314
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
314
#የአዲስአበባ_ሸገር_ሰመር_ካፕ_ሶስተኛ_ሳምንት የምድብ ጨዋታዎች በዛሬው እለት በሰበታ ከተማ ተደርገው ተጠናቀዋል ።
በጨዋታዎቹ :- 1.ቢኒያም በቀለ ከ ቤቴል ድሪም
2.ብሩክ ዘላለም ከ ሜንኮ ብሪጅ
3.ጌቱ ሀይለማርያም ከ ሰበታ
4.አብዱልለጢፍ ሙራድ ከ ገርጂ ኮሚኒቲ
የጨዋታ ኮኮብ ሆነው የተመረጡ ሲሆን ዋናው ያዘጋጀውን የኮኮብ ሽለማት ከእንግዶች ተቀብለዋል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
#የአዲስአበባ_ሸገር_ሰመር_ካፕ_ሶስተኛ_ሳምንት የምድብ ጨዋታዎች በዛሬው እለት በሰበታ ከተማ ተደርገው ተጠናቀዋል ።
በጨዋታዎቹ :- 1.ቢኒያም በቀለ ከ ቤቴል ድሪም
2.ብሩክ ዘላለም ከ ሜንኮ ብሪጅ
3.ጌቱ ሀይለማርያም ከ ሰበታ
4.አብዱልለጢፍ ሙራድ ከ ገርጂ
የጨዋታ ኮኮብ ሆነው የተመረጡ ሲሆን ዋናው ያዘጋጀውን የኮኮብ ሽለማት ከእንግዶች ተቀብለዋል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
#አዝናኙ_የአዲስ_አበባ_ሸገር_ሰመር ካፕ ሶስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች በነገው እለትም በ አራት ጨዋታዎች ቀጥለው ይደረጋሉ ።
✅ ውድድሩ በከተማዋ ያልታዩ የትኛውም ክለብ መግባት የሚችሉ ልጆችን እያስመለከተ ባለፉት አመታት የዘለቀ ሲሆን ዘንድሮም ለየት ብሎ በተሻለ አቀራረብ ተስፋ ሰጪ ታዳጊዎችን ልምድ ካላቸው ጋር በማጣመር መደረግ ከጀመረ ሶስተኛ ሳምንቱን ይዟል ውድድሩ ነገ እለተ እሁድ የሚደረግ ሲሆን ለመዝናናት እና የሀገሪቷን እንቁ ተጨዋቾች ለመመልከት ሰበታ ስታዲየም ብቅ ይበሉ ይላሉ አዘጋጅ ኮሚቴዎቹ !!!
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
#ሸገር_ሰመር_ካፕ !!
✅በዛሬ እለት አራት ጨዋታዎች ተደርገዋል ። በዛሬው እለት በአዝናኙ ውድድር ካርሎስ ዳምጠው ጨምር አህመድ ረሺድ ሺርላ ሀቢብ ከማል ካክሽ የመሳሰሉ የፕሪሚየር ሊጉ ተጫዋቾች በውድድሩ የሰፈራቸውን ቡድን መወከል ችለዋል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✅ #ሸገር_ሰመር ካፕ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ እና እሁድ በሰበታ ስታዲየም የምድብ ጨዋታዎች የሚደረጉ ይሆናል !!!!
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
🇪🇹🏆 #Sheger_Summar_Cup 🏆🇪🇹
✍ 3ኛው የሸገር ሰመር ካፕ ውድድር በዛሬው እለት በ አራት ጨዋታዎች ተደርጓ ውሏል !!!
👉 https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
🇪🇹🏆 #Sheger_Summar_Cup 🏆🇪🇹
✍ 3ኛው የሸገር ሰመር ካፕ ውድድር ዛሬ ቅዳሜ በሁለት ጨዋታዎች ቀጥሎ ሲውል ሁለቱም ጨዋታ በሁለት አቻ ተመሳሳይ ውጤት ተጠናቅቋል።
✅ #ፉሪና_አካባቢው 2-2 #ሀሙስ_ቤተሠብ
✅ #ቱሉ_ዲምቱ 2-2 #ኢትዮ_ፕላኔት
የሸገር ሰመር ካፕ ውድድር ነገ እሁድም ቀአራት ጨዋታዎች ቀጥል የሚውል ይሆናል።
👉 https://t.me/Dagu_Sport
314
🙏 🙏 🙏ሠላም ሠላም እንደምን ሠነበታችሁ ጠብቅ ማሣሠቢያ ሁሉም የሸገር ሰመር ካፕ አሠልጣኝ ምክትል አሠልጣኝ ቡድን መሪ ማለትም የአዋቂ የወንዶች ፣የአዋቂ ሴቶች ፣የታዳጊ ሴቶች ከላይ የተገለፃችሁ የቡድን አመራሮች ያለምንም ምክንያት ነገ ከቀኑ 8:00ሠአት አራት ኪሎትምህርትና ስልጠና ማእከል የቀድሞ ወወክማ አዳራሽ የመጀመሪያ ቀን ስብሰባ ያደረግንበት አዳራሽ እንድትገኙ እያሣሠብን እሁድ ለት የተባለውን ትእዛዝ ባላከበሩ ቡድኖች ላይ አወዳዳሪው አካል ተገቢውን አስተማሪ እርምጃ እንደሚወስድ እየገለፅን የነገው ስብሰባ እስፖርቱን የሚመሩ የበላይ አካል ስለጠሩ አደራ አደራ ሠአት ይከበር።
314
በእለቱ የሜቅዶንያ አባሣደሮች የኳስ ሜዳ ቡድን በአካባቢያቸው ቀድመመው ተጫውተው ላለፉ የሀገራችን ብርቅዬ ተጫዋቾች የምስጋናና ሽልማት በአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳት እና በሸገር ሠመር ካፕ ፕሬዝዳት በኩል ስጦታ ሠጥተዋል
