314
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
#ሸገር_ሰመር ካፕ በዛሬው እለት ደምቆ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተደረገ ሲሆን በጨዋታው ከሸገር ከተማ የ ስፖርት ቢሮ ተወካይ አቶ አንተነህ ጨምሮ የተለያዩ እንግዶች ተገኝተዋል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
#ሸገር_ሰመር_ካፕ በትላንትናው እለት በአራት ጨዋታ ቀጥሎ ውሏል ውድድሩ በዛሬው እለትም የሚደረግ ይሆናል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
👉 ሸገር ሰመር ካፕ በያዝነው ሳምንት ከ አርብ ጀምሮ በ አበበ ቢቂላ ስታዲየም መደረግ ይጀምራል ። ጎን ለጎን የሴቶችው ጨዋታ በነገው እለት የሚደረግ ይሆናል ።
✅ #ዮዳዬ 2:30 #ሲምባ
✅ #ተሰፋ 3:30 #ብላክ_ኤግል
✅ #አበበ_ቢቂላ 4:30 #እንስቶቹ
✅ #ቅድስተ_ማሪያም 5:30 #ሽሮሜዳ የሚደረግ ይሆናል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✍️ #ሸገር_ሰመር ካፕ በዛሬው እለት ሁለት ጨዋታ የተደረገ ሲሆን :-
✅ #ኮልፌ_ስታር 2-3 #ኳስ_ሜዳ 3
✅ #ጎፋ_ገብርኤል 4-1#ገርጂኮሚኒቲ በሆነ ውጤት ተጠናቋል በተያያዘ መረጃም ውድድሩ ቅዳሜ እና እሁድ በተደራራቢ ስራ ምክነያት ጨዋታዎች እንደማይደረጉ ውድድር አዘጋጅ ኮሚቴዎች አሳውቀዋል።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የስፖርት ህክምና ቴራፒ በአዲስ አበባ ተሰጠ
✍በዛሬው እለት በአይነቱ ልዩ የሆነውን ለሁለት ቀን ተከታታይ የስፖርት ህክምናና ቴራፔ በታዋቂው በዶክተር ብሩክ ኢትዮናሽናል ስፖርት አካዲሚ እና በአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስተባባሪነት ለፕሪሜርሊግ ለሱፐርሊግ፣ለክፍለከተሞች ለሸገር ሠመር ካፕ ተወዳዳሪዎች፣ለአሰልጣኞች ፣ለዳኞችና ለኮሚሽነሮች ለዳሽን ባንክ ሠራተኞች ስልጠና ተሰቷል በመዝጊያውና የሰርተፍኬት ተበርክቷል ። በምርቃቱ የአዲስ አበባና የፌደራል ስፖርት አመራሮችና ጋዜጠኞች የዳሽን ባንክ ማናጀሮች በተገኙበት ምረቃ ስነስርዓት ተደርጓር ። ስልጠናው በቀጣይነት በአዲስ አበባ የሚገኙ ዳኞችን የመጀመሪያ እርዳታ መስጠት በሚችሉበት መንገደ ስልጠናው እንደሚሰጣች ተጠቁሟል።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✍️ሸገር_ሰመር_ካፕ በዛሬው እለት በሁለቱም ፆታዎች ጨዋታ የተደረጉ ሲሆን በወንዶች ጨዋታ :-
✅ #ኮልፌ_ተስፋ 3 -2 #ቡራዩ
✅ በሴቶች
✅ #ሰማያዊ 11 -0 #አንድነት
✅ #ሲንባ 5 -2 #ተስፋጤና_ታዳጊ
✅ #እንስቶቹ 11 -1 #ብላክ_ኤግል
✍️ ውድድሩ ነገም ቀጥሎ የሚደረግ ይሆናል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✍️ #ሸገር_ሰመር ካፕ ውድድር ከነገ ጀምሮ ቀጣይ ፕሮግራም እና የደረጃ ሰንጠረዥ ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
#ሸገር_ሰመር ካፕ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በዛሬው እለት በርካታ ተመልካቾች በተገኙበት የተደረገ ሲሆን ውድድሩ እያዝናና ተመልካቹን ማስደሰቱን ቀጥሏል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
#አዝናኙ የሸገር ሰመር ካፕ የሴቶች ውድድር ዛሬ የሴቶች ውድድር ተደርጓል !!!
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✍️ሸገር ሰመር ካፕ በዛሬው እልት በአራት ጨዋታ ቀጥሎ የተደረገ ሲሆን ። ውድድሩ ነገ እና ከነገ ወዲያ የሚቀጥል ይሆናል ።
#ኢትዮ_ፕላኔት 3 - 0 #ጎፋ_ገብሬል
#መካኒሳ_ዶ/ኮ 3 - 1 #የሀሙስ_ቤ/ብ
#ፉሪ 2 - 4 #ቤተል_ድሪመር
#ኢትዮ_ቪዥን 1 - 1 #ገርጂ_ካዛንችስ
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
#አዝናኙ የአዲስ አበባ ሸገር ሰመር ካፕ ውድድር ዛሬም ቀጥሎ የሚውል ሲሆን በነገው እልትም የሴቶች ውድድር የሚደረግ ይሆናል !!!
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
#አዝናኙ የአዲስ አበባ ሸገር ሰመር ካፕ ውድድር ዛሬም ቀጥሎ የሚውል ሲሆን በነገው እልትም የሴቶች ውድድር የሚደረግ ይሆናል !!!
