን ደስ አላችሁ! የሰሌክት ኮሌጅ የተማሪዎች የምርቃት ስነ - ስርዓት ነሃሴ 23/2018 ዓ.ም Congratulations to all of you! የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ https://linktr.ee/selectcollege

እንኳን ደስ አላችሁ! Congratulations! ሰሌክት ኮሌጅ በማስተርስ ፣ በዲግሪና በቴክኒክና ሞያ መርሀ ግብሮች በጤና፣ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች በመደበኛና በOnline ሲያስተምራቸው የቆዩ ተ
እንኳን ደስ አላችሁ! Congratulations! ሰሌክት ኮሌጅ በማስተርስ ፣ በዲግሪና በቴክኒክና ሞያ መርሀ ግብሮች በጤና፣ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች በመደበኛና በOnline ሲያስተምራቸው የቆዩ ተማሪዎቹ ቅዳሜ ነሀሴ 23/2018 ዓ.ም በአምባሳደር ሲኒማ ያስመርቃል። ውድ የ2018 ዓ.ም ተመራቂዎች ሰሌክት ኮሌጅ ከናንተ ጋር በነበረን የትምህርት ዘመን በጣም ደስተኞች ነን። ለስራም ሆነ ለግል ህይወታችሁ መልካሙን ሁሉ እንመኝላቹሀለን! የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ https://linktr.ee/selectcollege

" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች  ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም

photo content

ማስታወቂያ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ ከሀምሌ 1/2018 ጀምሮ እየተካሄደ መሆኑ ይታወቃል። በዚሁ መሰረት ካሁን በፊት ባሳወቅነው መሰረት በአንድ አመት ለማጠናቀቅ ቀድሞ ስኬጁል በማዉጣት የተማሪ መረጃ ሪፖርት ለማድረግ ምዝገ ቀድሞ መከናወን ስላለበት ያልተመዘገባችሁ ተማሪወች በአስቸኳይ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን በተለይ የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ምዝገባ በአጭር ቀን ውስጥ ስለሚጠናቀቅ ምዝገባችሁን እንድታከናውኑ እናሳስባለን።

ስማችሁ ከዚህ በላይ የተገለጸው በተለያየ ምክንያት ፈተና ያለፋችሁ ተማሪዎች English and mathematics ነገ ጠዋት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 5 ኪሎ ተገኝታችሁ እንድትፈተኑ እናሳውቃለን ።
ስማችሁ ከዚህ በላይ የተገለጸው በተለያየ ምክንያት ፈተና ያለፋችሁ ተማሪዎች English and mathematics ነገ ጠዋት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 5 ኪሎ ተገኝታችሁ እንድትፈተኑ እናሳውቃለን ።

ሰላም ውድ የሰሌክት ተመሪዎች ማንኛውም የትምህርት መረጃ በዚህ ቻናል ስለምንለቅ follows ,like ,cop Link እያረጋችሁ ተከታተሉን