314
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✍️ #አዝናኙ ሸገር ሰመር ካፕ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በከፍተኛ ደጋፊዎች ታግዞ አራት ጨዋታዎችን ማድረግ ችሏሏል ። ውድድሩ በከፍተኛ ፉክክር እየተደረገ ሲገኝ በዛሬው እለት የየ ጨዋታዎቹን ኮኮቦች 1- ሀቢብ ከማል ከ አዲስ ከተማ/ክ
2- ካርሎስ ዳምጠው ከ ጎፋ አንበሳ
3- ጌትነት ተስፋዬ ከ ቃሊቲ
4- አቤል አክሊሉ ከ ጎተራ በመሆን ዋና ትጥቅ አምራች ያዘጋጀውን ስጦታ ከ እንግዶች ተቀብለዋል ። ውድድሩ በነገ እለት ቀጥሎ
✅ #ናይጄሪያ 3:00 #ኮልፌ_ስታር
🏟️ አበበ ቢቂላ
✅ በተያያዘ ዜና በውድድሩ ዙሪያ ለመነጋገር በነገው እለት ከ ጠዋት 2:00 የሁሉም ቡድኖች አሰልጣኝ አበበ ቢቂላ ስታዲየም እንድትገኙ የውድድሩ አዘጋጆች ያሳስባሉ !!!
https://t.me/Dagu_Sport
314
በዚህ ሳምንት አርብ እና ቅዳሜ ሊደረግ ፕሮግራም የወጣላቸው እና በዝናብ ምክንያት የተቋረጡ ጫወታዎች ሁሉም ደብረዘይት እሮብ ስለሚቀጥሉ ከወዲሁ ቡድኖች እንድትዘጋጁ ያሳስባሉ የውድድር አዘጋጅ ኮሚቴዎች ።
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✅ #አዝናኙ_የአዲስ_አበባ #ሸገር_ሰመር_ካፕ አርብ እና ቅዳሜ በሰበታ ስታዲየም ሊደረግ ቀጠሮ የተያዘለት ቢሆን ከፍተኛ ዝናብ በመጣሉ ሳይደረግ ቀርቷል ጨዋታዎቹም ወደፊት በሚገለፅ ፕሮግራም የሚደረጉ ሲሆን በነገው እለት የሚደረጉት አራት ጨዋታዎች በ አዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም በተያዘላቸው ፕሮግራም የሚቀጥሉ መሆኑን የሸገር ሰመር ካፕ አወዳዳሪ ኮሜቴዎች ገልፀዋል ።
✅ የተቋረጡ ጫወታዎች ሁሉም ደብረዘይት እሮብ ስለሚቀጥሉ ከወዲሁ ቡድኖች እንድትዘጋጁ አዘጋጅ ኮሚቴ አሳስበዋል።
https://t.me/Dagu_Sport
314
✅ የአዲስ አበባ ሸገር ሰመር ካፕ በዛሬው እልት በሰበታ ከተማ ለመደረግ ቀጠሮ የተያዘላቸው ጨዋታዎች ከፍተኛ ዝናብ በመጣሉ ምክንያት እንደማይደረጉ የውድድሩ አዘጋጆች አስታውቀዋል ። በተያያዘ ዜና የውድድሩ አዘጋጆች ውድድሩን በመዲናዋ አዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ለማድረግ ሙሉ ፍቃድ ያገኙ ቢሆን አንድ አንድ ግለሰቦች ፍቃዱን ባለመቀበላቸው ውድድሩ ሊስተጓጎል ችሏል በመሆኑም ውድድሩ ወደ ሰበታ ከተማ በክረምት ውድድር ለማድረግ የማያስችል በመሆን በዛሬው እልት መደረግ የነበረባቸውም ጨዋታዎች ማደረግ አልተቻለም ። ስለዚህ ውድድሩ እንከን እንዳይገጥመው ሀላፊነት የሚስማቸው አካላት ትብብር እንድያደርጉ እንጠይቃለን ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✅ የአዲስ አበባ ሸገር ሰመር ካፕ በዛሬው እልት በሰበታ ከተማ ለመደረግ ቀጠሮ የተያዘላቸው ጨዋታዎች ከፍተኛ ዝናብ በመጣሉ ምክንያት እንደማይደረጉ የውድድሩ አዘጋጆች አስታውቀዋል ። በተያያዘ ዜና የውድድሩ አዘጋጆች ውድድሩን በመዲናዋ አዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ለማድረግ ሙሉ ፍቃድ ያገኙ ቢሆን አንድ አንድ ግለሰቦች ፍቃዱን ባለመቀበላቸው ውድድሩ ሊስተጓጎል ችሏል በመሆኑም ውድድሩ ወደ ሰበታ ከተማ በክረምት ውድድር ለማድረግ የማያስችል በመሆን በዛሬው እልት መደረግ የነበረባቸውም ጨዋታዎች ማደረግ አልተቻለም ። ስለዚህ ውድድሩ እንከን እንዳይገጥመው ሀላፊነት የሚስማቸው አካላት ትብብር እንድያደርጉ እንጠይቃለን ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✍️ #አዝናኙ የአዲስ አበባ ሸገር ሰመር ካፕ በዛሬው እለት የሴቶች ውድድር በደመቀ እና በአማረ ሁኔታ ሳር ቤት በሚገኘ ቀበሌ አስር ሜዳ ተከፈተ ።
✍️ በመክፈቻው ስነስርዓት ላይ የአዲስ አበባ ወጣቶች ቢሮ አማካሪ የሆኑት አቶ ታሪኩ እሸቱ ጨምሮ የልደታ ክፍለ ከተማ አመራሮች በጋራ በመሆን ውድድሩን ያስጀመሩ ሲሆን በተለይ ከ ሴት ስፖርተኞች ጋር በመሆን በ ስታዲየም አካባቢ ችግኝ ተከላ በማድረግ አሻራቸውን አስቀምጠዋል ። ውድድሩንም በጋራ በመሆን አስጀምረዋል : የሴቶች ተሳትፎ እንዳይቀንስ በሚል የሸገር ሰመር ካፕ መስራች አቶ የኔነህ ትኩረት ሰተው ውድድሩን በማካሄዳቸው ሊመሰገኑ ይገባል ።
በውድድሩ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሚጫወቱ እንስቶቻችንም ለሌላ ተስፋ ላላቸው ታዳጊዎች ልምዳቸውን የሚያጋሩበት ነው ።
✍️በዛሬው እልት በመክፈቻው አራት ጨዋታዎች መደረግ ችለዋል ።
✅ #ኮልፌ_ጀሞ 1-2 #ሽሮ_ሜዳ
✅ #ኢትዮጵያዊነት 2-6 #አዳማ_ፈርጦች
✅ #ቅድስተ_ማሪያም 5-1 #ሰማያዊ
✅ #ዩዳዬ 4-2 #እንስቶቹ በሆነ ውጤት የተጠናቀቀ ሲሆን ውድድሩ በነገው እልት በሰበታ ስታዲየም የወንዶች የምድብ ጨዋታ የሚቀጥል ይሆናል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✍️ የአዲስ አበባ ሸገር ሰመር ካፕ አዝናኙ ውድድር የፊታችን ከ አርብ ጀምሮ በሰበታ እና አበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀጥለው መደረግ ይጀምራሉ !!
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
በኢትዮ ናሽናል ስፖርት አካዳሚ አስተባባሪነት 3ኛው የወንዶች ሸገር ሠመር ካፕ ባመረና በደመቀ ሁኔታ በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም እና
በሰበታ ከተማ ስታዲየም እየተከናወኑ ይገኛል
ከወንዶች ውድድር ጎን ለጎን የሴቶች ውድድር መርሀግብር እንደሚከተለው ፕሮግራም የወጣ ሲሆን የስፖርት ቤተሠቦች እንድትከታተሉ በአክብሮት እንገልጻለን
የጨወታው ቦታ/ሜዳ/ ሳር ቤት ቀበሌ 10 ሜዳ /ኦሮሚያ ህንጻ አጠገብ/
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✍️ የአዲስ አበባ ሸገር ሰመር ካፕ አዝናኙ ውድድር የፊታችን ከ አርብ ጀምሮ በሰበታ እና አበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀጥለው መደረግ ይጀምራሉ !!
https://t.me/Dagu_Sport