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
#አዝናኙ ሸገር ሰመር ካፕ በዛሬው እለት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተደረገ ሲሆን የዋና ስፖርት የጨዋታ ኮከቦች ከእንግዶች ሽልማታቸውን ተቀብለዋል ።
1. ቶሎሳ ንጉሴ ከ ሱሉልታ ደራርቱ ቡና
2.ናትናኤል ጌታቸው ከ ቱሉ ዲምቱ
3.አህመድ ረሺድ (ሺርላ ) ከ አዲስ ከተማ ክ ከተማ በመሆን ተመርጠዋል ውድድሩ በነገው እለትም በአራት ጨዋታ ይቀጥላል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የሸገር ሰመር ካፕ በነገው እልት ሁለት ጨዋታ ሊደረግ ፕሮግራም የወጣለት ቢሆን ሜዳው ለጨዋታ ብቁ ስለሆነ ተጨማሪ ሁለት ጨዋታ የሚደረግ ይሆናል
✅ የነገ ተጨማሪ ጫዋታ ነገ ቅዳሜ
#ሞሰስ_አካዳሚ 8:00 #ኳስ_ሜዳ
✅ #ናይጄሪያ10:00 #ደጃ_ጩቤ
ማክስኞ
#ጎፋ_አንበሳ 6:00 #ናይጄሪያ
#ኮልፌ_ተስፋ 12:00 #ኢትዮ_ቪዥን
✍️ ውድድሩ በአበበ ቢቂላ የሚደረግ ይሆናል
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
#ሸገር_ሰመር_ካፕ ታዳጊ ሴቶች ውድድር በዛሬው እልት አራት ጨዋታ ተደርጓል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
#አዝናኙ የአዲስ አበባ ሸገር ሰመር ካፕ በዝናብ ምክንያት የተወሰኑ ጨዋታዎችን ያደረገ ሲሆን በዛሬው እልት የውድድሩን የሜዳ እጦት በተመለከተ የ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ከ ኢትዮ ናሽናል አካዳሚ እንዲውም ሸገር ሰመር ካፕ ውድድር አዘጋጅ እና አዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እንዲውም የአበበ ቢቂላ ስታዲየም ስራአስኪያጅ በጋር በመሆን ሰፋ ያለ ውይይት ካደረጉ በዋላ ውድድር በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በሳምንት ሶስት ቀናትን ማለትም ማክሰኞ ቅዳሜ እና እሁድ እንዲደረግ የወሰኑ ሲሆን ። ይሄንን ስምምነት እንዲሳካ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረጉት የቢሮ ሀላፊ ዎች የውድድሩ ሀገራዊ ፋይዳ በመመልከት በመዲናዋ እንዲደረገ በመፈቀዱ የውድድሩ አወዳዳሪ ኮሚቴዎች ከልብ ያመሰግናሉ ።
✅ ውድድሩ የፊታችን ቅዳሜ በሁለት ጨዋታ የሚቀጥል ይሆናል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
በኢትዮ ናሽናል ስፖርት አካዳሚ አስተባባሪነት የሴቶች ውድድር በ ሸገር ሠመር ካፕ ባማረና በደመቀ ሁኔታ እየተከናወኑ ይገኛል
ከወንዶች ውድድር ጎን ለጎን የሴቶች ውድድር መርሀግብር እንደሚከተለው ፕሮግራም የወጣ ሲሆን የስፖርት ቤተሠቦች እንድትከታተሉ በአክብሮት እንገልጻለን
የጨወታው ቦታ/ሜዳ/ ሳር ቤት ቀበሌ 10 ሜዳ /ኦሮሚያ ህንጻ አጠገብ/
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✅ #የአዲስ_አበባ_ሸገር_ሰመር_ካፕ ውድድር በዛሬው በአበበ ቢቂላ አንድ ጨዋታ ተደርጓል ።
✅ #ናይጄሪያ 1-0 #ኮልፌ_ስታር
በሆነ ውጤት ተጠናቋል ።
https://t.me/Dagu_Sport
314
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
✍️ #አዝናኙ ሸገር ሰመር ካፕ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በከፍተኛ ደጋፊዎች ታግዞ አራት ጨዋታዎችን ማድረግ ችሏሏል ። ውድድሩ በከፍተኛ ፉክክር እየተደረገ ሲገኝ በዛሬው እለት የየ ጨዋታዎቹን ኮኮቦች 1- ሀቢብ ከማል ከ አዲስ ከተማ/ክ
2- ካርሎስ ዳምጠው ከ ጎፋ አንበሳ
3- ጌትነት ተስፋዬ ከ ቃሊቲ
4- አቤል አክሊሉ ከ ጎተራ በመሆን ዋና ትጥቅ አምራች ያዘጋጀውን ስጦታ ከ እንግዶች ተቀብለዋል ። ውድድሩ በነገ እለት ቀጥሎ
✅ #ናይጄሪያ 3:00 #ኮልፌ_ስታር
🏟️ አበበ ቢቂላ
✅ በተያያዘ ዜና በውድድሩ ዙሪያ ለመነጋገር በነገው እለት ከ ጠዋት 2:00 የሁሉም ቡድኖች አሰልጣኝ እና ቡድን መሪዎች አበበ ቢቂላ ስታዲየም እንድትገኙ የውድድሩ አዘጋጆች ያሳስባሉ !!!
https://t.me/Dagu_Sport
