698
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
በጉንፋን ለመያዝ ቀላሉ መንገድ ጉንፋን ካለበት ሰው ጋር መዋል ነው። መጥፎ ልማዶችን ለመያዝ ቀላሉ መንገድ መጥፎ ልማዶች ካላቸው ሰዎች ጋር መዋል ነው፤ ውሎ አዳርህን አብረህ ከምታደርጋቸው ሰዎች የተለየ ስብዕና ለመያዝ ይፈትናል።
በአንተ ላይ ተጽዕኖ የሚፈጥሩት በአካል ያገኘሃቸው ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ ፥ በማኅበራዊ ድህረ-ገጽ ላይ የምትከተላቸው ሰዎች፤ በምታዳምጣቸው ዘፈኖች፤ የምታነበው መጽሐፍት ወዘተ፤ ተጽዕኖ የሚያሳድሩብህ እንደሆኑ መገንዘብ አስፈላጊ ነው። ተጽዕኖ አደረጉብህ ማለት እነሱን ልትከተል ነው ማለት ነው።
አዎንታዊ እና አሉታዊ ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን መለየቱ ወሳኝ ነው። በሚያሳዝን ሁኔታ ብዙዎች በሕይወታቸው ስልቹ ስለሆኑ ፥ ከዕውቀት ይልቅ መዝናናትን ይሻሉ። አንዳንዶች በአሉታዊ ተጽዕኖዎች ምክንያት በመጥፎ ሁኔታዎች ውስጥ ሰጥመዋል።
ከምትከተለው ሰው የምትማረው ነገር አለ? ወይስ አላስፈላጊ ጫና እና ፉክክር ውስጥ እየጣለህ እንደሆነ ራስህን ጠይቀሃል? ምናልባት ለሌሎች ገንዘብ ማስገኛነት እየጠቀምክ ነው?
ምንም የማይጨምሩልህን ሰዎች በጭፍን አትከተል። ውሎ አድሮ ይጎዱሃል፤ በጥበብ ምረጣቸው!
ጥቁሩ ፈላስፋ
ውድ Yoni Motivation chanal ቤተሰቦቼ እንደ ምን አላቹ?
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ
በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን
🔥መልካም ደመራ🔥
አድሱ አመት 2016.... የስኬት፤ የመከናወን ፤የደስታ፤ የፍቅር፤ የዕርቅ፤ የጥጋብ፤ አመት ያርግልን !!
ክፉን ያርቅልን ፤ሀገራችንን ሰላም ያርግልን በከንቱ የሚፈስ የሰው ዴም ይቁም! በሰላም ወጥተን በሰላም መግባት ይሁንልን! አመንንንን
ወንድማቹ ዮን ነይኝ !!
ውድ Yoni Motivation chanal ቤተሰቦቼ እንደ ምን አላቹ?
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ
በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን
🔥መልካም ደመራ🔥
አድሱ አመት 2016.... የስኬት፤ የመከናወን ፤የደስታ፤ የፍቅር፤ የዕርቅ፤ የጥጋብ፤ አመት ያርግልን !!
ክፉን ያርቅልን ፤ሀገራችንን ሰላም ያርግልን በከንቱ የሚፈስ የሰው ዴም ይቁም! በሰላም ወጥተን በሰላም መግባት ይሁንልን! አመንንንን
ወንድማቹ ዮን ነይኝ !!
