314
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
314
Repost from ሸገር ሰመር ካፕ
በትናንትናው እለት በአበበ ቢቂላ ስቴድዮም በታላቅ ድምቀት ታላላቅ የሰፖርት አመራሮች ታላላቅ የመንግስትሚኒስቴሮች የኢትዮጵያ እግር ኳስፌዴሬሽን ፅ/ቤት ሀላፊ፣ታዋቂ የስፖርት ጋዜ ጠኞች ፣አርቲስቶች፣ የዳሽን ባንክ አመራሮች፣ አሠልጣኞች፣ኢንጅነሮች በተገኙበት በታላቅ እግዶች በተገኙበት ፍፃሜውን አግኝቷል።
314
በትናንትናው እለት በአበበ ቢቂላ ስቴድዮም በታላቅ ድምቀት ታላላቅ የሰፖርት አመራሮች ታላላቅ የመንግስትሚኒስቴሮች የኢትዮጵያ እግር ኳስፌዴሬሽን ፅ/ቤት ሀላፊ፣ታዋቂ የስፖርት ጋዜ ጠኞች ፣አርቲስቶች፣ የዳሽን ባንክ አመራሮች፣ አሠልጣኞች፣ኢንጅነሮች በተገኙበት በታላቅ እግዶች በተገኙበት ፍፃሜውን አግኝቷል።
314
ስለሁሉም ነገር ፈጣሪ ይመስገን!!
በችግሮቻችን ፣በሀዘናችና ፣በድካማችን፣በደስታችን ፣ሳትሠለችሁ ከጎናችን ለነበራችው ውድ ተወዳዳሪዎች ልጅ ላባቱ በማይታዘዝበት ዘመን በብርድ፣ በዝናብ ፣በፀሀይ ፣በጠዋት በማታ ከአለማቀፍ ስፖርትህግና ደብን ባልጠበቀ ለነገ ዛሬ ትእዛዝ እያዘዝናችሁ ካለው ሁኔታ አንፃር ችግራችንን ተረድታችው ውድድራችንን አክብራችሁ ላስከበራችሁ ፈጣሪ ብድራችሁን ይክፈል አመሰግናለሁ እወዳችዋለው ሣንውቅ በስተት አውቀን በድፍረት ያስቀየምናችህ ሁሉ ይቅርታችሁ አትፈጉን ሁሌም ሠላማችሁ ይብዛ!
314
✍ሠላም እንደምን ከረማችሁ የተከበራችሁ የሸገር ሠመር ካፕ ቤተሠቦች የባለፈው የአዋሣ ፕሮግራም ነገ ከ4:00ጀምሮባለው ሠአት በፋና ቀለማት ስለሚተላለፍ እንድትከታተሉ እየጋበዝን 👉 ኮልፌ ተስፋና 301 ማደሪያ በሚቀጥለው ሣምንት የደረጃና ለጥሎማለፍ ዋጫ ለዋጫ ለማለፍ ስለምትጫወቱ ዝግጅታችሁን እንዳታቋርጡ አደራ ለማለት እንወዳለን አዘጋጅ ኮሚቴ 🙏🙏🙏
314
መልካሙ ወንድማችን አንተን ማጣት ያማል በመላው የሸገር ሠመር ካፕ ስምሁሌም በልባችን ትኖራለህ አባታችን መምህራችን ወንድማችን ከልብ እንወድሀለን ነፍስ ይማር!
314
🕯የሀዘን መግለጫ
የቀድሞ የአርባምንጭ ከተማ እግርኳስ ክለብ የህክምና ክፍል ኃላፊ ዶ/ር ብሩክ አማረ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
በስፖርት እና እንቅስቃሴ ህክምና ዶክትሬት እንዲሁም በኮችንግ እና ስፖርት ቴራፒ የማስትሬት ድግሪ የነበራቸው ዶ/ር ብሩክ አማረ የአርባምንጭ ከተማ እግርኳስ ክለብን በበጎ ፈቃድ ለበርካታ ዓመታት እንዲሁም በ2015 የውድድር ዘመን የአርባምንጭ ከተማ እግርኳስ ክለብ የህክምና ክፍል ኃላፊ በመሆን በህክምና ሙያቸው ያገለገሉ ጠንካራ ባለሙያ ነበሩ።
ዳጉ ስፖርትም በዶ/ር ብሩክ አማረ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቹ እና ወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን እንመኛለን ።
314
✍በመጭው አዲስ አመት የባአል ፕሮግራም ልዩ ዝግጅት በአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ኤፍ ኤም 96.3 ከጋዜጠኛ የሽዋስ ዋለ የሸገር ሠመር ካፕ እና የኢትዮናሽናል ስፖርት አካዳሚ መስራችና ፕሬዝዳት ኢ/ር የኔነህ በቀለጋር እና የኢትዮ ናሽናል ስፖርት አካዳሚ ቴክኒክ ዳሪክተር ጋር በበአሉ ቀን በእለተ ማክሰኞ ይጠብቁን
314
✍ሠላም እንደምን አመሻችሁ የሸገር ሠመር ካፕ ቤተሠቦች በነገው ጫወታ ዙሪያ ዛሬ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል በተደረገው የሜዳ የእጣ ማውጣት ፕሮግራም
👉አበበ ቢቂላ ኮልፌ ተስፋ ከ ሜንኮ ብሪጅ
👉ደምቦስኮ ሜዳ ጎተራ 54 ከ ኢትዮ ቪዥን
👉ለብ ጀሞ ሜዳ ሣባ ህፃ ጀርባ ምንጭ አበሣ ከ ገርጂ ካሣችስ
የደረሳቸው ሢሆን ሁሉም ጫወታ እኩል 5:00ሠአት ስለሚጀምር 4:00 ሠአት ኪክ ኦፍ በመገኘት በሠአቱ እኩል የሚጀመር ሲሆን ይህን ሠአት የማያከብር ህጋዊ እርምጃ እንደምንወስድ እየገለፅን ውድድር አዘጋጅ ለተአማኒነት ታዛቢና ቪዲዮ ካሜራ የመደበ ስለሆነ ከአቅም በታች የተጫወተ ቡድን ላይ እርምጃ እና ውጤት መቀየር ውሳኔ ስለሚተላለፍ በቀጣይም ጥሎ ማለፍንና ሌሎች የሸገር ውድድር ላይ ስለሚታገድ በስፖርታዊ ጨዋነት እንድታጠናቅቁ እናሣስባለን።🙏🙏🙏🙏🙏🙏
314
እንኳን ደስአላችሁ በርካታ የስፖርት ቤተሰብን በማዝናናትና ለበርካታ ተተኪ እድል በመፍጠር የሚታወቀው የሸገር ሠመር ካፕ ውድድር አዘጋጅ ኮሚቴ በቅርቡ ከሸገር ሰመር ካፕ የተመለመሉ ምርጦችን አሠልጣኝና ተጫዋች ያካተተ ቡድን ይፋ በማድረግ ከፊታችን የአንድ ክልል ሢቲ ካፕ ላይ ተጋባዥ በመሆን የሚወዳደር ሆኖ ጥሪ ስለተደረገለትና የሸገር ሠመርካፕ አዘጋጅ ሆኖ በመመረጡ ይህ ሁሉ የእናንተ ውጤት ስለሆነ እጅግ አክብሮታችንን እየገለፅን ቀጣይ ያሉንን ጌሞች በፍቅር አዘጋጆችም በታማኝነትና በታታሪነት አንድትውጡ አደራ ይላል የኢትዮ ናሽናል ስፖርት አካዳሚ እና የሸገር ሠመር ካፕ ስራ አመራር ኮሚቴ በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
