en
Feedback
ሸገር ሰመር ካፕ

ሸገር ሰመር ካፕ

Open in Telegram

የሸገር የክረምት ዋንጫ

Show more
314
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
በትናንትናው እለት በአበበ ቢቂላ ስቴድዮም በታላቅ ድምቀት ታላላቅ የሰፖርት አመራሮች ታላላቅ የመንግስትሚኒስቴሮች የኢትዮጵያ እግር ኳስፌዴሬሽን ፅ/ቤት ሀላፊ፣ታዋቂ የስፖርት ጋዜ ጠኞች ፣አርቲስቶች፣
በትናንትናው እለት በአበበ ቢቂላ ስቴድዮም በታላቅ ድምቀት ታላላቅ የሰፖርት አመራሮች ታላላቅ የመንግስትሚኒስቴሮች የኢትዮጵያ እግር ኳስፌዴሬሽን ፅ/ቤት ሀላፊ፣ታዋቂ የስፖርት ጋዜ ጠኞች ፣አርቲስቶች፣ የዳሽን ባንክ አመራሮች፣ አሠልጣኞች፣ኢንጅነሮች በተገኙበት በታላቅ እግዶች በተገኙበት ፍፃሜውን አግኝቷል።

photo content
+4

photo content
+2

በትናንትናው እለት በአበበ ቢቂላ ስቴድዮም በታላቅ ድምቀት ታላላቅ የሰፖርት አመራሮች ታላላቅ የመንግስትሚኒስቴሮች የኢትዮጵያ እግር ኳስፌዴሬሽን ፅ/ቤት ሀላፊ፣ታዋቂ የስፖርት ጋዜ ጠኞች ፣አርቲስቶች፣
በትናንትናው እለት በአበበ ቢቂላ ስቴድዮም በታላቅ ድምቀት ታላላቅ የሰፖርት አመራሮች ታላላቅ የመንግስትሚኒስቴሮች የኢትዮጵያ እግር ኳስፌዴሬሽን ፅ/ቤት ሀላፊ፣ታዋቂ የስፖርት ጋዜ ጠኞች ፣አርቲስቶች፣ የዳሽን ባንክ አመራሮች፣ አሠልጣኞች፣ኢንጅነሮች በተገኙበት በታላቅ እግዶች በተገኙበት ፍፃሜውን አግኝቷል።

ስለሁሉም ነገር ፈጣሪ ይመስገን!! በችግሮቻችን ፣በሀዘናችና ፣በድካማችን፣በደስታችን ፣ሳትሠለችሁ ከጎናችን ለነበራችው ውድ ተወዳዳሪዎች ልጅ ላባቱ በማይታዘዝበት ዘመን በብርድ፣ በዝናብ ፣በፀሀይ ፣በጠ
ስለሁሉም ነገር ፈጣሪ ይመስገን!! በችግሮቻችን ፣በሀዘናችና ፣በድካማችን፣በደስታችን ፣ሳትሠለችሁ ከጎናችን ለነበራችው ውድ ተወዳዳሪዎች ልጅ ላባቱ በማይታዘዝበት ዘመን በብርድ፣ በዝናብ ፣በፀሀይ ፣በጠዋት በማታ ከአለማቀፍ ስፖርትህግና ደብን ባልጠበቀ ለነገ ዛሬ ትእዛዝ እያዘዝናችሁ ካለው ሁኔታ አንፃር ችግራችንን ተረድታችው ውድድራችንን አክብራችሁ ላስከበራችሁ ፈጣሪ ብድራችሁን ይክፈል አመሰግናለሁ እወዳችዋለው ሣንውቅ በስተት አውቀን በድፍረት ያስቀየምናችህ ሁሉ ይቅርታችሁ አትፈጉን ሁሌም ሠላማችሁ ይብዛ!

✍ሠላም እንደምን ከረማችሁ የተከበራችሁ የሸገር ሠመር ካፕ ቤተሠቦች የባለፈው የአዋሣ ፕሮግራም ነገ ከ4:00ጀምሮባለው ሠአት በፋና ቀለማት ስለሚተላለፍ እንድትከታተሉ እየጋበዝን 👉 ኮልፌ ተስፋና 3
✍ሠላም እንደምን ከረማችሁ የተከበራችሁ የሸገር ሠመር ካፕ ቤተሠቦች የባለፈው የአዋሣ ፕሮግራም ነገ ከ4:00ጀምሮባለው ሠአት በፋና ቀለማት ስለሚተላለፍ እንድትከታተሉ እየጋበዝን 👉 ኮልፌ ተስፋና 301 ማደሪያ በሚቀጥለው ሣምንት የደረጃና ለጥሎማለፍ ዋጫ ለዋጫ ለማለፍ ስለምትጫወቱ ዝግጅታችሁን እንዳታቋርጡ አደራ ለማለት እንወዳለን አዘጋጅ ኮሚቴ 🙏🙏🙏

photo content
+1

መልካሙ ወንድማችን አንተን ማጣት ያማል በመላው የሸገር ሠመር ካፕ ስምሁሌም በልባችን ትኖራለህ አባታችን መምህራችን ወንድማችን ከልብ እንወድሀለን ነፍስ ይማር!