#ውድቀት_ደረጃህን_ከፍ_የማድረግ_ሂደት_አካል_ነው።
በምድሪቱ ላይ የሚገኙ ግዙፍ ስኬታማ ተቋማት ስኬትማ ከመሆናቸው በፊት ብዙ ውድቀትን አስተናግደዋል፡፡ በጣም ስኬታማ ሰዎች ከተራ ሰዎች ይበልጥ ውድቀት
አስተናግደዋል። ለእኔ፣ ውድቀት ለመሞከር ና ለመድፈር አለመቻል ነው። እውነተኛ አደጋ ያለው አደጋ አልባ ሕይወት በመምራት ነው፡፡
@Siketamanet
🫥💔ንገሩት ለዛ ሰዉ💔🫥
❤️🔥❤️🔥🙇♀🙇♀🙇♀
💌 #ናፍቄዉ አለዉቅም💌
🫨❤️🔥አስገራሚ የፍቅር ደብዳቤ❤️🔥
❇️በጣም ትወዱታላችሁ ገብታችሁ አንብብቡልኝ ይመቻችሁ:🌹💞👇
ይህ ስሌት ትክክለኛውን የሂሳብ ቀመር የተጻረረ መሆኑ እውን ነው፡፡ ነገር ግን ‘mathematics for accounting’ የተሰኘው የትምህርት ዘርፍ ይቀበለዋል፡፡ በዚህ ስሌትም አንድ ድርጅት አትርፏል ወይስ ከስሯል? የሚለውን ለማወቅ ይጠቀምበታል፡፡
ይህም ማለት፡-
አንድ ድርጅት ወጪና ገቢውን በሚያሰራበት ሰዓት 2+2=3 ካመጣ ስራ ላይ ካዋለው አንድ ብር በማጉደል እንደከሰረ ያመለክታል፡፡
ሁለተኛው 2+2=4 ከሆነ ትርፍም ሆነ ኪሳራ አላጋጠመውም፡፡ አራት ብር ስራ ላይ አዋለ በስተመጨረሻም አራት ብር አገኘ፡፡
የመጨረሻውና ሦስተኛው 2+2=5… ከሆነ ስራ ላይ ካዋለው ገንዘብ አንድ ብርና ከዚያ በላይ አትርፏል እንደ ማለት ነው፡፡
ይህንን ቀመር ወደ ህይወታችን መልሰን ነገሩን እናጢነው፡-
▶ 2+2=3
ምናልባት አንተ ይህንን የህይወት ዑደት አድርገህ ትጠቀመው ይሆናል፡፡ ስትፈጠር ትልቅ ነበርክ፣ በወንጀል ያልተጨማለክ፣ ከፍ ስትል ህልም ያለህ፣ ትልቅን ቦታ የተመኘህ… ከቆይታዎች በኋላ ግን ህልምህን የዘነጋህ፣ ከወንጀል ለመራቅ የማትጥር፣ ወደኋላ እየተጓዝክ መሆኑን የተረዳህ ልትሆን ትችላለህ፡፡
ያንተ ኪሳራ ወደ ኋላ መጓዝህን ማወቅህ አይደለም፡፡ እየተጓዝክ ያለህበት መስመር እንደማያዋጣ እያወክ በዛው ላይ መጽናትህ እንጂ፡፡ አንድ ድርጅት እየከሰረ መሆኑን የተረዳ ጊዜ እንዴት ብሎ ከኪሳራ መዳን እንዳለበት አቅጣጫን አስቅምጦ፣ አቅሙን አሟጦ እንደሚሰራ ልብ በል፡፡
አንተም ያለህበትን ቦታ እወቅ፣ የት መገኘት እንደነበረብህ አስተውል፡፡ ወደ ትክክለኛው መስመር እንዴት መምጣት እንዳለብህ አሰላስል፤ እውነተኛውን መንገድ ምረጥና ወደ እሱ ቅረብ፤ በሁለቱም አለም ትርፋማ ሁን፤ ከኪሳርም ዳን፡፡
▶ 2+2=4
የብዙዎቻችን ችግር ነው ማለት ይቻላል፡፡ መተኛት፣ መነሳት፣ መብላት፣ መጠጣት… ሁሌም ተመመሳይ ኑሮን መኖር፡፡ የተሻለን ነገር አለማሰብ፣ አዲስ ነገር ከመሞከር መራቅ፣ ያልለመድከውን ነገር አለመሞከር፣ ከመልካም ስራ መዘናጋት፡፡ ዛሬም ነገም ከነገ ወዲያም ምንም ለውጥ አለማሳየት፡፡ ኪሳራም ትርፍም አለማስመዝገብ ነው፡፡
አንድ ድርጅት ኪሳራም ሆነ ትርፍ ካልገጠመው አዲስ ሃሳብ በማምጣት አዲስ አሰራርን ይጀምራል፡፡ አሁንም እራስህን ልትፈትሽ ግድ ይላል፡፡ አንተ አቅሙ አለህና ከዛሬው የበለጠ ልታተርፍ ይገባል፡፡ አሁን ካለህበት የተሻልክ መሆን ትችላለህ፡፡ ተነስና ስንቅህን አዘጋጅተህ ጉዞህን ጀመር፡፡ ዛሬህ ከነገህ የተሸለ እንዲሆን ጣር፡፡
▶ 2+2=5…
ስታተርፍ ደስ ይልሃል፡፡ ከፈጣሪ ጋር ያለህንም ግንኙነት ስታጠብቅ ደስስስስስስስስ ትሰኛለህ፡፡ ህይወትህን በትርፋማ መንገድ ላይ የምትመራ ከሆነ ባለህበት ላይ ጽና፤ ትርፍ በትርፍ ለማድረግ ጣር፡፡
▶ በስተመጨረሻም
ዛሬ ምን አተረፍኩ? ከሶስቱ የትኛውን ነው የምትከተል? ጊዜዬን ብዙ ነገሬን ሰውቼ ሳበቃ ወደ ኪሳራ ነው የማመራው ወይስ… ? እያልክ እራስህን በመጠየቅ ያለህበትን ደረጃ አጣራ፡፡
.
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
የሰላም የጤና የፍቅር የፀጋ ዘመን ይሁንልን
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
*ለሚወዱትና #ለሚፈልጉት ሰው የሚላክ ስጦታ
ጷጉሜ ገባ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ፈጣሪ በአመት ላይ አመት......365days🌻🌻🌺🌼🌼🌼
በወራት ላይ ወራት .....12months🌓🌹🌷🌺🌺
በሳምንት ላይ ሳምንት.....48weeks🍀🌞❄️🌧⭐️🌟
በቀናት ላይ ቀናት.....365days🌼🌼🌼🌼
በሰዐት ላይ ሰዓት.....8760hours🌃🌃🎈🎀🎈🎀🎈
በደቂቃ ላይ ደቂቃ......21900minutes💌🎊🛍🎁🎈🎀🎁🎀
በሰከንድ ላይ ሰከንድ.....43800seconds🎎🎏📍🎀🎀🎀🎀🎀
ጨምሮ ለዚህ ግዜ ያበቃንን ቸሩ ፈጣሪን ከእግራችን በርከክ ብለን እናመስግነው 🙏🙏🙏
የኔ....ፍቅር💋💋❤️❤️💖🎀🎀
የኔ....ምስኪን😘😘😘😘😘😘😘
የኔ....አሳቢ🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔
የኔ....ህይወት👍👍👍👍👍👍👍
የኔ....ሁሉነገር🙏😱🎀💖☂💞👗💖💗💘
ጓዴ በደስታዬ የተደሰትክ /😄😄 የተደሰትሽ😄😄😄
በሃዘኔ ያዘንክ 😔😔😔😔/ ያዘንሽ😔😔😔😔
ፍቅር 💝💝ስሰጥሽ ፍቅር❤️❤️ የሰጠሽኝ / የሰጠኧኝ
ችግሮቼን የተጋራህ / የተጋራሽ💦🌟🌟
ጓደኞቼ 👩❤️💋👩 💏
እህቶቼ👩❤️💋👩 👩❤️💋👩 👩❤️💋👩
ወንድሞቼ👨❤️💋👨 👨❤️💋👨 👨❤️💋👨
ወዳጆቼ👩👩👦👦👨👩👧👨👩👧👦👨👨👦👨👨
ሳላውቅ በድፍረት
አውቄ በስህተት
ያስቀየምኩህ👨
ያስቀየምኩሽ👱♀
የጎዳውህ👨👨 የጎዳውሽ👱♀👱♀
ከልቤ❤️❤️❤️❤️
🙏🙏🙏ይ
🌼🌼🌼🌼ቅ
🎀🎀🎀🎀🎀ር
💝💝💝💝💝💝ታ
በመጠየቅ ከጉልበቴ
በርከክ ብያልለሁ🙇♀🙇
ጷጉሜውን
የሰላም💖💖
የፍቅር💝💝
የጤና💞💞
የይቅርታ❤️❤️
ያርግልን
በጣምምም
ከልቤቤቤቤቤ