🕯የሀዘን መግለጫ የቀድሞ የአርባምንጭ ከተማ እግርኳስ ክለብ የህክምና ክፍል ኃላፊ ዶ/ር ብሩክ አማረ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። በስፖርት እና እንቅስቃሴ ህክምና ዶክ
🕯የሀዘን መግለጫ የቀድሞ የአርባምንጭ ከተማ እግርኳስ ክለብ የህክምና ክፍል ኃላፊ ዶ/ር ብሩክ አማረ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። በስፖርት እና እንቅስቃሴ ህክምና ዶክትሬት እንዲሁም በኮችንግ እና ስፖርት ቴራፒ የማስትሬት ድግሪ የነበራቸው ዶ/ር ብሩክ አማረ የአርባምንጭ  ከተማ እግርኳስ ክለብን በበጎ ፈቃድ ለበርካታ ዓመታት እንዲሁም በ2015 የውድድር ዘመን የአርባምንጭ ከተማ እግርኳስ ክለብ የህክምና ክፍል ኃላፊ በመሆን በህክምና ሙያቸው ያገለገሉ ጠንካራ ባለሙያ ነበሩ። ዳጉ ስፖርትም በዶ/ር ብሩክ አማረ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቹ እና ወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን እንመኛለን ።

photo content
+1

photo content
+1

✍በመጭው አዲስ አመት የባአል ፕሮግራም ልዩ ዝግጅት በአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ኤፍ ኤም 96.3 ከጋዜጠኛ የሽዋስ ዋለ የሸገር ሠመር ካፕ እና የኢትዮናሽናል ስፖርት አካዳሚ መስራችና ፕሬዝዳት ኢ/ር የኔነህ በቀለጋር እና የኢትዮ ናሽናል ስፖርት አካዳሚ ቴክኒክ ዳሪክተር ጋር በበአሉ ቀን በእለተ ማክሰኞ ይጠብቁን

✍ሠላም እንደምን አመሻችሁ የሸገር ሠመር ካፕ ቤተሠቦች በነገው ጫወታ ዙሪያ ዛሬ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል በተደረገው የሜዳ የእጣ ማውጣት ፕሮግራም 👉አበበ ቢቂላ ኮልፌ ተስፋ ከ ሜንኮ ብሪጅ 👉ደምቦስኮ
✍ሠላም እንደምን አመሻችሁ የሸገር ሠመር ካፕ ቤተሠቦች በነገው ጫወታ ዙሪያ ዛሬ  በዋቢ ሸበሌ ሆቴል በተደረገው የሜዳ የእጣ ማውጣት ፕሮግራም 👉አበበ ቢቂላ ኮልፌ ተስፋ ከ ሜንኮ ብሪጅ 👉ደምቦስኮ  ሜዳ ጎተራ 54 ከ ኢትዮ ቪዥን 👉ለብ ጀሞ ሜዳ ሣባ ህፃ ጀርባ   ምንጭ አበሣ ከ ገርጂ ካሣችስ የደረሳቸው ሢሆን ሁሉም ጫወታ እኩል 5:00ሠአት ስለሚጀምር  4:00 ሠአት ኪክ ኦፍ በመገኘት በሠአቱ እኩል የሚጀመር ሲሆን ይህን ሠአት የማያከብር ህጋዊ እርምጃ እንደምንወስድ እየገለፅን ውድድር አዘጋጅ ለተአማኒነት ታዛቢና  ቪዲዮ ካሜራ የመደበ ስለሆነ ከአቅም በታች የተጫወተ ቡድን ላይ እርምጃ እና ውጤት መቀየር ውሳኔ ስለሚተላለፍ በቀጣይም ጥሎ ማለፍንና ሌሎች የሸገር ውድድር ላይ ስለሚታገድ በስፖርታዊ ጨዋነት እንድታጠናቅቁ እናሣስባለን።🙏🙏🙏🙏🙏🙏

እንኳን ደስአላችሁ በርካታ የስፖርት ቤተሰብን በማዝናናትና ለበርካታ ተተኪ እድል በመፍጠር የሚታወቀው የሸገር ሠመር ካፕ ውድድር አዘጋጅ ኮሚቴ በቅርቡ ከሸገር ሰመር ካፕ የተመለመሉ ምርጦችን አሠልጣኝ
እንኳን ደስአላችሁ በርካታ የስፖርት ቤተሰብን በማዝናናትና ለበርካታ ተተኪ እድል በመፍጠር የሚታወቀው የሸገር ሠመር ካፕ ውድድር አዘጋጅ ኮሚቴ በቅርቡ ከሸገር ሰመር ካፕ የተመለመሉ ምርጦችን አሠልጣኝና ተጫዋች ያካተተ ቡድን ይፋ በማድረግ ከፊታችን የአንድ ክልል ሢቲ ካፕ ላይ ተጋባዥ በመሆን የሚወዳደር ሆኖ ጥሪ ስለተደረገለትና የሸገር ሠመርካፕ አዘጋጅ ሆኖ በመመረጡ ይህ ሁሉ የእናንተ ውጤት ስለሆነ እጅግ አክብሮታችንን እየገለፅን ቀጣይ ያሉንን ጌሞች በፍቅር አዘጋጆችም በታማኝነትና በታታሪነት አንድትውጡ አደራ ይላል የኢትዮ ናሽናል ስፖርት አካዳሚ እና የሸገር ሠመር ካፕ ስራ አመራር ኮሚቴ በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