እወድሃለው👱💋❤️💖
እወድሻለሁ👱♀💋❤️💞
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
ይህንን ለወዳጆቻችን ሼር በማድረግ ጷጉሜን
እናሳልፍ😍🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼💋💋💋💋💋🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
አህል ከተዘራ በኃላ ለማደግ የፀሀይ ብርሃን ፣በቂ ዝናብ፣ ምቹ የአየር ሁነታ፣ ያስፈልጋል። ከአነዝህ ውስጥ አንዱ ስጎል ወይም ከመጠን በላይ ስሆን ለእድገት ሳይሆን ለሞት ይዳርጋል ይሃን ምሳሌ በራሴ አይታ ሳስቀምጥ ወይንም ደግሞ ወዴ እኛ ወዴ ሰወች ስናመጣ በማገኘት እና በማጣት ውስጥ ያለውን ልዩነት እና ጥቅማቸውና ጉዳታቸውን ስንመለከት በማገኘት ውስጥ ደስታ አናገኛለን ብለን አናስባለን ነገር ግን ያንን ነገር በእጃችን ካስገባን በኃላ ለህይወታችን ጥሩ ነገር ይዞልን ከመምጣቱ ባሻገር በውስጣችን የለለ አድስ ማንነትን መፍጠር ይጀምራል በድህነት ጊዜ ምንም የማንሆን ሰወች አዳዲስ ነገሮች ከውስጣችን ይወጣሉ በደረቅ መሬት ላይ የሆነ ነገር መብቀል የሚጀምረው ልክ ዝናብ ስዘንብ ነው የተደበቁ ነገሮች ሁሉ መውጣት ይጀምራሉ ልክ እንደዛው ምቶች ስመጣ ሰውነታችን አይችልም ያለፈጠረበትን ነገር ስያደርግ ይታያል ካጣነው ጊዜ በላይ መፍራት ያለብን ያገኘኝ ጊዜ ነው
የጨለመ ሌልት ይነጋል የማይሆን የሚመስል ነገር ሁሉ ከጊዜው ጋር አብሮ ይቀየራል ምንም አይገርምም ምንም አይደንቅም ምክንያቱም ጠቢቡ ሴለሞን ስናገር በዝህች አለም ላይ አድስ ነገር የለም ሁሉም ነገር ስሆን የነበረ እና እያሆነም ያሌ ወዴ ፍትም የሚሆን ነገር ነው ሆኖም አያሌ አኛ ላይ ስደርስ ግን አቅሙን እናጣለን የስለቀሰን ሌልት ይነጋል ነጌ አድስ ቀን ነው ሰለዝህ ለደረሰብን ነገር ቁጭ ብሎ ከማዘን ይልቅ ዛሬ ላይ የተሰጤንን ጊዚያችንን በአግባቡ ብንጠቀም የዛሬን ጨለማ በብርሃን ለመተካት ቡዙ ማገዶ አይፈጅብንም ዛሬ ያባረሩክ ነጌ በታቸው እንድጋብዙ ከፈለክ የተሻልክ ሰው ሁነህ ተገኝ ከሳጥን ውጭ ማሰብን ተለማመድ ካለህበት ቦታ በጣም አርቀህ አልም ያለህበት ቦታ ካልተመቸህ ተንቀሳቀስ አንተ ዛፍ አይደለህም በልተተከልክበት ቦታ ራስህን ለማፂደቅ ውሃ አታጤጣ ሰው እሰከሆንክ ድረስ በአዕምሮህ አስብ ያሰብከውን በእጆችህ አከናውናቸው ሰው መጥቶ ለማስጀመር ፊሽካ እስክነፋ አትጠብቅ በራስህ ወጥተህ ሞክር በጧት ተነስተህ ስራ ተንቀሳቀስ የነበርክበትን መፀየፍ ትጀምራለህ አኔ ያኔ ምን ነክቶኝ ነው ማለት ስትጀምር እመነኝ አድጋሃል ከትላንቱ ጨምረሃል ለውጥ በአንድ ቀን አይመጣም ለውጥ ህዴት ስለሆነ
#ራስን ማወቅ ሌላውንም ማወቅ ይሆናል!!
"...የሰው ልጅ የተፈጥሮን ህግ ሊለውጥ አይችልም። ለምሳሌ ቀንና ጨለማን፣ ሞትና ህይወትን፣ ማደግና ማርጀትን፣ ማበብና መክሰምን ሊለውጥ አይችልም። የማይለወጡ የተፈጥሮ ህግጋት አሉ ማለት ነው። እነዚህን አሜን ብሎ መቀበል አንዱ የደስታ ምንጭ ማለት ነው። አሜን ብሎ ተቀብሎ ዝም ማለት ብቻ አይደለም።
የህይወት መጨረሻ ግቡ የሰው ልጅ በዚህች አለም ላይ በሚኖርበት አጭር ጊዜ ውስጥ ተፈጥሮውን አሟልቶና ተደስቶ ለመኖር ስለሆነ፤ እያንዳንዱ ሰው ተፈጥሮውን እንዳያሟላና እንዳይደሰት የሚያደርጉትን መጥፎ ነገሮች ሁሉ ከራሱ ልብ ውስጥም ሆነ ከአካባቢው ለማስወገድ መጣር አለበት። ይህን ለማድረግ... ልበ ሙሉ መሆን ያስፈልጋል። የሰው ልጅ ክብር ዋስትና መስዋዕትነት ነው። መስዋዕትነት ደግሞ ያለ ልበ ሙሉነት መች ይሆናል። ራሳቸው እየነደዱ አልቀው ለሌላው ብርሀን የሚሆኑ ልበ ሙሉዎች ብቻ ናቸው። መፅሀፉም'ኮ እሹ ታገኛላችሁ፣ አንኳኩ ይከፈትላችኋል ያለው ሌላ ሳይሆን የራሳችንን ልብ ነው። ራስን ማወቅ የመጨረሻ ጥበብ ነው።
ራስን ማወቅ ሌላውንም ማወቅ ይሆናል። ካወክ ዘንድ ለራስህ የምትሻውን ለሌላውም ትመኛለህ። ለራስህና ለሰው ልጅ ሁሉ በጎ ፈቃድና ፍቅር ይኖርሀል። ከዚህ ዕውቀት ደረጃ ላይ ስትደርስ ለምታደርገው ነገር ሁሉ ምስጋናም ሆነ ጥቅም ከሰው ዘንድ አትሻም። ልብህ ጥቅም ላይ ካተኮረ የተፈጥሮን በጎ ምግባር ትስታለህ።
#"ደራሲው" በዓሉ ግርማ
ህይወት አንዴ ነው በሰዎች ህይወት ውስጥ ገብተህ ብዙ ማስተካከያ መስጠት ይቀናህ ይሆናል ግን ሁሌም በማይመለከትህ ነገር ውስጥ የምታውለው ጊዜ ተመልሶ ላይመጣ እየባከነ መሆኑን አትዘንጋ!!
ራስህ ላይ አትኩር ኮማች አትሁን አይንህን ጨፊነ ምትገልጥበት ያክል የተረፋ ጊዜ የለህም ። አንተ ግን ጊዜ ለማሳለፈ ብለህ በየ ቡና ቤቱ በየ ፉል በቱ ስትዞር ትውላለህ!! ከዛን መጨረሻ ላይ መግብያ መውጫ ታጣና እንትና ነው እንደዝህ ያደረገኝ፤ አባቴ እናቴ ማሌት ትጀምራለህ፤ በኋላ ከምታለቅስ አሁኑኑ ጊዘህን ተጠቀም አይ ካልክ ከምነግርህ በላይ ይቆጭሃል ።
መልካም ቀን ይሁንላቹ
ተከተለኝ አንድ ቀን እንለወጣለን
Yoni Motivation
https://t.me/yon3f
አምባር ካይዘር ትባላለች፡፡ የደቡብ ካራሎይና ግዛት ሴት ነች፡፡ አምስት ልጆች አሏት፡፡ ባለቤቷ አምስቱንም ልጆች ገደለ፡፡ በግዛቱ ዘግናኝ ግድያ ተብሎ ተመዘገበ፡፡ ማክሰኞ ሰኔ 11 2019 ችሎቱ ጉዳዩን ተመለከተ፡፡ ባለቤቷን ጥፋተኛ ሆኖ አገኘዉ፡፡ ጥፋተኛ ከሆነ የሞት ፍርድ ይጠብቀዋል፡፡
ቲሞቲ ጆንስ ጁኒየር የ37 ዓመት ጎልማሳ ነዉ፡፡ የቀድሞ ባለቤቱ አምበር ካይዘር ችሎቱ ዉሳኔ ሲያሰማ ምህረት ለመነችለት፡፡ ለችሎቱ "ልጆቹን ሲገድል አንዳች ምህረት አላሳየም፡፡ እንደ ራሴ ሳይሆን እንደ ልጆቼ ሆኜ እናገራለሁ፡፡ ልጆቼ ይወዱታል፡፡ መናገር የምችለዉ ይሄንን ነዉ" የክሱ ጭብጥ ሲሰማ ዘግናኝ ነበር፡፡ ባለቤቱ እሳት ዉስጥ ትጨምራዋለች ተብሎ ተጠበቀ፡፡ ይሁን እንጂ እንዲህ አለች "ጆንስ መልካም አባት ሲሆን፣ ስወልድ ለቤቱ የሚገባዉን ነገር የሚያደርግ አባት ነበር" ካይዘር የሞት ፍርድን ትቃወማለች፡፡
ልጆቿን ያሳጣት ባለቤቷ ቢሆንም እንዲሞት አትሻም፡፡ ይሁንና የችሎቱን ዉሳኔ እንደምታከብር ትናገራለች፡፡ "ለዛም ነዉ ችሎቱ ያስፈለገዉ" ባይ ነች፡፡ የካይዘር ቃል ችሎቱን አተራመሰ፡፡ በሞት ፍርድ ጉዳይ ሌላ ንትርክ ተቀሰቀሰ፡፡ ጆንስ በ2014 በጸደይ ወራት በቤቱ ዉስጥ ልጆቹን ገሏል ተብሎ ጥፋተኛ ሆኗል፡፡ ግለሰቡ ባለፈዉ ሳምንት ጥፋተኛ ተብሏል፡፡
ጆንስ የ6 ዓመቱን ልጅ ከእናቱ ጋር በኔ ላይ ያሴራል ብሎ ገደለ፡፡ የ8 ዓመቷን ሜራህ እና የ7 ዓመቱን ኤልያስ በቀበቶ አንቆ፣ የ2 ዓመቱን ጋብሪኤል፣ የ1 ዓመቷን አብጌል በእጁ ጨምቆ ገደለ፡፡ አስክሬኑን በቆሻሻ ፌስታል በመክተት በአላባማ ግዛት ካማዲን ሸለቆ ዉስጥ ጣለ፡፡ አስክሬኑን ጥሎ ሲመለስ ሚሲሲፒ፣ ስሚዝ ካዉንቲ አከባቢ ፍተሻ ተካሄደ፡፡ ትራፊኩ ያልተለመደ ጠረን ሸተተዉ፡፡ አቶ ጆንስ በዛዉ ቅጽበት ተያዘ፡፡
ከሳሾቹ አቶ ጆንስ ሰይጣን ነዉ፡፡ ይገደል ባይ ናቸዉ፡፡ ተከራካሪዎቹ በበኩላቸዉ ሰዉየዉ የአዕምሮ ጭንቀት አለበት ሲሉ ይሟገታሉ፡፡ የማህበራዊ ሰራተኞች ማስረጃ የሚያሳየዉ የአቶ ጆንስ ቤተሰብ በአስገድዶ መድፈር፣ በእጽ ዝዉዉር፣ በጥንቆላ፣ በህገ ወጥ መሳሪያ፣ በቤተሰባዊ ወሲብ፣ በስለት ማጥቃት፣ ህጻናትን ለአምልኮ የመጠቀም ወዘተ ልምድ ነበረዉ፡፡ አቶ ጆንስ በልጅነቱ እናቱ የበረዶ ዉሃ ዉስጥ ትነክረዉ እንደነበር ተናግረዋል፡፡ አያቱ በእንጀራ አባቷ ተደፍራ የጆንስን አባት ስትወለድ የ12 ዓመት ልጅ ነበረች፡፡
በወቅት አያቱ ለችሎቱ "እወደዋለሁ፡፡ ቤተሰባችን ስቃይ ይበቃዋል፡፡ ከዚህ በላይ አልችልም፡፡ መጥፎ አድርጎ ሰብሮናል" ብለዋል፡፡ አባቱ በበኩሉ "ከዚህ በላይ መጎዳት አልፈልግም" እያለ ሰዉነቱ ላይ የተነቀሰዉን የ5 ልጆች ምስል አሳየ፡፡
የማህበራዊ ሰራተኞቹ "የጆንስ እናት የስኪዞፎሪንያ በሽተኛ ነች፡፡ የ3 ዓመት ልጅ እያለ ሆስፒታል ገብታለች፡፡ ሳይካቲሪስቶቿ "አባቷ በልጅነቷ ተገናኝቷታል፡፡ ለአምልኮ እያለ ደም የሚፈሳቸዉ ዶሮዎች መሃል ያሳድራት ነበር" ይላሉ፡፡
የማህበራዊ ሰራተኞቹ ምስክርነት ሲሰማ ችሎቱ ተደነባበረ፡፡ ሙግቱ በረታ፡፡ ከሳሾቹ ዳኛዉን ለማሳመን ሙከራ አድርገዋል፡፡ ችሎቱ የሞት ወይም የእድሜ ልክ ሊፈርድ ይችላል ተብሎ እየተጠበቀ ነዉ፡፡
እህሳ
ኣንተ ህዝብ አያቴን ገደለ የምትለዉን ብሄር ይቅር አትልም ወይ ?
#ተረት_ተረት
😍አንድ ላፒስና እርሳስ ነበሩ :: አንድ ቀን እርሳስ ብዙ ስህተት ስትሠራ ላፒስ ስታጠፋ ቆዩና በዚህ ሠዐት እርሳስ ላጲስን ልብ ብላ ተመለከተቻት በየቀኑ እያነሠች መሄዷን ተመለከተች በሀዘኔታም
🌸ላጲስዬ ስህተት ስሠራ አንቺ ስታጠፊ ብዙ አደከምኩሽ አለቻት
🌸ላጲስም እርሳስዬ በፍፁም ይቅርታ መጠየቅ የለብሽም ስራዬ ግዴታዬ የሠራሽውን ስህተት ማፅዳት ነው::ከዛም አስተካክለሽ ስትሠሪ በጣም እደሠታለሁ በዚህ ሂደት ምንም እንኳን በየቀኑ እየቀነስኩ ሄጄ አንድ ቀን ባልቅም በኖርኩ ሠዐት በአግባቡ ስለረዳሁሽ በጣም ደስተኛ ነኝ ስለዚህ አትዘኝ አለቻት ተቃቀፋም እርሳስም አብራት እስካለች ሁሉ ውለታዋን እያሠበች ልትንከባከባት ቃል ገባችላት 😍
ተረቴን መልሱ አፌን በዳቦ አብሱ 😍😍😍😍
❤የታሪኩ ይዘት ወላጆቻችን ከወለዱን በኃላ የኛን ስህተት ከስር ከስር እያረሙ ያሣድጉናል እኛስ አቅማቸው ሲደክም መንከባከብ ማክበር መታዘዝ ምናልባት የመስማት , የማየት , የመንቀሣቀስ አቅማቸው ቢደክም ድሮ እኛ በማንችል ሠዐት ያንቀሣቀሱን, እየደጋገሙ የነገሩን , የመሩን ያረሙን , የመገቡን ... በዝርዝር የማያልቅ ነገር ያደረጉልንን ወላጆቻችንን ውለታ ባለመርሳት እያመሠገንን በህይወት እስካሉ በሚገባ እንከባከባቸው:: ምርቃታቸውንም እንፈልግ
Yoni Motivation
https://t.me/yon3f
